486
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
ማስታወሻ
ነገ አርብ ሰኔ 17 2014 ዓ.ም. ለፈተና ቅድመ ዝግጅት የሚደረግበት ቀን ስለሆነ የ1ኛ ደረጃ ተማሪዎች ትምህርት ቤት አይመጡም።
ከሰኞ ሰኔ 20 2014 ዓ.ም. ጅምሮ ከዚህ በፊት በተላከው መርሀግብር መሰረት የማጠቃለያ ፈተናው የሚሰጥ ይሆናል።
ለወላጆች በሙሉ
ለልጅዎ አመታዊ የውጤት መግለጫ ካርድ ዝግጅት የሚየስፈልጉ መረጃዎችን በላክነው ቅጽ መሰረት ሞልተው እስከ ሰኞ ሰኔ13 2014 ዓ.ም እንዲልኩልን እናሳስባለን፡፡
ለወላጆች በሙሉ
የ2014 ዓ.ም የተማሪዎች ካርኒቫል ቀን አርብ ሰኔ 3 2014 ዓ.ም ይከበራል፡፡ በመሆኑም ተማሪዎች እስከ አረፍት ሰአት መደበኛውን ትምህርት የሚማሩ ሲሆን ከት/ቤት መውጫ ሰአት 9፡00 መሆኑን እንገልጻለን፡፡
