ch
Feedback
AALTO -አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

AALTO -አዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

前往频道在 Telegram
6 677
订阅者
+324 小时
+957
+13630

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+79
在0个频道中
六月 '26
+144
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+205
在2个频道中
Get PRO
四月 '26
+150
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+127
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+197
在3个频道中
Get PRO
一月 '26
+235
在2个频道中
Get PRO
十二月 '25
+140
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+92
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+126
在0个频道中
Get PRO
九月 '25
+153
在0个频道中
Get PRO
八月 '25
+332
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+268
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+140
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+163
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+158
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+331
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+214
在0个频道中
Get PRO
一月 '25
+402
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+294
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+270
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+268
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+168
在0个频道中
Get PRO
八月 '24
+305
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+410
在0个频道中
Get PRO
六月 '24
+56
在0个频道中
Get PRO
五月 '24
+123
在0个频道中
Get PRO
四月 '24
+189
在0个频道中
Get PRO
三月 '24
+156
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+115
在0个频道中
Get PRO
一月 '24
+74
在0个频道中
Get PRO
十二月 '23
+1 779
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
06 七月+20
05 七月+6
04 七月+10
03 七月+12
02 七月+12
01 七月+19
频道帖子
2
没有文字...
1 710
3
+1
没有文字...
3 064
4
ቀን 16/10/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለባለ በጀት መስሪያ ቤት ግብር ከፋዮች በአገልግሎት አሰጣጥና ገቢ አሰባሰብ፣ በኢ ፋ+7
ቀን 16/10/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ለባለ በጀት መስሪያ ቤት ግብር ከፋዮች በአገልግሎት አሰጣጥና ገቢ አሰባሰብ፣ በኢ ፋይሊንግ እና በኢ ፔይመንት ላይ በዛሬዉ ቀን የሰጠዉ ስልጠና  እና ከስልጠና መልስ በየስራ ክፍሎች የተደረገዉ ጉብኝት በፎቶ
4 310
5
+9
没有文字...
3 256
6
+9
没有文字...
2 179
7
+9
没有文字...
2 290
8
ለሴት ግብር ከፋዮች በታክስ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያና በኢ-ክሊራንስ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ ጽ/ቤት የሴት ግብር ከፋዮችን ግንዛቤ ለማሳደግና የታክስ ህግ ተገዥነትን ለማጠናከር ታስቦ በቀን 11/10/2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናው በዋናነት በታክስ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 176/2014 እና በቅርቡ ስራ ላይ በዋለው የኢ-ክሊራንስ (E-clearance) አሰራር ዙሪያ ያተኮረ ነበር። በመድረኩ ላይ ከተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተወጣጡ የሴት ከፍተኛ ግብር ከፋዮች፣ የሂሳብ ባለሙያዎችና የድርጅት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በስልጠናው ግብር ከፋዮች የሂሳብ መዛግብቶቻቸውን ህጋዊ አሰራርን በተከተለና ግልፅ በሆነ መንገድ መያዝ በሚችሉባቸው ነጥቦች ላይ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ሁለተኛውና የዕለቱ ዋነኛ አጀንዳ የነበረው የኢ-ክሊራንስ (የታክስ ነፃ መረጃ ዕውቅና ማረጋገጫ) አሰጣጥ አሰራር ነው። ይህ አዲስ ዲጂታል አሰራር ግብር ከፋዮች በአካል ቢሮ ሳይመላለሱ በኦንላይን አማካኝነት ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑ ተብራርቷል። በአሰልጣኙ "የኢ-ክሊራንስ አሰራር የወረቀት ንክኪንና አላስፈላጊ ቢሮክራሲን በማስቀረት የነጋዴውን ማህበረሰብ ጊዜና ወጪ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚቀንስ እና ይህ ስልጠናም ደንበኞቻችን አዲሱን የቴክኖሎጂ አሰራር በቀላሉ እንዲለምዱት ለማገዝ መዘጋጀቱን” ገልጸዋል። በመጨረሻም የስልጠናው ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት፥ በተለይም በመመሪያ ቁጥር 176/2014 ዙሪያ የነበሩባቸውን ብዥታዎች ለመቅረፍ ስልጠናው ትልቅ እገዛ ማድረጉን ጠቁመዋል። የኢ-ክሊራንስ አሰራርም በቴክኖሎጂ የታገዘ በመሆኑ ስራቸውን እንደሚያቀልላቸው ያላቸውን እምነት ገልጸው፣ መሰል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል። በገቢዎች ቢሮ  የአዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ ጽ/ቤት የትምህርት እና ስልጠና የሰራ ሂደት  ኃላፊ እና ሥልጠናውን የሰጡት አቶ አስረስ ገቢሳ  በማጠቃለያ ሃሳባቸው  የታክስ አሰባሰብ ስርዓቱን ዘመናዊና ፍትሃዊ ለማድረግ የጀመረውን የቴክኖሎጂ ሽግግርና የግንዛቤ ፈጠራ ስራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል።
3 268
9
+6
没有文字...
2 610
10
ለሴት ግብር ከፋዮች በታክስ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያና በኢ-ክሊራንስ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ ጽ/ቤት የሴት ግብር ከፋዮችን ግ+6
ለሴት ግብር ከፋዮች በታክስ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያና በኢ-ክሊራንስ ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ ጽ/ቤት የሴት ግብር ከፋዮችን ግንዛቤ ለማሳደግና የታክስ ህግ ተገዥነትን ለማጠናከር ታስቦ በቀን 11/10/2018 ዓ.ም ስልጠና ተሰጠ። ስልጠናው በዋናነት በታክስ ሒሳብ መዝገብ አያያዝ መመሪያ ቁጥር 176/2014 እና በቅርቡ ስራ ላይ በዋለው የኢ-ክሊራንስ (E-clearance) አሰራር ዙሪያ ያተኮረ ነበር። በመድረኩ ላይ ከተለያዩ የንግድ ዘርፎች የተወጣጡ የሴት ከፍተኛ ግብር ከፋዮች፣ የሂሳብ ባለሙያዎችና የድርጅት የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በስልጠናው ግብር ከፋዮች የሂሳብ መዛግብቶቻቸውን ህጋዊ አሰራርን በተከተለና ግልፅ በሆነ መንገድ መያዝ በሚችሉባቸው ነጥቦች ላይ ሰፊ ማብራሪያ ተሰጥቷል። ሁለተኛውና የዕለቱ ዋነኛ አጀንዳ የነበረው የኢ-ክሊራንስ (የታክስ ነፃ መረጃ ዕውቅና ማረጋገጫ) አሰጣጥ አሰራር ነው። ይህ አዲስ ዲጂታል አሰራር ግብር ከፋዮች በአካል ቢሮ ሳይመላለሱ በኦንላይን አማካኝነት ፈጣን አገልግሎት እንዲያገኙ የሚያስችል መሆኑ ተብራርቷል። በአሰልጣኙ "የኢ-ክሊራንስ አሰራር የወረቀት ንክኪንና አላስፈላጊ ቢሮክራሲን በማስቀረት የነጋዴውን ማህበረሰብ ጊዜና ወጪ በከፍተኛ ደረጃ እንደሚቀንስ እና ይህ ስልጠናም ደንበኞቻችን አዲሱን የቴክኖሎጂ አሰራር በቀላሉ እንዲለምዱት ለማገዝ መዘጋጀቱን” ገልጸዋል። በመጨረሻም የስልጠናው ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት፥ በተለይም በመመሪያ ቁጥር 176/2014 ዙሪያ የነበሩባቸውን ብዥታዎች ለመቅረፍ ስልጠናው ትልቅ እገዛ ማድረጉን ጠቁመዋል። የኢ-ክሊራንስ አሰራርም በቴክኖሎጂ የታገዘ በመሆኑ ስራቸውን እንደሚያቀልላቸው ያላቸውን እምነት ገልጸው፣ መሰል የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች ተጠናክረው እን
71
11
ቀን 06/10/2018 ዓ ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ከዋናዉ መስሪያ ቤት በተላለፈዉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ላይ በመሳተፍ+3
ቀን 06/10/2018 ዓ ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅርንጫፍ ጽ/ቤት አመራሮችና ሠራተኞች ከዋናዉ መስሪያ ቤት በተላለፈዉ የቪዲዮ ኮንፈረንስ ላይ በመሳተፍ በገቢ አሰባሰብ አፈጻጸም፣በህግ ማስከበር በመልካም አስተዳደር እና በአገልግሎት አሰጣጥ፣በተቀናጀ አመራር አሰጣጥ እና በየደረጃዉ ሊፈቱ በሚገባቸዉ ችግሮች ላይ ሰፊ ዉይይት አካሄደዋል፡፡ በዉይይቱም በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስራ አንድ ወራት በተቋሙ በተከናወኑ የገቢ አሰባሰብ፣የህግ ማስከበር ስራዎች፣የአገልግሎት አሰጣጥ እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እንዲሁም እነዚህ ስራዎች የተመሩበት የተቀናጀ አመራር የተዳሰሰ ሲሆን የእስካሁኑ አፈጻጸም መልካም እንደሆና በቀረዉ ወርም ከዚህ በበለጠ የተያዘዉን ዕቅድ የማሳካት ስራ መሰራት እንደሚገባ ተመላክቷል፡፡ በዉይይት መድረኩ ላይ የቢሮዉ ኃላፊ ገለጻን መነሻ በማድረግ የዉይይቱ ተሳታፊዎች በርካታ ሐሳቦችን ያነሱ ሲሆን በተላይ እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ቅ/ጽ/ቤት የገቢ አሰባሰብ እንቅስቃሴ፣የህግ ማስከበር ሂደት እና የአገልግሎት አሰጣጥ ሁኔታ የተመራበት የተቀናጀ አመራር እንዲሁም ዘመናዊ የታክስ አሰባሰብ አሰራርን ለማረጋገጥ የተሄደበት የቴክኖሎጂ አጠቃቀም ጥረት የስራ ተነሳሽነትን የሚፈጥር እና አሁንም የታቀደዉን ገቢ ሙሉ በሙሉ ማሳካት እንደሚቻል አቅም ያለ መሆኑ ተነስቷል፡፡ በመጨረሻም የቅ/ጽ/ቤቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ዑመር አብደላ እና በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ የገቢ ሒሳቦች አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ጥላሁን ግርማ ከተሳታፊዎች ለተነሱት ሐሳቦች ሰፊ ማብራሪያ በመስጠትና በተለይ በቀጣይ ወር በትኩረት መሰራት ያለባቸዉን ስራዎች አቅጣጫ በማስቀመጥ የዕለቱ የዉይይት መድረክ ተጠናቋል፡፡
3 743
12
+9
没有文字...
3 345
13
没有文字...
3 417
14
没有文字...
3 648
15
没有文字...
1
16
没有文字...
4 354
17
没有文字...
4 951
18
没有文字...
1
19
没有文字...
3 752
20
没有文字...
3 293