ch
Feedback
Werabe City Government Communication Affairs Office

Werabe City Government Communication Affairs Office

前往频道在 Telegram
2 924
订阅者
+324 小时
-67
+1730

数据加载中...

吸引订阅者
七月 '26
七月 '26
+69
在0个频道中
六月 '26
+95
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+95
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+73
在0个频道中
Get PRO
三月 '26
+37
在1个频道中
Get PRO
二月 '26
+47
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+116
在1个频道中
Get PRO
十二月 '25
+41
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+85
在1个频道中
Get PRO
十月 '25
+104
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+60
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+86
在1个频道中
Get PRO
七月 '25
+60
在0个频道中
Get PRO
六月 '25
+63
在1个频道中
Get PRO
五月 '25
+61
在3个频道中
Get PRO
四月 '25
+117
在2个频道中
Get PRO
三月 '25
+80
在1个频道中
Get PRO
二月 '25
+92
在2个频道中
Get PRO
一月 '25
+145
在5个频道中
Get PRO
十二月 '24
+102
在5个频道中
Get PRO
十一月 '24
+75
在4个频道中
Get PRO
十月 '24
+71
在3个频道中
Get PRO
九月 '24
+123
在2个频道中
Get PRO
八月 '24
+131
在5个频道中
Get PRO
七月 '24
+95
在4个频道中
Get PRO
六月 '24
+105
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+100
在1个频道中
Get PRO
四月 '24
+76
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+110
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+173
在2个频道中
Get PRO
一月 '24
+109
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+99
在2个频道中
Get PRO
十一月 '23
+97
在2个频道中
Get PRO
十月 '23
+81
在1个频道中
Get PRO
九月 '23
+122
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+173
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+116
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+64
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+84
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+73
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+76
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+126
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+93
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+118
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+100
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+110
在0个频道中
Get PRO
九月 '22
+134
在0个频道中
Get PRO
八月 '22
+121
在0个频道中
Get PRO
七月 '22
+111
在0个频道中
Get PRO
六月 '22
+116
在0个频道中
Get PRO
五月 '22
+213
在0个频道中
Get PRO
四月 '22
+179
在0个频道中
Get PRO
三月 '22
+78
在0个频道中
Get PRO
二月 '22
+53
在0个频道中
Get PRO
一月 '22
+50
在0个频道中
Get PRO
十二月 '21
+42
在0个频道中
Get PRO
十一月 '21
+1 263
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
17 七月+2
16 七月+4
15 七月+3
14 七月+5
13 七月+2
12 七月+1
11 七月+3
10 七月+3
09 七月+5
08 七月+8
07 七月+6
06 七月+4
05 七月+6
04 七月+5
03 七月+4
02 七月+4
01 七月+4
频道帖子
የወራቤ ከተማ አስተዳደር ሴቶችና ህፃናት ጽ/ቤት በከተማው ለሚኖሩ የኢኮኖሚ ውስንነት ላለባቸው ሴቶች ከ200 ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ የተለያዩ ድጋፎችን አበርክቷል! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1319411707070406/?app=fbl

2
በወራቤ ከተማ ዳጤ-ወዚር ቀበሌ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ፣ የምንጭ ውሃ ግንባታ እና ማስፋፊያ ጥናትና ዲዛይን ስራ ተጠናቀቀ! ሀምሌ 10፤ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን] በወራቤ ከተማ አስተዳደር+9
በወራቤ ከተማ ዳጤ-ወዚር ቀበሌ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ፣ የምንጭ ውሃ ግንባታ እና ማስፋፊያ ጥናትና ዲዛይን ስራ ተጠናቀቀ! ሀምሌ 10፤ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን] በወራቤ ከተማ አስተዳደር ዳጤ-ወዚር ቀበሌ የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ የምንጭ ውሃ ግንባታ እና ጥናትና ዲዛይን ስራ ተደርጓል። በከተማ አስተዳደሩ በሚገኘው ዳጤ-ወዚር ቀበሌ ለህብረተሰቡ ዘላቂ የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ለመዘርጋት ታቅዶ ሲሰራ የቆየው የጥልቅ ውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ እንዲሁም የምንጭ ውሃ ጥናትና ዲዛይን ስራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ስራ ተጀምሯል ። ይህ የልማት ፕሮጀክት በቀበሌውና በአካባቢው የሚስተዋለውን የንፁህ መጠጥ ውሃ እጥረት በዘላቂነት ለመቅረፍ አልሞ የተጀመረ ሲሆን የሃይድሮጂኦሎጂ ጥናትና የምህንድስና ዲዛይን ስራ ተሰርቷል። በጥናቱ መሰረት ተለይተው በወጡት የመሬት ውስጥና የገፅ ምድር ውሃ አማራጮች ላይ የተመሰረተው ይህ የዲዛይን ስራ፣ በቀጣይ ለሚከናወኑት የውሃ መሠረተ ልማት ግንባታዎች ወሳኝ ምዕራፍ መሆኑ ተመላክቷል። የዲዛይን ስራው መጠናቀቅ ወደ ተግባራዊ ግንባታ ለመሸጋገር ትልቅ በር የከፈተ ሲሆን፤ ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ተገንብቶ ሲጠናቀቅ በዳጤ ወዚር ቀበሌና በዙሪያው የሚገኙ በርካታ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ያደርጋል ተብሏል። በቀጣይ የግንባታ ስራ በፍጥነት እንዲጀመርና በተቀመጠለት የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ተጠናቆ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ አስፈላጊው ክትትልና ድጋፍ እንደሚደረግ ተመላክቷል። የስልጤ ዞን ዉሃና ማዕድን መምሪያ ሃላፊ አቶ ጨፋ ከድር፣ የወራቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ያሲን ከሊል፣ የከተማዉ ዉሃ ስራዎች አገልግሎት ተቋራጭ ስራ አስኪያጅ አቶ አባስ ሀሰን እና ሌሎችም አካላት ቦታው ላይ ተገኝተው የስራ እንቅስቃሴውን ተመልክተዋል።
200
3
የቡርቃ-ጋፋት አርሶአደሮች እና ወጣቶች በበጎ ሥራ ላይ! በወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ-ጋፋት ቀበሌ በሚገኘው ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የአካባቢው አርሶአደሮች እና ወጣቶች በበጎ ፈቃዳቸው የእ+9
የቡርቃ-ጋፋት አርሶአደሮች እና ወጣቶች በበጎ ሥራ ላይ! በወራቤ ከተማ አስተዳደር ቡርቃ-ጋፋት ቀበሌ በሚገኘው ትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ የአካባቢው አርሶአደሮች እና ወጣቶች በበጎ ፈቃዳቸው የእርሻ ልማት ስራ በዛሬው ዕለት አከናውነዋል። ይህ በአርሶአደሮቹ እና በወጣቶቹ በጎ ፈቃደኝነት የታረሰው የትምህርት ቤቱ የእርሻ መሬት ሰፊ እና ለሰብል ልማት ምቹ እንደሆነ የተገለጸ ሲሆን ይህም የተቋሙን የውስጥ ገቢ በማሳደግ እረገድ የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል። በተለይም እንደ ሀገር ብሎም በከተማ አስተዳደሩ የተጀመረውን በራስ አቅም፤ የተማሪዎች ምገባ ፕሮግራሞችን የሚያግዝ እና የሚበረታታ ተግባር ነው። ሐምሌ 10፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን]
233
4
የወራቤ ከተማ አስተዳደር ዉሃ ስራዎች ተቋራጭ የስራ አመራር ቦርድ አባላት የተቋሙን የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ገምግሟል! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1318646600480250/?app=fbl
323
5
የወራቤ ከተማ አስተዳደር በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የ2018 ዓ.ም የክረምት በጎ ተግባር መርሃ-ግብር አካል የሆነውን የከተማ ጽዳትና ማስዋብ ዘመቻ አካሂደዋል! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1318478953830348/?app=fbl
373
6
#ሀበይ_ተስ_ባለሙ! #እንኳን_ደስ_አላችሁ_አለን! #Congratulations🎉 የወራቤ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ባስመዘገበው የላቀ ውጤት 1ኛ ደረጃ በመያዝ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ የዕውቅና
#ሀበይ_ተስ_ባለሙ! #እንኳን_ደስ_አላችሁ_አለን! #Congratulations🎉 የወራቤ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ባስመዘገበው የላቀ ውጤት 1ኛ ደረጃ በመያዝ የዞኑ ብልፅግና ፓርቲ የዕውቅና ሽልማት አበርክቶለታል! ~~~~~~~~~~~~~~~~~~~~ የስልጤ ዞን ብልፅግና ፓርቲ በዛሬው ዕለት ባካሄደው የውይይት መድረክ በ2018 በጀት ዓመት በፓርቲው አጠቃላይ የሥራ አፈጻጸም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ የወረዳና የከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤቶች የማበረታቻ እውቅና ሰጥቷል። በዚህም የወራቤ ከተማ አስተዳደር ብልፅግና ፓርቲ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በዞኑ ካሉ መዋቅሮች የተሻለ ውጤት በማስመዝገብ ከዞኑ ብልፅግና ፓርቲ የተለያዩ የማበረታቻ ሽልማቶች ተበርክቶለታል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ አለን!! ሐምሌ 9፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን]
435
7
https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1317537517257825/?app=fbl
439
8
https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1317468593931384/?app=fbl
427
9
ከስልጤ ዞን ግብርና መምሪያ የተላለፈ ወቅታዊ መልዕክት ወቅታዊ ጉዳይ | የዝናብ እጥረትን በጥበብ መሻገር፤ የዞናችንን የግብርና ምርት ዋስትናን ለማረጋገጥ የጋራ ርብርብ ያስፈልጋል። በኢትዮጵያ የክረምት ወቅት በብዙ አካባቢዎች ዝናብ በመጨመር ላይ ቢሆንም፣በአንዳንድ ስፍራዎች ዞናችን ጨምሮ የዝናብ ስርጭት እና መጠን እንደተጠበቀው አልሆነም። የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት በቀጣይ ቀናት በበርካታ አካባቢዎች ዝናብ እንደሚኖር ትንበያ ቢያወጣም፣ የዝናብ ስርጭት ከቦታ ወደ ቦታ ሊለያይ እንደሚችል አመልክቷል። በዚህ ሁኔታ የስልጤ ዞን አርሶ አደሮችና ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች የወቅቱን ሁኔታ በቅርበት በመከታተል የእርሻ ሥራቸውን ከወቅቱ ጋር ማጣጣም ይገባቸዋል። ዝናብን ብቻ በመጠበቅ ፋንታ፣ አማራጭ የሰብል ምርጫዎችን በተግባር ማዋል የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው። በተለይ በአጭር ጊዜ የሚደርሱና አነስተኛ ውሃ የሚፈልጉ እንደ ቦሎቄ፣ ማሾ፣ አኩሪ አተር፣ ሰሊጥ እና ሌሎች ጥራጥሬ ሰብሎች ላይ ትኩረት ማድረግ መዝራት ይገባናል። እነዚህ ሰብሎች በፍጥነት ከመድረሳቸው ባሻገር በገበያ ተፈላጊ፣ የቤተሰብ ምግብ ዋስትናን ለማጠናከርና የአፈር ለምነትን ለማሻሻል አስተዋፅኦ አላቸው። በበቆሎ ማሳ ውስጥ ቦሎቄን በኢንተርክሮፒንግ (Intercropping) መዝራት የመሬትን አጠቃቀም ያሻሽላል፣ የምርት አደጋን ይቀንሳል፣ ቤተሰቦችም በምግብ እጥረት እንዳይጎዱ ያግዛል። በመሆኑም በበቆሎ የተሸፈኑ ማሳዎችን በሙሉ በቦሎቄ ለመሙላት ፈጣን እንቅስቃሴ ማድረግ ወቅቱ የሚጠይቀው ተግባር ነው። የተገኘው እርጥበት እንዳይባክን ጉዝጓዝ ማድረግ፣ አረም መንቀልእንጂ አለመቀፈር፣ ውሃ ማቆያ ግማሽ ጨረቃና ሌሎች ስትራክቸሮች መስራት አለብን። በሌላ በኩል የግብርና ባለሙያዎች፣ የወረዳና የቀበሌ አመራሮች፣ የልማት ሠራተኞች እና የማህበረሰብ መሪዎች በተቀናጀ ሁኔታ የንቅናቄ ሥራ ማጠናከር ይጠበቅባቸዋል። የግብርና ግብዓት አቅርቦት፣ የቴክኒክ ድጋፍ እና የቅርብ ክትትል በወቅቱ ሲከናወን ሊከሰት የሚችለውን የምርት ኪሳራ በእጅጉ መቀነስ ይቻላል። የወቅቱ መልዕክት ግልጽ ነው፤ የዝናብ መዘግየት ተስፋ የሚያስቆርጥ ሳይሆን ፈጣን እና ጥበባዊ ውሳኔ እንድንወስን የሚያስገድድ ሁኔታ ነው። ቁጠባን በገንዘብና በአይነት መቆጠብ፣ የእለት ወጪን በቀን ሰርቶ መሸፈን፣ ከግብርና ውጭ የሆኑ ስራዎች መሠማራት ይገባል። በቀን ሁሉም የስልጤ ዞን ነዋሪዎች በተለይም አርሶ አደሩ የቀሩትን የወቅቱ ቀናት በአግባቡ በመጠቀም አማራጭ ሰብሎችን በመዝራትና የግብርና ባለሙያዎችን ምክር በመከተል የቤተሰብና የአካባቢውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ በጋራ ሊረባረቡ ይገባል። የወረዳ፣ የቀበሌ አመራሮች፣ የግብርና ባለሙያዎች፣ የልማት ሠራተኞች እና የማህበረሰብ መሪዎች የወቅቱን ሁኔታ እንደ አስቸኳይ ጉዳይ በመውሰድ የማስተባበር ሥራቸውን ማጠናከር ይገባቸዋል። በየቀበሌው የእርሻ ንቅናቄ ሊካሄድ፣ የዘር አቅርቦት ሊፋጠን፣ የባለሙያ ድጋፍ ለአርሶ አደሩ በቅርብ ሊደርስ ይገባል። ይህ ወቅት እርስበእርስ የመጠባበቅ ሳይሆን ተግባራዊ የመንቀሳቀስ ጊዜ ነው። ሙሉ የቤተሰብ ጉልበት በመጠቀም የገጠመንን የአየር ንብረት ለውጥ በጋራ ለመቋቋም መንቀሳቀስ እንደሚገባ የዞን ግብርና መምሪያ የአደራ መልዕክት አስተላልፏል።(ስዞመኮ) ሐምሌ 8፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን]
413
10
+1
没有文字...
364
11
በወራቤ ከተማ አስተዳደር እየተካሄደ የሚገኘው አጠቃላይ የፓርቲ ተግባራት ግምገማ እና የአመራር ምዘና መድረክ እንደቀጠለ ነው! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1316774797334097/?app=fbl
472
12
https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1316078407403736/?app=fbl
477
13
በወራቤ ከተማ የሚገኘው ቢላል የግል ትምህርት ቤት 2ኛ ዙር የኬጂ ተማሪዎች የምረቃ እና የወላጆች ቀን በዓልን በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1315932014085042/?app=fbl
506
14
የወራቤ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ጽ/ቤት በስነ-ህዝብ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ሀምሌ 4 ዓለም አቀፍ የስነ-ህዝብ ቀንን በማስመልከት በአልከሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂዷል! https://www.facebook.com/100070047665762/posts/1315893677422209/?app=fbl
525
15
የወራቤ ከተማ አስተዳደር በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ለሚገነባው የድልድይ ፕሮጀክት ከእትአብ ኮንስትራክሽን ጋር የሳይት ርክክብ አደረገ! ሐምሌ 6፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን] የወራቤ ከተማ አስተ+7
የወራቤ ከተማ አስተዳደር በ25 ሚሊዮን ብር ወጪ ለሚገነባው የድልድይ ፕሮጀክት ከእትአብ ኮንስትራክሽን ጋር የሳይት ርክክብ አደረገ! ሐምሌ 6፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን] የወራቤ ከተማ አስተዳደር በከተማዉ ድሌ-ዳጤ ቀበሌ በ25 ሚሊዮን ወጪ ለሚገነባው የድልድይ ፕሮጀክት ከእትአብ ኮንስትራክሽን ጋር የሳይት ርክክብ አድርጓል። ከተማ አስተዳደሩ የመሠረተ ልማት አውታሮችን ለማስፋፋትና የነዋሪዎችን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን ለመመለስ የሚያደርገውን ጥረት አጠናክሮ ቀጥሏል። ይህ የድልድይ ግንባታ ተጠናቆ ለአገልግሎት ሲበቃ በከተማዉና በቀበሌዉ መካከል ያለውን እንቅስቃሴ በእጅጉ እንደሚያቀላጥፍ ተገልጿል። በተለይም በክረምት ወቅት በጎርፍና በወንዝ መሙላት ምክንያት ይፈጠር የነበረውን የነዋሪዎችን እንግልት ሙሉ በሙሉ እንደሚያስቀር ታምኖበታል። በስምምነቱ ወቅት የወራቤ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ያሲን ከሊል፡ መንግሥት ለሕዝቡ የገባውን ቃል መሠረት በማድረግ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ፣ በጥራትና ደረጃውን በጠበቀ ሁኔታ ተጠናቆ ለሕዝብ አገልግሎት እንዲበቃ ከኮንስትራክሽን ድርጅቱ በከፍተኛ ኃላፊነትና ጥንቃቄ እንዲሰራ መልዕክት አስተላልፈዋል። የማህበረሰቡ የረዥም ግዜ ጥያቄ የነበረ መሆኑን በመግለጽ በተባለዉ ግዜ ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት እንዲሆን ከተማ አስተዳደሩ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል ነዉ ያሉት አቶ ያሲን ከሊል። ድርጅቱም ግንባታውን በተባለው ጊዜ ለማጠናቀቅ ዝግጁ መሆኑን አረጋግጧል። የወራቤ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ናስር ቡሽራን ጨምሮ አስተባባሪ አካላትና የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው ግንባታውን በኃላፊነት ወስዶ ከሚያከናውነው እትአብ ኮንስትራክሽን ድርጅት ጋር ርክክብ የተደረገው።
532
16
የከተማው ፕላን ጽ/ቤት ሀምሌ 4 ዓለም አቀፍ የስነ-ህዝብ ቀንን በማስመልከት በወራቤ ከተማ አልከሶ 01 ቀበሌ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሄደ! ~~~~~~~ ሐምሌ 6፣ 2018 [ወራቤ ኮሙኒኬሽን] የወራቤ ከተማ አስተዳደር ፕላንና ልማት ጽ/ቤት በስነ-ህዝብ ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ሀምሌ 4 ዓለም አቀፍ የስነ-ህዝብ ቀንን በማስመልከት በአልከሶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር አካሂዷል። በመርሃ-ግብሩ ወቅት ንግግር ያደረጉት የከተማው ፕላንና ልማት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሳዲቅ ስርጋጋ እንዳሉት የፍራፍሬ ችግኝ ተከላ የአካባቢ አረንጓዴነትን ከማጠናከር ባሻገር የትምህርት ቤቶችን የውስጥ ገቢ በማሳደግ የተማሪዎችን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ከፍተኛ ሚና እንዳለው ጠቅሰዋል። አቶ ሳዲቅ ስርጋጋ አክለውም በትምህርት ቤቶች የአትክልትና የፍራፍሬ ልማትን ማስፋፋት የቅጥር ግቢያቸውን ውብና ማራኪ ከማድረጉ ባሻገር፣ ለትምህርት ቤቶቹ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ በመፍጠር የምግብ ዋስትና ለማጎልበት እንደሚረዳ ጠቁመዋል። የችግኝ ተከላ ተግባር በመትከል ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ችግኞቹ እስኪፀድቁ እንክብካቤና ጥበቃ በተገቢው ሁኔታ ሊደረግላቸው እንደሚገባ አቶ ሳዲቅ ስርጋጋ አሳስበዋል። የዓለም አቀፍ የስነ-ህዝብ ቀንን ከአካባቢ ጥበቃ፣ ከምግብ ዋስትና እና ከዘላቂ ልማት ጋር በማስተሳሰር የተከናወነ ጠቃሚ ተግባር መሆኑና መሰል መርሃ ግብሮች በቀጣይነት ተጠናክረው መቀጠል እንዳለበት ተመላክቷል። በመርሃ-ግብሩ የትምህርት ቤቶችን የውስጥ ገቢ ማሳደግ፣ የተማሪዎችን የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ እና የአካባቢ አረንጓዴ ልማትን ማጠናከር የአንድ ተቋም ብቻ ሳይሆን የሁሉንም ባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ጥረትና ቀጣይነት ያለው ትብብር የሚጠይቅ ተግባር መሆኑ ተመላክቷል።
365
17
+7
没有文字...
371
18
+9
没有文字...
465
19
የወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ከ13 ዓመት በታች የእግር ኳስ ታዳጊዎችን ለመደገፍ ከወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ጋር የውል ስምምነት ተፈራረመ! ሐምሌ 5፣ 2018 [ወራቤ ከተማ ኮሙኒኬሽን] የወራቤ ከተማ አስተዳደር ማዘጋጃ ቤት ከከተማው ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር የወራቤ ማዕከል ከ13 ዓመት በታች የእግር ኳስ ታዳጊ ፕሮጀክትን ለመደገፍ የተዘጋጀ የስፖንሰርሺፕ ውል በይፋ ተፈራርሟል። የውል ስምምነቱ በወራቤ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተዘጋጀ ሲሆን የወራቤ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ለማዕከሉ ከ13 ዓመት በታች የእግር ኳስ ታዳጊዎች ፕሮጀክት ለሁለት ዓመታት የሚቆይ የስፖንሰርሺፕ ድጋፍ ለማድረግ በይፋ የውል ስምምነቱን ፈርሟል። የስፖንሰርሺፕ ውሉ ተሰጥኦ ያላቸው ታዳጊዎች ክህሎታቸውን በማሳደግ በአገር አቀፍ የስፖርት መድረኮች ተወዳድረው ራሳቸውን እና ከተማቸውን እንዲያስጠሩ የሚያስችል ጠንካራ መሠረት እንደሚፈጥር ተጠቅሷል። በመድረኩ የታዳጊ ስፖርት ልማት የአንድ ተቋም ብቻ ኃላፊነት ሳይሆን፣ የመንግሥት ተቋማት፣ የወላጆች፣ የማህበረሰቡና የሌሎች ባለድርሻ አካላት የጋራ ተሳትፎና ኃላፊነት መሆኑ ተገልጿል። በመሆኑም የታዳጊዎችን የስፖርት ልማት ለማጠናከርና የወደፊት ብቁ ስፖርተኞችን ለማፍራት ሁሉም አካላት በቅንጅት በመሥራት የበኩላቸውን ድጋፍ ማበርከት እንደሚገባ ተመላክቷል። የውል ስምምነቱ የታዳጊዎችን ስፖርታዊ እንቅስቃሴ በዘላቂነት ለማጠናከር፣ የስልጠና ሁኔታዎችን ለማሻሻል እና በወራቤ ከተማ ብቁና በመልካም ሥነ-ምግባር የተገነባ እንዲሁም ተወዳዳሪ የሆኑ የእግር ኳስ ተጫዋቾችን ለማፍራት ጉልህ አስተዋፅኦ እንደሚያበረክት ተጠቁሟል። የፊርማ ሥነ-ሥርዓቱ የወራቤ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና በማዘጋጃ ቤቱ ሥራ አስኪያጅ አቶ ሻፊ ሙዜ፣ የወራቤ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አህመድ ባሙድ፣ የፕሮጀክቱ ማኔጅመንት አባላት፣ የታዳጊ ፕሮጀክቱ አሰልጣኞች፣ የፕሮጀክቱ የወላጅ ተወካይ ኮሚቴዎች እንዲሁም ሌሎች አመራሮችና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ተከናውኗል።
508
20
+9
没有文字...
440