HOP Ministry
前往频道在 Telegram
HOP Ministry — Hear. Obey. Practice. A discipleship platform sharing devotionals, revival histories, spiritual biographies, testimonies, and Amharic Christian literature to build Christ-like lives. Based on Luke 11:28.
显示更多未指定国家未指定类别
517
订阅者
+124 小时
+137 天
+7530 天
吸引订阅者
八月 '26
八月 '26
+75
在1个频道中
七月 '26
+459
在3个频道中
Get PRO
六月 '260
在2个频道中
Get PRO
五月 '26
+3
在2个频道中
| 日期 | 订阅者增长 | 提及 | 频道 | |
| 26 八月 | +3 | |||
| 25 八月 | +1 | |||
| 24 八月 | +5 | |||
| 23 八月 | +3 | |||
| 22 八月 | +2 | |||
| 21 八月 | +2 | |||
| 20 八月 | +2 | |||
| 19 八月 | 0 | |||
| 18 八月 | +6 | |||
| 17 八月 | +2 | |||
| 16 八月 | +1 | |||
| 15 八月 | +3 | |||
| 14 八月 | +5 | |||
| 13 八月 | +4 | |||
| 12 八月 | +2 | |||
| 11 八月 | +1 | |||
| 10 八月 | +6 | |||
| 09 八月 | +5 | |||
| 08 八月 | +1 | |||
| 07 八月 | +5 | |||
| 06 八月 | +2 | |||
| 05 八月 | +2 | |||
| 04 八月 | +4 | |||
| 03 八月 | +3 | |||
| 02 八月 | +1 | |||
| 01 八月 | +4 |
频道帖子
🚏 Live Like Time Is Short ⏳
Life is like a bus journey 🚌🛣️ One day, we will reach our station and have to get off 🚏⏳ So live with purpose 🎯✨ Live for your calling 🙏🔥 Live like someone who has no time to waste ⏰💨 Love deeply ❤️ Forgive quickly 🤍 and make your journey count 🌍💫
#LifeJourney 🚌 #LiveWithPurpose 🎯 #WalkInYourCalling 🙏 #LifeIsShort ⏳ #MakeYourLifeCount ✨ #LiveWisely 🌱 #PurposeDriven 🔥 #HOPMinistry 🌱
https://t.me/hopministry10
| 2 | ከእኔ_ምትፈልገው_KeEne_Mitifeligew_Mesay_Birhanu_Original_Song_by_Getayawkal.m4a | 65 |
| 3 | ለመመዝገብ ሊንክ ያስቸገራችሁ ይህንን አዲስ ሊክን መጠቀም ትችላላችሁ
https://docs.google.com/forms/d/17AC_3UJHS-Efr_hQu8UlXQU1lyNWC6ZgkjYJR4Ehmas/viewform | 58 |
| 4 | የጌታ ጸጋ ከሁላችሁም ጋር ይሁን!
እግዚአብሔር ረድቶን "ህማማት እና ትንሳኤ" በሚል ርዕስ በመጋቢ ሔኖክ አፈወርቅ የሚሰጥ ሁለተኛ ሴሚናር አዘጋጅተናል። ትምህሩት ቅዳሜ ነሐሴ/23 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 03፡00 ጀምሮ በኢቫንጀሊካል ቲዮሎጂካል ኮሌጅ Room 106 ይሰጣል። ለመካፈል የምትፈልጉ ከታች ባለው google form በነጻ እንድትመዘገቡ እንጋብዛለን።
መመዝገቢያ ፎርም
https://tinyurl.com/bdf83es5
ማሳሰቢያ፦
> ያለን ቦታ አነስተኛ ስለሆነ ቀድመው ይመዝገቡ
> ከተመዝጋቢዎች ውጪ የማናስተናግድ መሆኑን እንገልጻለን
> የምሳና የሻይ ወጪ በፕሮግራሙ አዘጋጆች ይሸፈናል
> ሲመጡ መጽሐፍ ቅዱስ እና ማስታወሻ ይዘው መምጣት አይርሱ።
> ተመዝጋቢዎች በሰዓቱ መገኘት ይኖርባችኋል። | 82 |
| 5 | ጌታ ቸር መሆኑን ቀምሶ ያየ ሰው፣ አንዴ በእርሱ የተነካ ሰው፣ ወደ እርሱ በመጠጋት እግዚአብሔርን ያየ ሰው ይበልጥ በእርሱ ለመነካት፣ ለመዳሰስ፣ ከቀረበው በላይ እርሱን ለመቅረብ፣ ሁሉን ትቶ እርሱን ለመከተል ይፈጥናል እንጂ ወደ ኋላ አያፈገፍግም። ምክንያቱም የተነካበት መነካት፣ የቀመሰው የጌታ መልካምነት ከእርሱ ጋር የሚያሰነብት እንጂ ጊዜያዊ አይደለም።
በእግዚአብሔር የተነኩ ሰዎች፣ እግዚአብሔር ወዳጆቼ የሚላቸው ሰዎች በምድር የሚኖሩ የሰማዩ አምላክ ወዳጆች ናቸው፤ በምድር ሆነው በሰማይ ያለውን የእርሱን ፈቃድ በምድር ለማድረግ ይተጋሉ፤ የሰማዩ አምላክም ወዳጆቹ ናቸውና ፈቃዱን ለእነርሱ ከመግለጥ፣ የልቡንም አሳብ በእነርሱ ከማኖር ወደኋላ አይልም።
✍️ መክሊት አየለ
📆 August 24, 2024
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 658 |
| 6 | እግዚአብሔርን ከማመሰግንበት ምክንያቶች አንዱ፦ ቅዱስ ቃሉ ነው። የእግዚአብሔርን ቃል ማወቅ፤ የዘወትር ምግብ፣ የሕይወት መመሪያ ማድረግ እንዴት መታደል ነው?!
https://t.me/hopministry10 | 801 |
| 7 | 2ኛ ጢሞቴዎስ 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ቅዱሳት መጻሕፍት ሁሉ የእግዚአብሔር መንፈስ ያለባቸው ናቸው፤ ለማስተማር፣ ለመገሠጽ፣ ለማቅናት በጽድቅም መንገድ ለመምከር ይጠቅማሉ፤
¹⁷ ይኸውም የእግዚአብሔር ሰው ለመልካም ሥራ ሁሉ ብቁ ሆኖ እንዲገኝ ነው።
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 751 |
| 8 | ✨_መጽሃፍ_ቅዱሴ_ሳሙኤል_ተገኝ_Samuel_Tegegn_Amharic_Gospel_Lyric_Video_✨128k.m4a | 172 |
| 9 | ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁶ ሲድራቅ፣ ሚሳቅና አብደናጎ ለንጉሡ እንዲህ ብለው መለሱ፤ “ናቡከደነፆር ሆይ፤ በዚህ ጒዳይ ላይ ስለ ራሳችን መልስ መስጠት አያስፈልገንም።
¹⁷ ንጉሥ ሆይ፤ በሚንበለበለው የእቶን እሳት ውስጥ ብንጣል፣ የምናመልከው አምላክ ሊያድነን ይችላል፤ ከእጅህም ያድነናል።
¹⁸ ነገር ግን ንጉሥ ሆይ፤ ባያድነንም እንኳ፤ አማልክትህን እንደማናገለግል፣ ላቆምኸውም የወርቅ ምስል እንደማንሰግድ ዕወቅ።”
https://t.me/hopministry10 | 1 031 |
| 10 | ዳንኤል 3 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ ከዚያም ናቡከደነፆር እንዲህ አለ፤ “መልአኩን ልኮ አገልጋዮቹን ያዳነ፣ የሲድራቅ፣ የሚሳቅና የአብደናጎ አምላክ ይባረክ፤ በእርሱ በመታመን የንጉሡን ትእዛዝ ጥሰው፣ ከአምላካቸው በቀር ሌላ አምላክ ለማገልገልም ሆነ ለእርሱ ለመስገድ ፈቃደኛ ባለመሆን ሕይወታቸውን አሳልፈው ሰጥተዋልና።
²⁹ ስለዚህ እንደዚህ የሚያድን ሌላ አምላክ የለምና በሲድራቅ፣ በሚሳቅና በአብደናጎ አምላክ ላይ ማናቸውንም ቃል የሚናገሩ ሕዝቦችም ሆኑ ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ሁሉ ይቈራረጣሉ፤ ቤቶቻቸውም የፍርስራሽ ክምር ይሆናሉ ብዬ አዝዣለሁ።”
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 964 |
| 11 | 🔴_ተስፋዬ_ጫላ_ሚስጥር_መዝሙር_Tesfaye_Challa_Mister_Mezimur128k.m4a | 212 |
| 12 | “አንተ ግን ስትጸልይ ወደ ክፍልህ ግባ፤ በሩንም ዘግተህ በስውር ወዳለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የተደረገውን የሚያይ አባትህም ዋጋህን ይከፍልሃል።”
— ማቴዎስ 6፥6 (አዲሱ መ.ት)
https://t.me/hopministry10 | 1 197 |
| 13 | “አንተ ግን ስትጸልይ፥ ወደ እልፍኝህ ግባ መዝጊያህንም ዘግተህ በስውር ላለው አባትህ ጸልይ፤ በስውር የሚያይ አባትህም በግልጥ ይከፍልሃል።”
— ማቴዎስ 6፥6
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 1 190 |
| 14 | “እንወቅ፤ እናውቀውም ዘንድ እግዚአብሔርን እንከተል፤ እንደ ወገግታም ተዘጋጅቶ እናገኘዋለን፤ እንደ ዝናብም ምድርንም እንደሚያጠጣ እንደ መጨረሻ ዝናብ ይመጣል።”
— ሆሴዕ 6፥3
https://t.me/hopministry10 | 1 245 |
| 15 | “እግዚአብሔርን እንወቀው፤ የበለጠ እናውቀውም ዘንድ እንትጋ፤ እንደ ንጋት ብርሃን፣ በእርግጥ ይገለጣል፤ ምድርን እንደሚያረሰርስ የበልግ ዝናብ፣ እንደ ክረምትም ዝናብ ወደ እኛ ይመጣል።””
— ሆሴዕ 6፥3 (አዲሱ መ.ት)
“Let us know; let us press on to know the LORD; his going out is sure as the dawn; he will come to us as the showers, as the spring rains that water the earth.”
— Hosea 6: 3 (ESV)
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 1 177 |
| 16 | "The heart is deceitful above all things, and desperately sick; who can understand it?"
— Jeremiah 17: 9 (ESV)
https://t.me/hopministry10 | 1 161 |
| 17 | ኤርምያስ 17 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ የሰው ልብ ከሁሉ ይልቅ ተንኰለኛ ነው፤ ፈውስም የለውም፤ ማንስ ሊረዳው ይችላል?
¹⁰ “እኔ እግዚአብሔር ለሰው ሁሉ እንደ መንገዱ፣ እንደ ሥራው ፍሬ ለመስጠት፣ ልብን እመረምራለሁ፤ የአእምሮንም ሐሳብ እፈትናለሁ።”
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 1 104 |
| 18 | #ታላቁ_ተልዕኮ_እና_እኔ?
በምድር በመኖራችንም ሆነ በዘመናችን ፍጻሜ ላይ ልናየው የምንናፍቀው ነገር፣ አንግበን የምንጓዘው ሸክም ከታላቁ ተልዕኮ ጋር ምን ያህል ይጣጣማል? ነገን አሻግረን ስናይስ አየን በምንለው ራዕይ ውስጥ ታላቁ ተልዕኮ ምን ያህል ስፍራ ይዟል?
ኢየሱስን ለመግለጥ እግዚአብሔር ከእኛ የተሻለ ሰው፣ ከዚህኛው ሁኔታችንም የተሻለ ሁኔታ አይጠብቅም፤ ነገር ግን ደካማ በሆንነው በእኛ፣ ደግሞም በዚሁ ሁኔታችን ኢየሱስን ሊገልጥ ይወዳል። ታድያ ዘመናችንን ለታላቁ ተልዕኮ ለመሰዋት፣ በእያንዳንዱ ሁኔታችንም ይህን ኢየሱስ የሰጠንን ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ምን ያህል እየሰራን ነው?
ቤተክርስቲያን ከታላቁ ተልዕኮ የተፋታ፣ ትኩረቱም ለየቅል የሆነ ነገር ላይ መጠመድ ከጀመረች ሕያውነቷ አጠራጣሪ እየሆነ፣ በምድር የምትቆይበትንም ዓላማ እየሳተች ትመጣለች። በክርስቶስ ኢየሱስ አምኖ እንደ ዳነ ሰው ዋና ነገር፣ ዋናው ጥያቄያችን መሆን ያለበት በምድር ስኖር የማደርገው የትኛውም ነገር ለታላቁ ተልዕኮ ከግብ መድረስ ምን አስተዋጽኦ ያደርጋል የሚለው ነው። ይሄ እውን የሚሆነውም በእግዚአብሔር መንግሥት አስተሳሰብ የተቃኘ አእምሮ እና ለመንግሥቱ ሰዎች የተገባ የሕይወት ዘይቤ ሲኖረን ነው።
✍️ መክሊት አየለ
📆 August 16, 2024
#HOPMinistry #HearObeyPractice #DailyDevotional | 1 085 |
| 19 | “Surely goodness and mercy shall follow me all the days of my life, and I shall dwell in the house of the LORD forever.” — Psalm 23:6 (ESV) | 986 |
| 20 | Goodness of God
Song by CeCe Winans ‧ 2021
"I love You, Lord
Oh, Your mercy never fails me
All my days, I've been held in Your hands
From the moment that I wake up
Until I lay my head
Oh, I will sing of the goodness of God
And all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I will sing of the goodness of God
I love Your voice
You have led me through the fire
And in darkest night You are close like no other
I've known You as a Father
I've known You as a Friend
And I have lived in the goodness of God, yeah
And all my life You have been faithful, oh
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I will sing of the goodness of God, yeah
'Cause Your goodness is running after, it's running after me
Your goodness is running after, it's running after me
With my life laid down, I'm surrendered now
I give You everything
'Cause Your goodness is running after, it's running after me, oh-oh
'Cause Your goodness is running after, it's running after me
Your goodness is running after, it's running after me
With my life laid down, I'm surrendered now
I give You everything
'Cause Your goodness is running after, it keeps running after me
And all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
I'm gonna sing, I'm gonna sing
Oh, 'cause
'Cause all my life You have been faithful
And all my life You have been so, so good
With every breath that I am able
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
Oh, I'm gonna sing of the goodness of God
We love You for that
One for all my days" | 1 101 |
