ch
Feedback
ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

ㅤ♰ ማሕተቤ ✟

前往频道在 Telegram

“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1 💬 ለማንኛውም ጥያቄና አስተያየት @Ortho_29 🙏 ♡ እንኳን ደኅና መጡ። ♡

显示更多
未指定国家未指定类别
290
订阅者
+124 小时
+77
+730
帖子数量

数据加载中...

反应
评论
Telegram 星星
按以下排序的热门帖子

数据加载中...

发布分析
帖子
浏览量动态
​"ታማኝ የትዳር አጋር፣ እንደ ውድ ሀብት ነው። ታማኝነት ማለት በሰው ፊት ብቻ ሳይሆን፣ አጋርህ በማይኖርበት ጊዜም እንኳን ክብሩን መጠበቅና ልብህን ለእርሱ ብቻ አሳልፎ መስጠት ነው። ትዳር ያለ ታማኝነት፣ መሠረቱ እንደ ተናደ ቤት ነው።" አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣
82304Loading...
“እርሱ ስለ እናንተ ያስባልና የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት።”   — 1ኛ ጴጥሮስ 5፥7
57005Loading...
ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም ሰብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፣
ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም ሰብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥ እኔ ግን በእግዚአብሔር ደስ ይለኛል፣ በመድኃኒቴ አምላክ ሐሤት አደርጋለሁ። ትንቢተ ዕንባቆም 3:17-18
82105Loading...
ዓይኖችህን በማዕበሉ ላይ ሳይሆን ነፋስን በሚያዝዘው አምላክ ላይ አኑራቸው። እምነት ማለት ፍርሃት አለመኖር አይደለም፤ በፍርሃትህ መካከል የእግዚአብሔር መገኘት፣ ነው እንጂ።" አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣
77006Loading...
ዓይኖችህን በማዕበሉ ላይ ሳይሆን ነፋስን በሚያዝዘው አምላክ ላይ አኑራቸው። እምነት ማለት ፍርሃት አለመኖር አይደለም፤ በፍርሃትህ መካከል የእግዚአብሔር መገኘት፣ ነው እንጂ።" አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ፣
1000Loading...
አእምሮህ በጸሎት ጊዜ ወደ ተለያዩ ነገሮች የሚበተን ከሆነ አትደንግጥ፤ ይህ የሰው ልጅ ተፈጥሯዊ ድካም ነው። ነገር ግን ልብህ በጸሎት ውስጥ እንዳለች በእምነት አረጋግጥ። ጸሎት በየቀኑ የምንወጣው መውጫው የማይታይ ተራራ ነው፤ መጨረሻው ግን የሰማይ ሰላም ነው።"
90105Loading...
የስጋ ፆር የሚበረታብን በህሊናችን ድካም ምክንያት ነው። አባ ባውሚን ✞ @Ortho_28 ✞                ✞⌲                       ˢʰᵃʳᵉ
109006Loading...
ጌታ ሆይ መከራ ሲገጥመኝ "እግዚአብሔር ትቶኛል ብየ ተስፋ እንዳልቆርጥብህ ያገኜኝን መከራ ለበጎ እንደሆነ መረዳት የሚችል ፅኑዕ ልቡናን ስጠኝ አሜን ✍️ዲ/ን አማኑኤል ገዛኸኝ
ጌታ ሆይ  መከራ ሲገጥመኝ "እግዚአብሔር ትቶኛል ብየ ተስፋ እንዳልቆርጥብህ  ያገኜኝን መከራ ለበጎ እንደሆነ መረዳት  የሚችል  ፅኑዕ ልቡናን ስጠኝ አሜን ✍️ዲ/ን አማኑኤል ገዛኸኝ
113006Loading...