ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 366
المشتركون
-224 ساعات
+1857 أيام
+33230 أيام
أرشيف المشاركات
photo content

ይኽ ልጅ መቀጣት አለበት false Information በሚል አካውንቱን report እናድርግ
ይኽ ልጅ መቀጣት አለበት false Information በሚል አካውንቱን report እናድርግ

+2

+1

ይድረስ ለኦርቶዶክሳውያ በሙሉ ሰሞኑን ወሀቢያዎቹ በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የፈጸሙትን ጅሃድ  ለመሸፋፈን ሌላ አጀንዳ ይዘው ብቅ ብለዋል። እነዚህ የምትመለከቷቸው ሰዎች ሙስሊሞች ናቸው።የሴሩ አባስ የሃዲዶ ቀበሌ  ነዋሪዎች ናቸው ቀበሌው ላይ ያለው የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው። መኖሪያ ቤታቸው ተቃጥሎ  የተሰደዱ ናቸው።ጥቃቱንና ስደቱን በተመለከተ ሁለት አሳቦች እየተሰነዘሩ ይገኛሉ፦ 1) በሙስሊም ጎሣዎች መካከል የተፈጠረ ነው የሚሉ አሉ።ይኽን የሚሉ ሰዎች ሰዎች ጥቃቱ የተፈጸመው ሲኮ የሚባል  የሙስሊም ጎሣ ላይ ነው  ይላሉ ።እነዚህ ሲኮ የሚባሉት ጎሣዎች በድሮ ዘመን ፈልሰው ወደ ሴሩ አባስ እንደሄዱ ይናገራሉ። ሌለኛው ቡድን ደግሞ የመንግሥት ባለሥልጣናት የአከባቢውን የሙስሊም ማኅበረሰብ(በአከባቢው ላይ ያለው የሙስሊም ማኅበረሰብ ብቻ ነው) ሰብሰበው ጫካ ባለው እነርሱ ሸኔ የሚሉት ትክክለኛ መጠሪያው የ ወሀቢያ ታጣቂ ላይ እንዲዘምቱ ስለወያዩአቸው ነው።ባለሥልጣናቱ ሰብሰባውን ጨርሰው ሲሄዱ የጫካዎቹ መጥተው "እናንተ እኛን ከድታችሁ ከመንግሥት ጋር እየሠራችሁ ነው"  ብለው ቤታቸውን በሙሉ አቃጠሉ "ይላሉ።በየማኅበራዊ ሚዲያው በ ብዛት የሚነገረው ግን የመጀመሪያው የጎሣ ግጭት ነው የሚል ነው።  ከኦርቶዶክሳውያን ጋር የሚገናኝ  አይደለም። ጥቃቱ ከተፈጸመ 15 ቀን አልፎታል ዛሬ እንደ አዲስ ያጋጋሉት የእኛ የኦርቶዶክሳውያንን እልቂት ለመሸፋፈን ነው። ይኽ ልጅ ሙስሊም ነው ጉዳዩን አስመልክቶ እንዲህ ይላል "አርሲ አለቀ አርሲ ወደመ የምትሉ ሰዎች አድምጡኝ ኦሮሞ በጎሣ በቀበሌ  በእምነት መለያየቱን ካላቆመ እልቂቱ ይቀጥላል ከዚህ በፊትም ስል ነበር ወደፊትም እላለሁ"ይላል። ስለዚህ ሴሩ ላይ የሆነው በሙስሊም ኦሮሞ ጎሣዎች መካከልል የተፈጠረ የእርሰበርስ ግጭት ነው ማለት ነው። እውነታው ይኽ ነው ። እንደ Nati ያሉ መንጋነት የተጸናወታቸው ሰዎች ነገሮችን ሳያጣሩ አፋቸውን ለመክፈት ይጣደፋሉ።በፍጹም አጀንዳችንን አታስቀይሩንም።ይኽን ልጅ unfollow በማድረግ ልንቀጣው ይገባል።

ይድረስ ለኦርቶዶክሳውያ በሙሉ ሰሞኑን ወሀቢያዎቹ በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የፈጸሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን ሌላ አጀንዳ ይዘው ብቅ ብለዋል። እነዚህ የምትመለከቷቸው ሰዎች ሙስሊሞች ናቸው።የሴሩ አባስ
ይድረስ ለኦርቶዶክሳውያ በሙሉ ሰሞኑን ወሀቢያዎቹ በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የፈጸሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን ሌላ አጀንዳ ይዘው ብቅ ብለዋል። እነዚህ የምትመለከቷቸው ሰዎች ሙስሊሞች ናቸው።የሴሩ አባስ ነዋሪዎች ናቸው።ች

"ኦርቶዶክስ ከኦሮሚያ ካልጠፋች ኦሮሞ ነጻ አይወጣ" ዶ/ር ሩንዳሳ እሼቴ የኦነግ አስተባባሪ በአሜሪክ
"ኦርቶዶክስ ከኦሮሚያ ካልጠፋች ኦሮሞ ነጻ አይወጣ" ዶ/ር ሩንዳሳ እሼቴ የኦነግ አስተባባሪ በአሜሪክ

• በአሩሲ ሽርካ ብቻ…‼ "…በአሩሲ ሽርካ ወረዳ 37 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቢያተ ክርስቲያናት ነበሩ። ከእነዚህ 37 አቢያተ ክርስቲያናት መካከል ሦስቱ ሙሉ በሙሉ በአክራሪ እና አሸባሪው የ
+4
• በአሩሲ ሽርካ ብቻ…‼ "…በአሩሲ ሽርካ ወረዳ 37 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አቢያተ ክርስቲያናት ነበሩ። ከእነዚህ 37 አቢያተ ክርስቲያናት መካከል ሦስቱ ሙሉ በሙሉ በአክራሪ እና አሸባሪው የኦሮሞ ወሀቢ እስላምና በኦሮሞ ብልጽግና ቅንጅት ቅጥራቸው ሳይቀር የፈራረሱና ከጥቅም ዉጪ የሆኑ ሲሆን 14 ቱ ደግሞ አገልግሎት አቁመዋል። ካህናት፣ ዲያቆናት፣ ምእመናን ሁሉ እየታረዱ አገልግሎት ቆሞ ተዘግተዋል። • የወደሙቱ ሦስቱ… ፩ኛ፦ አኖሌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ፪ኛ፦ ላሉንጮ አማኑኤል ፫ኛ፦ ሰንጎ እግዚአብሔር አብ • 14 ቱ አገልግሎት ያቆሙት ደግሞ 1. ጮጫ እግዚአብሔር አብ 2.  ጪሳ ተክለሃይማኖት 3. ጎሮ ሥላሴ 4. ሄላ ሴሮ ማርያም 5. ዘምባባ አርሴማ 6. ዲገሉ መድኃኔዓለም 7. ኮኔ እግዚአብሔር አብ 8. ሚታና ዮሐንስ 9. ባቦ ማርያም 10. ሰቄ ገብርኤል 11. ጠሬታ በዓለ ወልድ 12. ሽፎ ተክለሃይማኖት 13.  ያያ ዮሐንስ 14. ሸንኮራ ቀርሳ ጊዮርጊስ "…ይሄ መረጃ ከ02/01/2016 ዓ.ም እስከ 13/03/2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የተመዘገበ መረጃ ነው። ከሕዳር ወዲህ ያለውን አያካትትም። ይሄ መረጃ የአንድ በምሥራቅ አሩሲ በሽርካ ወረዳ ብቻ የተፈጸመ ኦርቶዶክስን እና ኦርቶዶክሳውያንን የማጥፋት የወንጀል ድርጊት ነው። በአሩሲ ብቻ በሌሎች ወረዳዎች የተፈጸመው ቢካተት ቁጥሩ ከዚህም በላይ ከፍ ይላል። "…በምሥራቅ ሸዋ፣ በወለጋ እና በሰሜን፣ በምዕራብ ሸዋ፣ በሰላሌ ምድር ካህናቱ ታርደው፣ ታግተው ጭምር የተዘጉ አቢያተ ክርስቲያናትን ብትቆጥሯቸው በሺ የሚቆጠሩ ይሆናሉ። በዋና ዋና ከተሞች ያሉትን እያየህ ያለህ ከመሰለህ ተሳስተሃል። አንቺ ክምር ያለሽ መስሎሻል ተበልተሽ ተበልተሽ አልቀሻል…  ነው ነገሩ። "…ከዚያ አባገዳ መጥቶ፣ ሼክና ኡስታዝ መጥቶ ጉዳዩ ሃይማኖታዊ አይደለም ይልሁል። የቤተ ክህነቱም እስላሞች ያንኑ ይዘው ጉዳቱ የሃይማኖት አይደለም ይሉሃል፣ አቢይ አሕመድ መጥቶ ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ብቻ ቢኖርና እሱ ቢቃጠል እሺ ያለው እኮ በሺ የሚቆጠር ነው ይልሃል፣ ከዚያ ዳንኤል ክብረት መጥቶ "ምኑ ተነካና ገና የሚቀረው 7 ሺ እኮ ነው" ብሎ በርቱ ይላቸዋል አቃጣዮቹን። ግፉበት። "…አበደን አጀንዳዬን አልለቅም። አዛኝ ቅቤ አንጓቹን አሳራጅ ጃዋር መሀመድን፣ አቃጣሪ ገሌውን አቡበከርን፣ ማናቸውንም አልሰማም። ሽመልስ አብዲሳ ያፈረሰበትን 30 መስጊድ ውጦ ዝም ያለ በሞጣ አዲሱ መስጊድ ሊመረቅ በዋዜማው አሮጌውን መስጊድ አቃጥሎ ሀገር ሊያንድ የነበረን ፀረ ዐማራ አህመዲን ጀበልን አልሰማም አልኩህ። በአሩሲ አኬሩ እስኪገለበጥ ድምጼን አላሳሳም። • ደግሞስ ከዚህ በላይ የሃይማኖት ጭፍጨፋ አለ እንዴ?   

ኮፒ ሊንል

ምስጋና ለሚገባቸው ምስጋናን ፣ክብር ለሚገባው ክብርን መስጠት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።በዚህ በጭንቅ ጊዜ ከጎናችን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን።
ምስጋና ለሚገባቸው ምስጋናን ፣ክብር ለሚገባው ክብርን መስጠት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው።በዚህ በጭንቅ ጊዜ ከጎናችን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን።

አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ዐሥራ ሁለት በዚህች ዕለት የከበረ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ በብዙ ክብር የተሾመበት ፣ መታሰቢያው
አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ሰኔ ዐሥራ ሁለት በዚህች ዕለት የከበረ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በነገዱ ውስጥ በመላእክት ሁሉ ላይ በብዙ ክብር የተሾመበት ፣ መታሰቢያው የሚከበርበት በዓል እና ቅዱስ ባሕራንን የረዳበት ዕለት ነው፡፡ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ጸሎት ይማረን። በረከታቸውም ትድረሰን ፤ የከበረ መልአክ ሚካኤል የረድኤቱ ኃይል ሁላችን የክርስቲያን ወገኖችን ይጠብቀን ለዘለዓለሙ አሜን።

"በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈፀሙ የጭካኔ እርምጃዎች በዘፈቀደ የሚካሄዱ አይደሉም ።ድንገተኛና በአጋጣሚ የሚፈፀሙ አይደሉም" ሆን ተብሎ ተደጋጋሚና በአዲስ አበባ የፌዴራል መንግሥት ቀጥተኛ አስፈጻሚነትና ቅንጅት የተከናወኑ ናቸው። "Cruel measures taken against Orthodox Christians in Arsi are not haphazard. They are not sudden or accidental. They are intentional, repeated, and carried out with the direct execution and coordination of the Addis Ababa Federal Government" ማንነታቸው በአብዛኛው አማራ የሆኑ የክርስቲያን ማኅበረሰቦችን ቢሆንም ስልታዊ ጥቃቱ በትግራይ በጉራጌና በኦሮሞ ክርስቲያኖችና ሌሎች ማኅበረሰቦች ላይ ያነጣጠረ በአንድ ጊዜ በበርካታ ሕዝቦች ላይ የተፈጸመ መሆኑን የሚያሳይ ነው። "Even though their identities are predominantly Amhara Christian communities, it shows that the strategic attack targeted Tigrayan, Gurage, and Oromo Christians, as well as other Christian communities, and was committed against multiple peoples at the same time." ልዑል ዶክተር አስፋወሰን አሥራት

አሁን ያለው በግላጭ በአደባባይ በቀጥታም በተዘዋዋሪም መንገድ እየተፈጸመ ያለው ጸረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እንቅስቃሴ እና ኦርቶዶክሳውያንን የመግደል፣ የማፈናቀል፣ የማለያየት፣ ኦርቶዶክሳዊ ገዳማትና አድባራትን መጻሕፍትን፣ ንዋያትን፣ እሴቶችን የማጥፋት ዘመቻ ከመነሻው ከመሠረቱ ለመረዳት፣ ምን ደረጃ ላይ እንደደረሰ ለማወቅ፣ ወደ ምን እያመራና የመጨረሻ ዓላማውና መዳረሻው ምን እንደሆነ ለመገንዘብ፤ ኦርቶዶክሳዊ ብሎም ኢትዮጵያዊ የሆነ ሁሉ ቢያዳምጣቸው የምላቸውን ቪድዮዎች ከዚህ ቀጥዬ ሊንካቸውን አስቀምጫለሁ። እናንተም ጨምሩበት። አዳምጣን በትክክል እንረዳቸው ዘንድ ተረድተንም ለቁምነር እናውላቸው ዘንድ፥ አምላከ መምህራን ቅዱሳን እግዚአብሔር መረዳቱን፣ ጥበብና ጥብዓቱን ያድለን። 1) ኦርቶዶክስ ሀገር ናት፤ ኦርቶዶክስ ጠልነት https://www.youtube.com/watch?v=jcsBB4ihqSk 2) ታሪክን እንዳናውቅ የሆነው ለምንድነው? https://www.youtube.com/watch?v=i6lpNYlS7Lw 3) ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ፈተና | ክፍል ፩ https://www.youtube.com/watch?v=3qR-dmoCRXc&t=1408s 4) ወቅታዊ የቤተ ክርስቲያን ፈተና | ክፍል ፪ https://www.youtube.com/watch?v=LSv7SlyhHIA&t=142s 5) ቤተ ክርስቲያን ስደት ላይ ነች https://www.youtube.com/watch?v=BrzyX9mukKU&t=1078s 6) የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የወደፊት አስተሳሰብ ኦርቶዶክስ ጠል ነው https://www.youtube.com/watch?v=3DI8IQTmZI4 7) የአዲሲቷን ኢትዮጵያ አስተሳሰብ የሚዋጋ ትውልድ https://www.youtube.com/watch?v=DIQbkkUHCUs በየዘመናቱ የነበሩ የቤተክርስቲያን ፈተናዎች https://www.youtube.com/watch?v=y-ofNLm7qhI 9) ወቅታዊ ጉዳይ | ራሳችንን እንዴት እናደራጅ? https://www.youtube.com/watch?v=P0mgDd_dYYM 10) መፍትሔው ትንሳኤ ብቻ ነው https://www.youtube.com/watch?v=CSjpg21mHdA 11) ቤተክርስቲያን አትቃጠል ማለት ፖለቲካ አይደለም https://www.youtube.com/watch?v=mL0FXPHZRQ0 12) ሦስቱ አምዶች https://www.youtube.com/watch?v=ShV3AWJdp4Y 13) እየሞትን እንበዛለን እያልን ዘምረን እየሞትን አለቅን !! https://www.youtube.com/watch?v=fDmj9Ypzq1w 14) በኦርቶዶክስ የተሰራብንን ሴራ ተመልከቱ https://www.youtube.com/watch?v=oStjv3641ZI 15) ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የተሰጠ መልስ https://www.youtube.com/watch?v=BK6LyyxZouM

አዎ "አዲሲቷ ኢትዮጵያ"እንደ አንቺ ላሉ ኦርቶዶክሳውያን ቦታ የላትም ትጸየፋለች ታንቋሽሻለች ።ትገድላለች ታርዳለች ታሳድዳለች የቀሩትን ከመንግሥት ሥልጣን ከሥራ እና ሀብት ከማፍራት አግልለው በድህነት ይቀጣሉ ሞራል ይገድላሉ ከዚያን እምነት ያስቀይራሉ።

ተጋደል አትገደል አትሰደድ ተከላከል መክት አትክት ባይተዋር እንዳትሆን በአባቶህ ርስት

ይድረስ ኦርቶዶክሳውያን ለሆናችሁ ወታደሮች ከታሪክም ከእግዚአብሔርም ፍርድ ራሳቸውን አድኑ።ይኽ የዘወትር ጥሪዬ ነው።
+2
ይድረስ ኦርቶዶክሳውያን ለሆናችሁ ወታደሮች ከታሪክም ከእግዚአብሔርም ፍርድ ራሳቸውን አድኑ።ይኽ የዘወትር ጥሪዬ ነው።

በመንግሥት መዋቅርራዊ ድጋፍ በአክራሪ እስልምና በጅምላ ታርዶ ዘሩ ከምድረ ገጽ እየጠፋ ያለው ኦርቶዶክሳዊ። የሚጮኾለት አባት የሌለው በሁለቱም እረኞች የተከዳ ሕዝብ።