ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 370
المشتركون
+424 ساعات
+907 أيام
+34030 أيام
أرشيف المشاركات
+1
እውነት መስሎት የሚታለል ሰው ብዙ ነው።AI ሕዝባችን ቲክቶክ ላይ በ እንቶፈንቶ ወሬ ጊዜውን ያባክናል እንዲ የAI ቅንብሮችን እንኳ መለየት አይችልም።ይኽን ማረጋገጥ ከፈለጋችሁ እንደዚህ ዓይነት የAI ቅንብሮች በሚለቀቁ ቪድዮዎች ስር ገብታችሁ ኮሜንቶችን ተመልከቱ ከ100 ቢበዛ አሥር ሰው ቢነቃ ነው።ይኽን የማጭበርበር ሥራ የሚሠራ ሰው Birhanu Mekonnen Bawoke ይባላል። እንደዚህ ዓይነት አጭበርባሪዎች ላይ ጠንከር ያለ እርምጃ መውሰድ ያስፈልጋል።

እነኚኮ አቦምሳ 01ቀበሌ ከሙስሊም ውጭ ክርስቲያን ማየት እማይፈልጉ ከመስጊድ ውጭ ቤተክርስቲያን ሲኦል መስሎ እሚታያቸው ታቦት ለጥምቀት ወደማደሪ እዳያልፍ በያመቱ ሽብር እና እረብሻ እሚያስነሱ ቀንደ
እነኚኮ አቦምሳ 01ቀበሌ ከሙስሊም ውጭ ክርስቲያን ማየት እማይፈልጉ ከመስጊድ ውጭ ቤተክርስቲያን ሲኦል መስሎ እሚታያቸው ታቦት ለጥምቀት ወደማደሪ እዳያልፍ በያመቱ ሽብር እና እረብሻ እሚያስነሱ ቀንደኛ አክራሪዎች ናቸው ከኮሜንት ማኅደር

እነዚህ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ሙስሊሞች አርሲ ዞን የመርቲ ወረዳ ነዋሪዎች ናቸው።በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጽሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን ነው ሰልፍ ያደረጉት። በጣም የሚገርመው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን የሚ
+1
እነዚህ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ሙስሊሞች  አርሲ ዞን የመርቲ ወረዳ ነዋሪዎች ናቸው።በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጽሙትን  ጅሃድ ለመሸፋፈን ነው ሰልፍ  ያደረጉት። በጣም የሚገርመው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን የሚያቃጥል ሙስሊም እስልምናን አይወክልም መስጊድን የሚያቃጥል ክርስትናን አይወክልም" ማለታቸው ነው።የትኛው ክርስቲያን ነው መስጊድ የተቃጠለው? ማስረጃ ማቅረብ ይችላሉ?የመስጊዱ ስም ማን ይባላል? የት ቀበሌ?  ሰዎቹ ክፋትና ማስመሰልን ይችሉበታል።ሕዝባችንን የገደሉት ያረዱት ያሳደዱት ሀብት ንብረቱን ዘርፈው ባዶውን ያስቆሩት እንደ ማኅበረሰብ በነቂስ ዉጥተው እኮ ነውየኦሮሞ ሙስሊም 90%> ወሀቢያ  ነው ኦርቶዶክስ ጠፍቶ መሬቱን ወርሶ መኖር ነው የሚፈልገው።መሬት ላይ ያለው እውነታ ይኽ ነው።እያረዱና እያሳደዱ እስላም ሰላም ነው አይሠራም።እኛ እንሰሳ አይደለንም ልትሸውዱን አትችሉም።  ሰልፍ እንዲወጡ ያዘዘቸው  ተሰደው በአምሳ ከተማ የተጠለሉ ኦርቶዶክሳውያንን "ከተማችንን እያጣበባችሁ ነውና ለቃችሁ ውጡ" እያለ የሚያስፈራራ የመርቲ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና ነው።ይኽ ሰው በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሠራውን የ ግፍ ግፍ ሌላ ጊዜ በስፋት እመጣበታለሁ። https://t.me/EotcTaskForce

እነዚህ ሰላማዊ ሰልፍ የወጡ ሙስሊሞች አርሲ ዞን የመርቲ ወረዳ ነዋሪዎች ናቸው።በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጽሙትን ጅሃድ ለመሸፋፈን ነው ሰልፍ ያደረጉት። በጣም የሚገርመው ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን የሚያቃጥል ሙስሊም እስልምናን አይወክልም መስጊድን የሚያቃጥል ክርስትናን አይወክልም" ማለታቸው ነው።የትኛው ክርስቲያን ነው መስጊድ የተቃጠለው? ማስረጃ ማቅረብ ይችላሉ?የመስጊዱ ስም ማን ይባላል? የት ቀበሌ? ሰዎቹ ክፋትና ማስመሰልን ይችሉበታል።ሕዝባችንን የገደሉት ያረዱት ያሳደዱት ሀብት ንብረቱን ዘርፈው ባዶውን ያስቆሩት እንደ ማኅበረሰብ በነቂስ ዉጥተው እኮ ነውየኦሮሞ ሙስሊም 90%> ወሀቢያ ነው ኦርቶዶክስ ጠፍቶ መሬቱን ወርሶ መኖር ነው የሚፈልገው።መሬት ላይ ያለው እውነታ ይኽ ነው።እያረዱና እያሳደዱ እስላም ሰላም ነው አይሠራም።እኛ እንሰሳ አይደለንም ልትሸውዱን አትችሉም። ሰልፍ እንዲወጡ ያዘዘቸው ተሰደው በአምሳ ከተማ የተጠለሉ ኦርቶዶክሳውያንን "ከተማችንን እያጣበባችሁ ነውና ለቃችሁ ውጡ" እያለ የሚያስፈራራ የመርቲ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ከሊል ገና ነው።ይኽ ሰው በኦርቶዶክሳውያን ላይ የሠራውን የ ግፍ ግፍ ሌላ ጊዜ በስፋት እመጣበታለሁ።

አንድ እርግጠኛ ሆኜ መናገር የምችለው ደማችን በከንቱ ፈሶ አይቀርም Dhiigni Keenya lafatti Dhangala'ee hin hafu
አንድ እርግጠኛ ሆኜ መናገር የምችለው ደማችን በከንቱ ፈሶ አይቀርም Dhiigni Keenya lafatti Dhangala'ee hin hafu

👉እንደዜጋ የማትቆጥረን ሀገር ሀገራችን ልትሆን አትችልም 👉በሃይማኖታችን ምክንያት የሚገድለን የሚያፈናቅለን መንግሥት መንግሥታችን ሊሆን አይችልም 👉 ሊጠብቀን ሊታደገን ሲገባው ከገዳይ ጋር ተባብሮ በሞታችንን የሚሳለቅ ሞታችን የሚሸፋፍን እረኛ አባት ሊሆነን አይችልም https://t.me/EotcTaskForce

photo content
+1

photo content

ክልሎች የተፈለፈሉት ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንን ለመበታተን ምዕራባውያኑ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ኢትዮጵያን መከፋፈል፤ ኢትዮጵያን ለመከፋፈል ኦርቶዶክስን ማዳከም ወሳኝ ተግባር መሆኑን ጠንቅቀው ያውቃሉ። ይህንንም ከ460 ዓመታት በላይ ሠርተውበታል፡፡ ለምሳሌ፡- ዘመነ መሳፍንት እንዲያው አልመጣም፤ ቀድመው ቅባትና ጸጋ የሚባል ክርስቲያኖችን እርስ በርስ የሚከፋፍል አስተምህሮ አምጥተው ለብዙ ዘመናት ካጨቃጨቁ እና ቂም ከአስቋጠሩ በኋላ እና መካሪ አባቶች በሰጧቸው አጀንዳ ሲጠመዱላቸው ከፋፍሎ መግዛትን ለየመኳንንቱ እንደ ፊደል አስቆጥረው፤ ገንዘብ ሰጥተው መሣሪያ ለግሰው አጋድለው እና ደም አፋስሰው ኢትዮጵያን የቅርጫ ሥጋ አደረጓት፡፡ ሀገሪቱ እንዳትበረታ ቤተ ክርስቲያኗን፣ ቤተ ክርስቲያኒቱ እንዳትበረታ ሀገሪቱን በማዳከሙ ሂደት ከቀይ ባሕር እስከ ሕንድ ውቅያኖስ ያለው ወደብ ከኢትዮጵያ እጅ እንዲወጣ የተሠራውን ሥራ መመልከት መልካም ነው፡፡ ቀደም አድርገው ሶማሌን ሲገነጥሉ ኢትዮጵያ የሕንድ ውቅያኖስን ያህል ታላቅና ግዙፍ ወደብ አጣች፣ ጅቡቲን አታለው ሲገነጥሉ የኤደን ባሕረ ሰላጤን አጣች፤ ኤርትራን ሲገነጥሏት ከአሰብና ከምጽዋ ወደብ በላይ አካሎቻችን የሆኑ አባቶቻችንንና ወንድሞቻችንን ታላላቅ ገዳማቶቻችን አጣን፡፡ ሀገሪቱን በዚህ መልኩ ነው እንደ ዳቦ የቆረሷት፡፡ ዳግማዊ ዐፄ ቴዎድሮስ ተነሥተው ሀገሪቱንም ቤተ ክርስቲያኗንም አንድ ለማድረግ ጠንክረው ቢሠሩ እንግሊዝ በቀጥታም በተዘዋዋሪም ገብታ ለሞት አብቅታቸዋለች፡፡ በተዘዋዋሪ የራስ ዐሊ አማካሪ የነበረ እንግሊዛዊ ከራስ ዐሊ ከድቶ ለቴዎድሮስ በማደርና አማካሪ በመምሰል ቴዎድሮስ ከሕዝቡ እና ከካህናቱ ጋር የሚጣሉበትን መንገድ አመቻችቶ በጎ አስመስሎ እየመከረ ብቻቸውን አስቀራቸው፡፡ በመጨረሻም በመሰሪው መልእክተኛዋ ተንኮል ከሕዝቡ ተነጥለው ብቻቸውን እንዲቀሩ ካደረገች በኋላ እንግሊዝ በቀጥታ ወታደር አዝምታ ወጋቻቸው፡፡ ያን ጊዜ አንዲት ኢትዮጵያን እየተመኙ በዐይናቸው እየዞረች በጠላት እጅ ላለመሞት በራሳቸው ሽጉጥ ራሳቸውን አጠፉ፡፡ ያም አልፎ ዐፄ ዮሐንስ ሲነግሡ የቴዎድሮስን ጅምር ዳር ለማድረስ ጠንክረው ቢሠሩ እና ሀገሪቱንም ቤተ ክርስቲያኒቱንም ወደ አንድነት ቢመልሱ ጥንተ ጠላቶቻችን አንድ ጊዜ ግብጽን፣ ሌላ ጊዜ ሱዳንን በቅጥረኝነት እየላኩ ሰላም ሲነሷቸው ኖሩ፡፡ በመጨረሻም ውስጥ ለውስጥ ከፋፍለው ዐፄ ዮሐንስ መተማ ላይ እንዲወድቁ አደረጉ፡፡ ዳግማዊ ምኒልክም እንደ ዛሬዎቹ ነባሩን መሠረት ሳያፈርሱ የአባቶቻቸውን ጅምር ቢገፉበት ሀገሪቱ ከምንጊዜውም በላይ ወደ አንድነት ስትመጣ፣ ምዕራባውያን ከንጉሠ ነገሥቱ አስከ መኳንንቱ ነፍስ ወከፍ ሰላይ አስቀምጠው ሀገሪቱን ዳር አስከዳር ሰልለው፤ ካርታ ሠርተው፣ ቤተ ክርስቲኗን ካቶሊክ ማድረግ እና ሀገሪቱን የሮም ቅኝ ተገዥ ማድረግ የሚሉ ሁለት ዕቅዶችን ይዘው መጡ፡፡ አባቶቻችን ደማቸውን አፍስሰው አጥንታቸውን ከስክሰው ሕይወታቸውን ገብረው ሀገሪቱንም ሃይማኖታችንም ጠብቀው አቆዩን፡፡ ከምኒልክም በኋላ ሲሸነፉ በፍቅር፣ ሲበረቱ በሸር እየመጡ ሃይማኖት ሲበርዙ ታሪክ ሲደልዙ ኑረዋል፡፡ በተለይ በ1928 ዓ.ም. ለዓለሙ ሁሉ ኢትዮጵያ አምላክ የሌላት አረማዊት ሀገር ናት ብለው በጋዜጣ በሬዲዮ አውጀውና አሳውጀው መጥተው በየገዳማቱ ያሉ አባቶቻችን ሠዓታት በሚቆሙበት ቅዳሴ በሚቀድሱበት ጸሎተ ማኅበር በሚያርሱበት እየገቡ በጅምላ እንደ በግ አርደዋቸዋል፡፡ ያ የአምስት ዓመት ትግል ካለፈ በኋላ ምዕራባውያኑ ኢትዮጵያ የማትፈርሰው ለምንድን ነው የሚል ሰፊ ጥናት ሠሩ፡፡ የጥናቱም ውጤት ኢትዮጵያ እንዳትፈርስ የሚያደርጓት ሦስት ምሰሶዎች አሏት የሚል ነበር፡፡ እነርሱም፡- 1. በአንድ ንጉሠ ነገሥት መተዳደሯ/ ሕዝቡ የሚያምነው ዘውዳዊ ሥርዓቷ 2. ለዘውዳዊ ሥርዓቱ ኃይል ለሕዝቡ አንድነት የምትሆነው ቤተ ክርስቲያን 3. ለሀገሩም ለሃይማኖቱም ሲል አመሉን በጉያው ስንቁን በአሕያው ጭኖ የሚዘምተው ቆራጥ ሕዝብ፡፡ እነዚህ ካሉ ሀገሪቱን ማፈረስም ሆነ መረከብ አይቻልም የሚል ነበር፡፡ ከዚያ በኋላ አሁን ተግባራዊ ያደረጉትንና ቀድም ብለው ሲሠሩበት የኖሩትን ዘላቂ አጀንዳ ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ፡፡ ንጉሡ በትምህርት ከመጡብኝ በትምህርት ማሸነፍ አለብኝ ብለው ቆርጠው ሲነሡ ዘመናዊ ተምህርት መጥቶ እነ እርሱ አስተማሪ ሁነው ሲመደቡ ለምነው የማያገኙትን ዕድል ተለምነው አገኙት፡፡ በአንድ ታላቅ ንጉሠ ነገሥት በምትመራና በፍጹም ሰላም በሆነች ሀገር ውስጥ ያሉትን የአዲስ አበባ እና የአሥመራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የአሥመራ ነጻ አውጪ፣ የትግራይ ነጻ አውጪ፣ የኦሮሞ ነጻ አውጪ፣ የአፋር ነጻ አውጪ፣ የኦጋዴን ነጻ አውጪ፣ . . . ብለው አንዲቱን ሀገር በጎሣ እና በቋንቋ ከፋፈሏት፡፡ በዚህም፡-  የኢትዮጵያን ነባር ታሪክ እና ባሕል  የኢትዮጵያን ዘውዳዊ መንግሥት  የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አምርረው የሚጠሉ ልጆችን ከኢትዮጵያ ጉያ እንዲፈለፍሉ ተፈቀደላቸው፡፡ እነ እርሱም አሳምረው ፈለፈሏቸው፡፡ የተፈለፈሉትም አውሬ ናቸውና የሚጠሉትን ዘውዳዊ ሥርዓት ንጉሡን አፍነው በመግደል፣ ቤተ ክርስቲያኗንም ቅዱስ ፓትርያርኩን በገመድ አንቀው በመግደል ተግባራዊ አደረጉት፡፡ ያን ጊዜ ኢትዮጵያ በባዕድ ባንዳ መገዛት ጀመረች፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የራሷ መንግሥት ኑሯት አያውቅም፤ ዛሬም የላትም፡፡ ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እስከ አሁን የተነሡት ፖለቲከኞች የምዕራባውያን ግልጽ እጆች ስለሆኑ ቤተ መንግሥቱንም ቤተ ክህነቱንም ለምዕራባውያን በሚመች መልኩ አድርገው ጠፍጥፈው ሠሩት፡፡ በዚህ ጸረ ኦርቶዶክስ እሳቤ የተቃኙ ሰዎች ናቸው ኢትዮጵያን በክልል የሸነሸኗት።ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንን ለማፈራረስ ያመቻቸው ዘንድ ነው ይኽን ያደረጉት።ኦርቶዶክስን ካልበታተኗትና ካላደካሟት ኢትዮጵያን ማፈራረስ ስለማይችሉ ነው ይህን የሚያደርጉት።በዚህ ምክንያት ኦርቶዶክሱ ታላቋን ቤተ ክርስቲያን ከውስጡ አውጥቶ ከክልሉ የተሻገረ ልቡና ሊኖረው አልቻለም።ኦሮሚያ ያለው ኦርቶዶክስ ሲጠቃ አማራው እንዳይናገር በአማራ ያለው ኦርቶዶክስ ሲጠቃ የኦሮሚያው  እንዳይናገር፣ደቡቡ ያለው ኦርቶዶክስ ሲጠቃ ትግሬው እንዳይናገር ፣ትግሬው ኦርቶዶክስ ሲጠቃ ደቡቡ እንዳይናገር  ተደረገ።ሁላችንም በዚህ በሽታ ተለክፈናል። የእግዚአብሔር እንደራሴ ተብለው የተሾሙት ጳጳሳት ሳይቀር በበሽታው ተመቱ።የኦሮሞ ሲኖዶስ፣የትግራይ ሲኖዶስ፣የዐማራ ሲኖዶስ(ሊፈነዳ ቀን እየጠበቀ ያለ) ወዘተ... ጠላቶቻችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንን  ለማዳከም የዘሩብን የመለያየት መንፈስ ነው። ከዚህን ምን አተረፍን??? ወገኖቼ  ኋላ ቀር የዘር ፖለቲካ የለከፈው አእምሮ ክርስቲያናዊ ሀሳብ  ማሰብ አይችልም። ይሄ መርዘኛ ተንኮል ፦ 👉አሳነሰን እነጂ አላበዛንም 👉 አዋረደን እንጂ አላከበረንም። 👉አስኮነነን እንጂ አላጸደቀንም 👉በታተነነን እንጂ አላዋሐደንም። በኦርቶዶክሳዊት ልብ መግባባት፦በዐይን ጥቅሻ በከንፈር ንክሻ መናበብ ይጠበቅብናል። በየግላችን የሰማነውን፣ የተባለውን፣ የተማርነውን የተሳሳተ ሀሳብ አውልቀን መጣል እና በኦርቶዶክሳዊነት መሙላት። ብቸኛው መዳኛችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችን! እኛ በክልል የማንወሰን ኩላዊት በሆነች ቤተክርስቲያን ውስጥ የምንኖር ኦርቶዶክሳውያን ነን!

❝...We demand justice! We demand Accountability! We demand Action!❞ Prince Asfawesen Asrate kassa

መከራችን የበዛው እግዚአብሔር ረስቶን ወይስ እኛ በእኛ እንዝላልነት?

photo content

ምን ሆነን ነው ዝም ያልነው?

እንዳትሰማ 🔐ሀገር ወልደህ፣ሀገር አሳድገህ፣ዋጋ ከፍለህ ለማዕረግ አብቅተህ ውለታህ ተንዝግቶ በገዛ ሀገር ላይ ባይተዋር የሆንከው፣የሥልጣኔ ፣የታሪክ፣የቅዱስ እሴት ባለቤት ሆነህ ሳለህ ለዕድገትና ለብ
+1
እንዳትሰማ 🔐ሀገር ወልደህ፣ሀገር አሳድገህ፣ዋጋ ከፍለህ ለማዕረግ አብቅተህ ውለታህ ተንዝግቶ በገዛ ሀገር ላይ ባይተዋር የሆንከው፣የሥልጣኔ ፣የታሪክ፣የቅዱስ እሴት ባለቤት ሆነህ ሳለህ ለዕድገትና ለብልጽግና አትመችም ተብለህ ከምድረ ገጽ እንድትጠፋ የተፈረደብህ 🔏ምሥራቅ አፍሪካን ሙሉ በሙሉ ለማስለም ለሚደረገው ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሀገርህ የአክራሪ እስልምና ዋና ቤዝ እንድትሆን የተፈረደብህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣ 🔏በጅምላ እየታረድህ፣በጅምላ እየተገደልህና በበጅምላ እየተቀበርህ በግልጽ እየታየ   ሰው አልሞተም " እየተባለ የሚላገጥብህ 🔏ስትሰደድ የሚያስጠልልህ፣ስትራብ የሚያበላህ፣ስትጮኽ የሚደርስልህ፣ስትገደል ለቅሶ የሚደርስልህ አንድም ዘመድ የሌለህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣ 👉 የቤተ ክህነቱን የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ 👉 እነ አቡነ እንትና ኮሚቴ አቋቋሙ የሚል የውሸት ፕሮፓንዳ እንዳትሰማ 👉ጳጳሳቱ ከሰላም ሚኒስትሩ ጋር ተወያዩ የሚለውን ማደንዘዣ እንዳትሰማ 👉"የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ"የሚባለውን  የጸረ ኦርቶዶስ ተቋም የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ 👉 "ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ ሄደናል "እያሉ ከአከበባቢው ላይ ሳይደርሱ ከተማ  በርገር በልተው ውስኪ ተራጭተው የሚመለሱና የሐሰት ዘጋ ለሚያሰራጩ ምንደኛ  መነኮሳትን እንዳትሰማ ብቸኛው መዳኛችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንና ክንዳችን ነው።የማንንም ዲስኩር እንዳንሰማ ።እውነተኛ ካህናትና መምህራን በሚሰጡን አቅጣጫ በየአከባቢው  ራሳችንን ለመታደግ እንነሳ። አሊያ ግን፦ 👉እንደ ኩርዳውያን ሀገር አልባ እንሆናለን 👉እንደ ቱርክና ሰሜን አፍሪካ ክርስቲያኖች ከምድረ ገጽ እንጠፋለን 👉እንደ  ግብፅ፣እንደ ሶሪያ፣እንደ ኢራቅ፣እንደ የመን፣እንደ አርመንያ ክርስቲያኖች አናሳዎች እንሆናለን።    በቃን።

"አትገደል ተጋደል አትሰደድ ተከላከል"

ለታሪክ ይቀመጥ እነዚህ በ ምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ከሁለት ቀበሌዎች የተሰደዱ ኦርቶዶክሳውያን አባወራዎች ናቸው። ዛሬ ባንኩንና ታንኩን ሥልጣኑንም ሚዲያውንም ስለተቆጣጠሩት ባለሥልጣናት አፋቸውን ሞ
+7
ለታሪክ ይቀመጥ እነዚህ በ ምሥራቅ አርሲ ሽርካ ወረዳ ከሁለት ቀበሌዎች የተሰደዱ ኦርቶዶክሳውያን አባወራዎች ናቸው። ዛሬ ባንኩንና ታንኩን ሥልጣኑንም ሚዲያውንም ስለተቆጣጠሩት ባለሥልጣናት አፋቸውን ሞልተው "አርሲ ሰላም ናት የተገደለ የተሰደደ ኦርቶዶክስ የለም" ቢሉም ይኽ ዘመን ማለፉ አይቀርምና ይጠየቁበታል ።

አርሲዎች ሰማችሁ?

ጩኸታችንን ለመቀማት የማይስማማና የማይፈራረም ማን አለ? ሆኖም ግን አያሸንፉንም
+1
ጩኸታችንን ለመቀማት የማይስማማና የማይፈራረም ማን አለ? ሆኖም ግን አያሸንፉንም

ወገኔ ሆይ አትጃጃል ። ቤተሰቦችህን ወገኖችህን አርደው አንተን ከገዛ ቤት አፈናቅለውህ ሜዳ ላይ በትነውህ የበሰበሰ ዱቄት ቁራሽ እንጀራ እየሰጡህ አመስግነኝ ሲሉህ እንዴት ኡይገባህም?

በወለጋ እነ ቅስ ዱጉማንና ሌሎች መምህራንን ቀርጥፎ የበላ በ ቢሾይፍቱ የወልዳ ዳንዲ አቦቲ(ፍኖተው አበው ማኅበራ)መሥራች አቶ ንጉሴን በወሀቢያ እንዲታገትና ደብዛው እንዲጠፋ ያደረገው፣ሸሸመኔ ላይ የ
+2
በወለጋ እነ ቅስ ዱጉማንና ሌሎች መምህራንን ቀርጥፎ የበላ በ ቢሾይፍቱ የወልዳ ዳንዲ አቦቲ(ፍኖተው አበው ማኅበራ)መሥራች አቶ ንጉሴን በወሀቢያ እንዲታገትና ደብዛው እንዲጠፋ ያደረገው፣ሸሸመኔ ላይ የኦርቶዶክሳውያንን አሳርዶ ከወሀቢያዎች በሬ የተበረከተለት ይኽ አረመኔ ቡድን ስለ አርሲ ስንጮህ ለአራጅ ወሀቢያዎቹ ጋር ወግኖ እኛን በጽንፈኝነት ለመክሰስ ይዳዳዋል።አርሲ ሮቤ ላይ ስም ዝርዝራቸው አውጥታችሁ  ያሳረዳችሁትን ካህናትንና ምዕመናንን የማናውቅ መስለሎአችሁ ነው?በሌሎች ወረዳዎችም እንዲሁ ።