ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 367
المشتركون
+224 ساعات
+2157 أيام
+33930 أيام
أرشيف المشاركات
በሚያሳዝን ዜና ነው የመጣውት እዚህ ክፍል መረጃ በመስጠት በመፃፍ በሁሉ ነገር ሲያገለግል የነበረው ወንድሜ የስጋ ወንድሙን በሞት ስላጣ ከልብ አዝኛለው እግዚአብሔር እንዲያፅናናው እመኛለው በፀሎት አስቡት ወንድማችን ነፍሱን በአፀደ ገነት ያኑርልን ለቤተሰቦቹ መፅናናት ይስጥልን ወንድማችን የሀዘን ዳርቻ ያርግልህ ከሀዘኑ ተፅናንቶ እስኪመለስ የመረጃ እንጥረት ቢያጋጥመን እንኳን ስለወገኖቻችን ዝም አንልም። እግዚአብሔር ያፅናህ ወንድሜ የአንተ ልፋት ለ3አመት መሰዋትነት የከፈልክበት የአርሲ አጀንዳ አይቀየርም በዚህ ቃል እገባለው

በምሥራቅ አርሲ አሰኮ ወረዳ 3 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸው ተገለጸ። ሐምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም በምሥራቅ አርሲ ሀገረ ስብከት አሰኮ ወረዳ ባሕሩ አሊ በተባለ ቦታ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም 2 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች ለጣቢያው መናገራቸውን የማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገልጸዋል። በዕለቱ ከምሽቱ 5 ሰዓት እስከ 6ሰዓት በተከፈተባቸው የተኩስ እሩምታ ምክንያት የአካባቢው ነዋሪዎች ሕይወታቸውን ለማዳን ከቦታው የሸሹ ሲሆን 43 ዓመት የሆናቸው ወ/ሮ አልማዝ የሻነህ እናትና የ37 ዓመት ወንድ ልጃቸው በግፍ መገደላቸውንና በአሰኮ ደብረ ጽዮን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን መቀበራቸውን ገልጸዋል። ሐምሌ 5ም ዳኛም የለው በሚባል አካባቢ የ90 ዓመትቨአዛውንት በግፍ መገደላቸውን የገለጹት ምንጫችን አካባቢው አሁንም ሥጋት ውስጥ እንደሚገኝና ነዋሪዎቹም ቦታውን ለቅቀው እየሸሹ መሆናቸውን አሳውቀዋል። ©EOTCMK TV

አሰኮ ምን አዲስ ነገር አለ? @tehtena4 በውስጥ መረጃ ላኩልኝ

በአሩሲ የኦርቶዶክሳውያን ሕይወት… "…ባልና ሚስት አረጋውያን ናቸው። የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞቹ ከመንግሥት በተሰጣቸው አቅጣጫ መሠረት በነገድ ዐማራ ነው ያሉትን እና በሃይማኖቱ ኦርቶዶክሳዊ የሆነውን እንዲያጸዱ በተሰማሩ ጊዜ አቅም ያላቸው ከጭፍጨፋው ሲሸሹ አቅመ።ደካሞቹ አቶ ነጋሹና ወሮ አየለች ለታ ግን በቤታቸው ይቀራሉ። "…ዘራፊዎቹ፣ ነፍሰ ገዳዮቹ መንግሥታዊ ድጋፍ ያላቸው የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞቹ ደረሱ። ደርሰውም ሁለቱን አረጋውያን አረመኔያዊ በሆነ መልኩ ገደሏቸው። የአቶ ነጋሹን አስከሬን ቆይቼ አሳያችኋለሁ። ወሮ አየለች ለታ ኦሮሞ ቢሆኑም ኦሮሞ ሆነው እስላም ባለመሆናቸው በደላቸው፣ ወንጀላቸው ከፍ ያለ ሆኖ በመገኘቱ በአቢይ አሕመድ አሊ አገዛዝ ድጋፍ በሚደረግለት በኦሮሚያ እስላሚክ እስቴት ታጣቂዎች ዘንድ ቁጣን በመቀስቀሱ ወሮ አየለች ለታን ቤታቸው ውስጥ አስገብተው በሕይወት እያሉ ከነነፍሳቸው እሳት ለቀቁባቸው። ወሮ አየሉ ለታም እየጮሁ፣ እያለቀሱ፣ የሚታደጋቸው ሰው አይደለም ኦሮሞ እንኳ አጥተው ተቃጥለው ሞቱ። "…እናታችሁን የምትወዱ ምን ይሰማችሁ ይሆን? ዐማራ መቸም ምድራዊ ታዳጊ የለውም እናም እሺ ወያኔ እንዲጠላ አድርጋ ትውልድ ቀርጻ ስላሳደገች ላታዝኑ ትችላላችሁ። ኦሮሞዎች ግን ምን ይሰማችሁ ይሆን? አረጋዊ እናት፣ የአገዳደል ጥሩ ባይኖረውም ከነሕይወታቸው ቤት ዘግተው እንዲህ እንደ አሩስቶ ሲጠብሷቸው ምን ይሰማቸው ይሆን? "…አበደን አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ ‼ • ኡፍፍፍፍ ወይ ወንድ ማጣት…?

Repost from Eotc Task Force

Repost from Eotc Task Force

ኦቶማኒዝም ወሀቢያ የአጥፊነት ስራውን እያስመሰለ ሲሰራ ከርሞ፣ከሰሞኑ በግልጽ የሚሰራው ለዚህ እንደሆነ እወቁልኝ ብሎዋል።
+1
ኦቶማኒዝም ወሀቢያ የአጥፊነት ስራውን እያስመሰለ ሲሰራ ከርሞ፣ከሰሞኑ በግልጽ የሚሰራው ለዚህ እንደሆነ እወቁልኝ ብሎዋል።

የከተማ መነኮሳት (አባ ኩብኩባ ወ እማ ኮቲባ)ቤተ ክርስቲያናችንን ከዚህ በላይ ዋጋ ሳያስከፍሏት ወይ ተለቃቅመው ወደ ገዳም መግባት መላክ አለባቸው

ሣልሳዊ ሕገ ወጥ ጵጵስና መስቀላዊት ቤተ ክርስቲያን በውስጥም በውጭም ሰዎች እንደዚህ ዘመን የተገፋችበት  ጊዜ የለም። በተለየ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ህልውና የሚጠበቅበት ቅዱስ ሲኖዶስ አንድ መንበር የሚለው ከምእመናን ኅሊና እንዲጠፋ ከትናንት ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ጠላቶቻችን የሚሠሩበት ነው። በመጀመሪያ በእነሳዊሮስ መሪነት ኦሆዴዳዊ የጵጵስና ሹመት ተፈጸመ። የምእመናን ደም በቤተ መቅደሱ ፈሰሰ ጥቁር ለበስን እስከ ዛሬ ድረስ ልባችን ሳይሽር እንኖራለን። ሁለተኛ በትግራይ መንበረ ሰላማ የሚል አንዲት ቤተ ክርስቲያንን በእጅጉ እየፈተነ ያለ ጵጵስና ተፈጸመ። አሁን ደግሞ ዳግማውያን ሠለስቱ ምዕት የሚል  በውስጥም በውጭም በተቀናጀ መንገድ ዘርዕንና ጎሳን መሠረት በማድረግ ሃይማኖት የሌላቸው ሃይማኖት አለን የሚሉ የሥልጣን ጥመኞች በመናፍቃን አቀንቃኝነትና በሥርዓቱ ከፋፋይነት ለመሾም እንቅስቃሴ እያደረጉ ነው። የዘርዕ ሲኖዶስንና ጵጵስናን እስከ ሞት ድረስ እንቃወማለን።

እነዚህ ሰዎች አሁን ይኑሩበት አይኑሩበት ባላውቅም ከሦስት ዓመት በፊት በግልጽ "የአማራ ሲኖዶስ መመሥረት" አለበት ብለው ሲናገሩ የነበሩ ናቸው

የ"ዳግማውያን ሠለስቱ ምዕት ቤተ ክህነት (የአማራ ሲኖዶስ ") ሂደቱን የሚመሩት፦፦ 1.)መንግሥት 2.)የዓለም ብርሃን 3.)በፋኖ ውስጥ ሰርጎ የገቡ ጸረ ኦርቶዶክስ ኀይሎች 4.)አሜሪካና ካናዳ ያሉ
+2
የ"ዳግማውያን ሠለስቱ ምዕት ቤተ ክህነት (የአማራ ሲኖዶስ ") ሂደቱን የሚመሩት፦፦ 1.)መንግሥት 2.)የዓለም ብርሃን 3.)በፋኖ ውስጥ ሰርጎ የገቡ ጸረ ኦርቶዶክስ ኀይሎች 4.)አሜሪካና ካናዳ ያሉ መነኮሳት 5.)የሥለላ ተቋማት ናቸው። ዓላማቸው ምንድን ነው? ኦርቶዶክሱን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመበታተን ነው።

ከ "አማራ ሲኖዶስ" ምሥረታ ጀርባ ያሉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው? በዝርዝር የምናየው ይሆናል
ከ "አማራ ሲኖዶስ" ምሥረታ ጀርባ ያሉ ኀይሎች እነ ማን ናቸው? በዝርዝር የምናየው ይሆናል

ለ ደሞዝ ጭማሪ ለሀገር ስብከት ድልድል ፣ገንዘብ ስለሚያስገኘው ስለ ህንጻ ለማውራት ሲሆን ከየሀገሩ ተጠራርታችሁ ትወያያላችሁ ለራሱ በችግር እየተናጠ እናንተን እንቬስተደር እንድትሆኑ ያደረጋችሁ ምስኪ
+2
ለ ደሞዝ ጭማሪ ለሀገር ስብከት ድልድል ፣ገንዘብ ስለሚያስገኘው ስለ ህንጻ ለማውራት ሲሆን ከየሀገሩ ተጠራርታችሁ ትወያያላችሁ ለራሱ በችግር እየተናጠ እናንተን እንቬስተደር እንድትሆኑ  ያደረጋችሁ ምስኪኑ ምዕመን በጅምላ ሲገደልና ሲሰደድ  ግን አትሰባሰቡም።በርግጥ እናንተ ዓለማውያንን የምታስንቁ ሀብታሞች ስለሆናችሁ ከመንግሥት ጋር እጅና ጓንት ስለሆናችሁ በምድር የሚጠይቃችሁ ላይኖር ይችላል ከእግዚአብሔር ፍርድ ግን አታመልጡም።የነጹሃን ደም ይጮኽባቼኋል።

ለ ደሞዝ ጭማሪ ለሀገር ስብከት ድልድል ፣ገንዘብ ስለሚያስገኘው ስለ ህንጻ ለማውራት ሲሆን ከየሀገሩ ተጠራርታችሁ ትወያያላችሁ ለራሱ በችግር እየተናጠ እናንተን እንቬስተደር እንድትሆኑ ያደረጋችሁ ምስኪ
ለ ደሞዝ ጭማሪ ለሀገር ስብከት ድልድል ፣ገንዘብ ስለሚያስገኘው ስለ ህንጻ ለማውራት ሲሆን ከየሀገሩ ተጠራርታችሁ ትወያያላችሁ ለራሱ በችግር እየተናጠ እናንተን እንቬስተደር እንድትሆኑ ያደረጋችሁ ምስኪኑ ምዕመን በጅምላ ሲገደልና ሲሰደድ ግን አትሰባሰቡም።በርግጥ እናንተ ዓለማውያንን የምታስንቁ ሀብታሞች ስለሆናችሁ ከመንግሥት ጋር እጅና ጓንት ስለሆናችሁ በምድር የሚጠይቃችሁ ላይኖር ይችላል ከእግዚአብሔር ፍርድ ግን አታመልጡም።የነጹሃን ደም ይጮኽባቼኋል።

photo content
+1

photo content
+4

በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተጠናክሮ የቀጠለው ኦርቶዶክሳውያን  ጭፍጨፋ ሐምሌ 6/11/2018 ምሽት 2:00 ለይ በአሰኮ ወረዳ ሐሮ ቀበሌ ልዩ ስሙ  ላፍቶታ የሚባል ቦታ ሁለት ኦርቶዶክሳውያን አንድ ወንድና አንዲት ሴት    በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸውና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ባላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ።የሟቾቹ ስም ሻምበል አየሌው እና ታምራት ሽፈራ ይባላል።ሻምበል አያሌው ዕድሜ 36 ገና ልጅ ያልወለደ ወ/ሮ ታምራት ሽፈራ የሦስት ልጆች እናት ናት። ይኽ ጭፍጨፋ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ሲፈፀም የወረዳው አመራሮች  ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደረጉም።በወረዳው ከተማ በርካታማ የክልሉ እና የፌዴራል ወታደሮች አሉ ላፍቶታ የሚባለው ቦታ  ከወረዳው ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ነው በኦርቶዶክሳውያን ለይ ከባድ የቡድን መሳሪያ እንደ ዝናብ  ሲዘንብ የወረዳው ዋና ከተማ ለይ አንድ በአንድ ይሰማ ነበር ነገር ግን ጭፌጨፋውን እነርሱ ስለሚመሩት  ዝምታን ነው የመረጡት። በተመሳሳይ በሌሎች በቀበሌዎች ላይ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከፍተኛ የተኩስ እሩምታ ተከፍቶባቸው ቤታቸውን ጥለው ወጥተው ዝናብ ዶፍ እየወረደባቸው ብርዱ እየተፈራረቀባቸው በጫካ ውስጥ ነው ያደሩት ይኽ በእንዲህ እንዳለ በዚሁ ወረዳ ሐምሌ 01/2018ዓ.ም 4 ኦርቶዶክሳውያን የተገደለዋል በሐምሌ  04/2018ዓ.ም  ሰምቦ ቀበሌ  ልዩ ስሙ ዳኛም የለው በሚባል ቦታ አቶ ተፈራ ካሳዬ የተባሉ የ87 ዓመት አዛውንት በእነዚሁ አክራሪ ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል በወረዳው አስተዳዳሪ በአቶ ገቢ ገልቹ ትእዛዝ ስጪነት ባለሥልጣናቱና የጸጥታ  አካላት ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ በውድቅት ሌሊት የኦርቶዶክሳውያንን ቤት እያንኳኩ ስልክ ይፈትሻሉ "የሚገደሉትን ሰዎች መረጃ ብታወጡ  በፋኖነት ፈርጀናችሁ  ያለምንም ቅድመሁኔታ እንረሽናችኋለን "እያሉ እያስፈራሩና እየዛቱ ይገኛሉ መረጃ ያወጣሉ ብለው የተጠራጠሯቸው ብዙ ወጥቶች እየተለቀሙ ወደ እስር ቤት እየተወረሩ ነው። በአርሲ ምድር የ ኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በየቀኑ መስማት  መደበኛ እና የተለመደ ነገር ሆኗል

በምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተጠናክሮ የቀጠለው ኦርቶዶክሳውያን  ጭፍጨፋ ሐምሌ 6/11/2018 ምሽት 2:00 ለይ በአሰኮ ወረዳ ሐሮ ቀበሌ ልዩ ስሙ  ላፍቶታ የሚባል ቦታ ሁለት ኦርቶዶክሳውያን አንድ ወንድና አንዲት ሴት    በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸውና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ባላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል ።የሟቾቹ ስም ሻምበል አየሌው እና ታምራት ሽፈራ ይባላል።ሻምበል አያሌው ዕድሜ 36 ገና ልጅ ያልወለደ ወ/ሮ ታምራት ሽፈራ የሦስት ልጆች እናት ናት። ይኽ ጭፍጨፋ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ሲፈፀም የወረዳው አመራሮች  ምንም አይነት እንቅስቃሴ አላደረጉም።በወረዳው ከተማ በርካታማ የክልሉ እና የፌዴራል ወታደሮች አሉ ላፍቶታ የሚባለው ቦታ  ከወረዳው ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ነው በኦርቶዶክሳውያን ለይ ከባድ የቡድን መሳሪያ እንደ ዝናብ  ሲዘንብ የወረዳው ዋና ከተማ ለይ አንድ በአንድ ይሰማ ነበር ነገር ግን ጭፌጨፋውን እነርሱ ስለሚመሩት  ዝምታን ነው የመረጡት። በተመሳሳይ በሌሎች በቀበሌዎች ላይ ያሉት ኦርቶዶክሳውያን ከፍተኛ የተኩስ እሩምታ ተከፍቶባቸው ቤታቸውን ጥለው ወጥተው ዝናብ ዶፍ እየወረደባቸው ብርዱ እየተፈራረቀባቸው በጫካ ውስጥ ነው ያደሩት ይኽ በእንዲህ እንዳለ ከሦስት ቀን በፊት ማለትም በሐምሌ  04/2018ዓ.ም  ምሽት በዚሁ   ወረዳ ሰምቦ ቀበሌ  ልዩ ስሙ ዳኛም የለው በሚባል ቦታ አቶ ተፈራ ካሳዬ የተባሉ የ87 ዓመት አዛውንት በእነዚሁ አክራሪ ታጣቂዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል በወረዳው አስተዳዳሪ በአቶ ገቢ ገልቹ ትእዛዝ ስጪነት ባለሥልጣናቱና የጸጥታ  አካላት ምንም ዓይነት መረጃ እንዳይወጣ በውድቅት ሌሊት የኦርቶዶክሳውያንን ቤት እያንኳኩ ስልክ ይፈትሻሉ "የሚገደሉትን ሰዎች መረጃ ብታወጡ  በፋኖነት ፈርጀናችሁ  ያለምንም ቅድመሁኔታ እንረሽናችኋለን "እያሉ እያስፈራሩና እየዛቱ ይገኛሉ መረጃ ያወጣሉ ብለው የተጠራጠሯቸው ብዙ ወጥቶች እየተለቀሙ ወደ እስር ቤት እየተወረሩ ነው። በአርሲ ምድር የ ኦርቶዶክሳውያንን እልቂት በየቀኑ መስማት  መደበኛ እና የተለመደ ነገር ሆኗል