ar
Feedback
ELEVATE SKILL

ELEVATE SKILL

الذهاب إلى القناة على Telegram

Master Your Skills with us! 🎨Graphics Design 🎞Video Editing 📈 Digital Marketing 🌐 Web Development 📱 Application Development 🤖Robotics Telegram :- @Elevateskillsupport Instagram :- elevateskill.1 📞-+251981807055

إظهار المزيد
1 040
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+767 أيام
+15130 أيام
أرشيف المشاركات
photo content
+1

photo content

Are you ready for summer program ? it is special program 🎉🤝

photo content
+2

photo content
+1

photo content

photo content

jjjj kkዛሬ የተካሄደው የ ElevateSkill የምርቃት ፕሮግራም በደማቅና በክብር የታጀበ ሁኔታ ተጠናቋል። ለተከታታይ 4 ወራት በተለያዩ የክህሎት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ስልጠናዎች ሲሳተፉ
jjjj kkዛሬ የተካሄደው የ ElevateSkill የምርቃት ፕሮግራም በደማቅና በክብር የታጀበ ሁኔታ ተጠናቋል። ለተከታታይ 4 ወራት በተለያዩ የክህሎት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ስልጠናዎች ሲሳተፉ የቆዩ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቀዋል። በፕሮግራሙ ላይ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች፣ እንግዶች፣ ተማሪዎች እና የ ElevateSkill ቤተሰቦች በክብር ተገኝተዋል። የ ElevateSkill CEO የሆኑት Mr. አማኑኤል አብረሃም በንግግራቸው መጀመሪያ ለአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው ትልቅ ድጋፍ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። በመልዕክታቸውም “ማንኛውም የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ዲግሪ ይዞ ስራ ለመፈለግ ብቻ መሰለፍ የለበትም፤ ስራን ከዩኒቨርሲቲ ከመውጣቱ በፊት መፍጠር አለበት” በማለት ተማሪዎች ወደ ፈጠራና ወደ ስራ ፈጠራ እንዲገቡ ጥሪ አቅርበዋል። በዕለቱ የክብር እንግዶች ሆነው የተገኙት፦ • ክቡር ዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ – Vice President for Administration and Business Development • ክቡር ፕሮፌሰር ያዴሳ መላኩ – Vice President of Academic Affairs ሲሆኑ፣ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት እና አባታዊ ምክር ለግሰዋል። ElevateSkill በወጣቶች ላይ የክህሎት ልማት፣ ፈጠራ እና ችግር ፈቺ ፕሮጀክቶችን በማበረታታት ትውልድን ለስራ ዓለም ዝግጁ ለማድረግ የሚሰራ ተቋም መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።

photo content

photo content

ዛሬ የተካሄደው የ ElevateSkill የምርቃት ፕሮግራም በደማቅና በክብር የታጀበ ሁኔታ ተጠናቋል። ለተከታታይ 4 ወራት በተለያዩ የክህሎት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ስልጠናዎች ሲሳተፉ የቆዩ ተማሪ
+5
ዛሬ የተካሄደው የ ElevateSkill የምርቃት ፕሮግራም በደማቅና በክብር የታጀበ ሁኔታ ተጠናቋል። ለተከታታይ 4 ወራት በተለያዩ የክህሎት፣ የፈጠራ እና የስራ ፈጠራ ስልጠናዎች ሲሳተፉ የቆዩ ተማሪዎች በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቀዋል። በፕሮግራሙ ላይ የአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች፣ እንግዶች፣ ተማሪዎች እና የ ElevateSkill ቤተሰቦች በክብር ተገኝተዋል። የ ElevateSkill CEO የሆኑት Mr. አማኑኤል አብረሃም በንግግራቸው መጀመሪያ ለአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላበረከተው ትልቅ ድጋፍ ልባዊ ምስጋና አቅርበዋል። በመልዕክታቸውም “ማንኛውም የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ዲግሪ ይዞ ስራ ለመፈለግ ብቻ መሰለፍ የለበትም፤ ስራን ከዩኒቨርሲቲ ከመውጣቱ በፊት መፍጠር አለበት” በማለት ተማሪዎች ወደ ፈጠራና ወደ ስራ ፈጠራ እንዲገቡ ጥሪ አቅርበዋል። በዕለቱ የክብር እንግዶች ሆነው የተገኙት፦ • ክቡር ዶ/ር ሰለሞን ጥሩነህ – Vice President for Administration and Business Development • ክቡር ፕሮፌሰር ያዴሳ መላኩ – Vice President of Academic Affairs ሲሆኑ፣ ለተመራቂ ተማሪዎች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት እና አባታዊ ምክር ለግሰዋል።

photo content

photo content

ለ 5ሰዎች giveaway Astu ላይ ለምትገኙ የ elevateskill community ነገ ለሚደረገው የelevateskill ምርቃት መረሀ ግብር ላይ መታደም ለምትፈልጉ ለ 5 ሰዎች giveaway እንሆ:- መስፈርት # ስለ elevateskill መልካም አስተያየት እና ለተመራቂዎቹ መልካም ምኞት በ@elevateskillsuport በኩል መላክ #የelevateskill graduation poster history and post ማድረግ በማንኛውም social media and take a screenshot ➡️ላሸናፊ ተማሪ የመግቢያ ticket እንሰጣለን። @elevateskillsupport

photo content

Coming soon🔥
Coming soon🔥

photo content
+1

2 days left 🔥🔥🔥 Are you ready?
2 days left 🔥🔥🔥 Are you ready?

3 days left 🔥🔥🔥 Are you ready👍
3 days left 🔥🔥🔥 Are you ready👍

Web development students 4 days left🔥🔥🔥
Web development students 4 days left🔥🔥🔥