ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea
الذهاب إلى القناة على Telegram
የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)
إظهار المزيد2 936
المشتركون
+1424 ساعات
+3877 أيام
+38530 أيام
أرشيف المشاركات
✊ የቁርጥ ቀን ልጅ የአማራ ፋኖ!!!
ይህ ታሪክ የሚያወራው ስለ ፍርሃት አይደለም፤ ስለ ክብር፣ ስለ ነጻነትና ስለ ማነንት እንጂ! ይህ የአማራ ልጅ ፋኖ ነው! የቀደሙትን የአባቶቹን አሻራ በመከተል—የዳግማዊ አጼ ሚኒልክን ጽናትና ጀግንነት የተላበሰ፣ የጀግናውን የብርጋዴር ጄኔራል አሳምነው ጽጌን ወኔና አጥንት ያነገሰ፣ የዘመነ ካሴን የማያወላውል የቆራጥነትን ወኔ በልቡ ያተመ የዘመኑ የነጻነት አርበኛ!
ይህ ትውልድ በባርነትና በስጋት ለመኖር ፈቃደኛ ያልሆነ የአዲሱ ትውልድ አሻራ ነው። ከጎጃም ተራሮች፣ ከወሎ አምባዎች፣ ከሸዋ ሜዳዎችና ከጎንደር ሰንሰለታማ ተራራዎች ... ከአራቱ ከተለያዩ የማዕዘናት አውራጃዎች በጀግናው አሳምነው የነጻነት ጥሪና ድምፅ እንደ ንስር አሞራ በአንድነት የተሰባሰበ፣ በክብርና በነጻነት በገዛ ምድሩ በህይወት ለመኖር አልሞ የተነሳ ኃይል ነው።
የዚህ ትግል ዓላማ ግልጽ ነው! በየትኛውም የኢትዮጵያ ማዕዘን የሚኖሩ አማራዎች ከታረዱበት፣ ከተፈናቀሉበትና ከተበደሉበት የሰንሰለት ግፍ ነጻ ማውጣት ነው። ውጊያውም ከዳግማዊ ግራኝ መሐመድ ፈለግ ተከታይ ከሆነውና ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ የብልፅግና ሥርዓት ጋር ነው።
ትላንት በየስበቡ ስም እየሰጣችሁ ህዝቡን ስታባሉ፣ ወገን ሲታረድ በዝምታ ስትመለከቱና ጥቅማችሁን ስታሳድዱ የነበራችሁ ሆዳም አማራዎች... እንግዲህ ከእንግዲህ ሆድ ግዙ! የነጻነት ጎህ ቀዷል፣ የአማራ ህዝብም መብቱን በራሱ ክንድ ለማስከበር ቆርጦ ተነስቷል! #Dave #Amhara
በኦሮሚያ_ክልል_ምስራቅ_አርሲ_ዞን_በተለያዩ_ወረዳዎች_በተፈጸሙ_የሰብዓዊ_መብቶች_260730_122950.pdf1.95 MB
Shared by One Read - an all-in-one file viewer: https://st.simplehealth.ltd/uAJjyu
ይህንን እውነት ላለመቀበል የፈለገ ሁሉ አይን አፍጥጦ ይዋሻል!
አማራ መሆን በራሱ ጥበብ ነው! አማራ መሆን ዝም ብሎ ተራ ማንነት አይደለም፤ የታሪክ፣ የጽናትና የጥበብ ድርድር ነው። የዚህን ህዝብ ጥበብና ምስጢር ያላወቀና ያልገባው አካል ግን “አባይ ወደ ኋላ ይፈሳል” ብሎ ቢከራከር አይገርምም። ምክንያቱም ተፈጥሮንና እውነታን መካድ የሚቻለው የነገሩ ስፋትና ጥልቀት ሲያቅታችሁ ነው! ለምን መሰላችሁ?
እናንተ ገና የአማራ ህዝብ "የመኖር ነፃነት" ምን ያህል ውድና ጥልቅ እንደሆነ አልገባችሁም። የነፃነትና የክብር ትርጉም የሚገባው ዋጋ ለከፈለበት ብቻ ነውከውጭ ሆኖ ለማየትና ለመናገር ቀላል ነው፤ ነገር ግን የደረሰውን ሰቃይ፣ እንግልት፣ መከራና እንባ በቀጥታ የኖርኩበትና የማውቀው እኔ እንጂ እናንተ አይደላችሁም! ያለፍኩበትን እሳት ሳታውቁ ስለ መንገዴ ልታስተምሩኝ አትችሉም።
የቱንም ያህል ውሸትና ማደናገሪያ ቢበዛ፣ እውነትና የዚህ ህዝብ ጥበብ ሁልጊዜ ጸንቶ ይኖራል!
#አማራ #የመኖር_ነፃነት #እውነት #ጽናት #ኢትዮጵያ Dave Amhara
ሰበር የድል ዜና ጎንቻ!!
=============================
ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም
ምከረው ምከረው እንቢ ካለ መከራ ይምከረው ነው እና ሞት አይፈሬዎች አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር የ74ኛ ክ/ጦር አረንዛው ጎንቻ ሻለቃ አናብስቶች ጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ትግዳር ፣ጨሞ እና ቡዛ ንዑስ ከተሞች ከትሞ የነበረውን ሚሊሻ እና ፖሊስ ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር ከሌሊቱ 11:00 ሰዓት በመግባት ጭዳ አድርጓቸዋል በአውደውጊያው ለቁጥር አዳጋች በሆነ መልኩ የጠላት አስክሬን በየቦታው የተዘረከረከ ሲሆን ከሞት የተረፉት ከ27 በላይ ቁስለኛ ባህር ዳር እና ሞጣ ሪፈር ሆስፒታል ተጨናንቆ ይገኛል
◍◍◍◍በዛሬው እለት የተገኘ ምርኮ
➺ክላሽ=14
➺አብራረው =4
➺ሰሜን ክላሽ=1
➺ቦንብ=2
➺4ካዝና ጥይት
➺የወገብ ትጥቅ =1
◍◍◍◍ትግዳር ካምፕ የሞተ ሚሊሻ እና ፓሊስ
1.ጋሻየ ደርጀው.......ፓሊስ ሳጅን
2.ሰውነት ተማች........ሚሊሻ
3.ገብሬ ጀንበሬ.......ሚሊሻ..
4. አምሳ አለቃ ቢያድጌ ጀንበሬ
5.ሲሳይ ይላቅ........ሚሊሻ
6.ዳውድ..............ሚሊሻ.
7.ተገኘ ቢራራ.....ሚሊሻ
8.እናውጋው ደመላሽ
9.ቢያልፈው ከበደ
10.ገመች........ሚሊሻ
11.የሻንበል ጋሻው ........ሚሊሻ
12.እባቡ ሰይድ..........ሚሊሻ
እንዳለው አረጋ ..........ሚሊሻ
ከባድ ቁስለኛ ለጊዜው በስም የታወቁ
1.ተሬ ሽቴ .........ሚሊሻ
2.ሆድሞኘ ፈንቴ ......ሚሊሻ
3.በቃሉ ሻረው .....ሚሊሻ
4.ጌታቸው አለልኝ ......ሚሊሻ
5.ጀንበሩ አየነው ........ሚሊሻ.
6.ደርጀው ጸጋየ.......ሚሊሻ
7.ይርጋ.......የተባሉ ሚሊሻ ሲሆኑ በተደጋጋሚ ወደ ትክክለኛ ማንነታቸው እንዲመለሱ ጥሪ ቢደረግላቸውም ለሽርፍራፊ ጥቅም ሲሉ ያለ አግባብ ህይወታቸውን እያጡ ይገኛል አሁንም አስተዋይ እና አርቆ አሳቢ የሆነው የአማራ ፋኖ ኑ በጊዜ እራሳቹህን አድኑ በማለት ጥሪያችን እያስተላለፍን ይኸን አጋጣሚ የማትጠቀሙ ከሆነ እስከመጨረሻ የብልፅግና አገልጋዮችን በተጠናከረ መንገድ እርምጃ መውሰዳችን የሚቀጥል ይሆናል።
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም የአፋብን ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር፣ 74ኛ ክፍለ ጦር አረንዛው ጎንቻ ሻለቃ ጉንደ ወይን ዙሪያ ላይ አስደናቂ ጀብዱ ፈፅማለች።
በጎንቻ ሲሶ እነሴ ወረዳ ትግዳር፣ ጨሞ እና ቡዛ ንዑስ ከተሞች ከትሞ የነበረውን ምሊሻ ፖሊስ ላይ አነጋግ 11:00 ሰዓት ላይ በተወሰደ የማጥቃት እርምጃ ለወሬ ነጋሪ ሳይቀር ተደምስሷል።
በዚህ አውደ ውጊያ:-
1) 22 (ሃያ ሁለት) የምሊሻ እና እና የፖሊስ አባላት ተሸኝተዋል፤
2) 14 (አስራ አራት) ክላሽ ንኮቭ፣ 4 (አራት) አብራራው እና አንድ ሰሜን ክላሽ በድምሩ 19 መሳሪያ ተማርኳል፤
3) 20 (ሃያ) ያህክል የጠላት አባላት ከባድ ቁስለኛ ሆነው በሞት እና ህይወት መካከል ይገኛሉ፤
4) እንዲሁም ቦንቦች፣ ተተኳሽ እና ሌሎች በርካታ ወታደራዊ ቁሳቁሶችም ተማርከዋል።
ከተሸኙት መካከል:-
1) ሳጅን ጋሻየ ደርጀው የተባለ የፖሊስ አመራር፣
2) 50 አለቃ ቢያድጌ ጀንበሬ የተባለ የምሊሻ አመራር
3) ሰውነት ተማች
3) ገብሬ ጀንበሬ
5) ሲሳይ ይላቅ
6) ዳውድ
7) ቢያልፈው ከበደ
8) እናውጋው ደመላሽ
9) ተገኘ ቢራራ
10) ገመች
11) የሻንበል ጋሻው
12) እባቡ ሰይድ
13) እንዲሁም እንዳለው አረጋ የተባሉ የጠላት ሰራዊት አባላት ይገኙበታል።
ከባድ ቁስለኛ ከሆኑት መካከል ለጊዜው በስም የታወቁ:-
1) ተሬ ሽቴ
2) ሆድሞኘ ፈንቴ
3) በቃሉ ሻረው
4) ጌታቸው አለልኝ
5) ጀንበሩ አየነው
6) ደርጀው ጸጋየ
7) ይርጋ
ይቀጥላል....
ሰበር ዜና
ሐምሌ 23/2018 ዓ.ም
የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ 305ኛ ኮር 52ኛ ክፋለ ጦር 1ኛ ሬጅመንት ባብየዉ ማሩ ሻንበል የተሰየመዉ በጠላት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ።
በቀን 22/11/2018 ዓ.ም በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ አይነት ዉሃ ቀበሌ ልዬ ጎጥ ጎድጓዲት ከሚባል ቦታ ጥምር የጠላት ሃይል ላይ ከፍተኛ ኪሳራ እንዲደርስበት ተደርጓል።
ከጧቱ 1:30 የተጀመረዉ ዉጊያ እስከ 7:30 የቆየ ሲሆን በስልጣን ጥመኝነት የናዎዘዉ የአብይ ወንበር አስጠባቂ አራዊት ሰራዊት ከክረምቱ ጋር ተያይዞ በድንጋጤ ከላይ ከታች ሲናዉዝ የሚዉለዉ ሚጨብጠዉ ሚይዘዉ ያጣዉ ሁልጊዜ ሞቱን በመናፈቅ ላይ የሚገኘዉ በጠያይሞች አንገት በጣሾች በፋኖ የንስር ዓይን በጧቱ ገባ እስከዉዲያኛዉ ላይመለስ ተሸኘ።
በነበረዉ ዉጊያም የተደመሰሰ
# ከ20 በላይ መላለከያ ሙት
# ከ6 ላለይ ፀረ_ሽምቅ ሙት ሲሆን
# ከ16 በላይ ጥምር ሃይል እያለ እራሱን የሚጠራዉ ከባድና ቀላል ቁስል ደርሶበታል።
# 1 አርባ ጎራሽ ክላሽ ኮቭ
# 4 የነብስ ወከፋ ክላሽና ልዩ ልዩ ተተኳሽ ተማርኳል
በአጠቃላይ በአርበኛ ማሩ ኪዴ የሚመራዉ ባብየዉ ማሩ የሻንበል ጠላት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ ስለደረሰበት ወደ ትክል ድንጋይ እግሬ አዉጭኝ ብሎ የፈረጠጠ ሲሆን ፍኖም ይህን ከጎንደር ሁመራ የሚገኘዉን አስፋልት መንገድ ተቆጣጥሮ በመጠባበቅ ላይ ይገኛል።
ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን!
የ305ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ
74ኛ ክፍለ ጦር ዛሬም ደግማዋለች።
ቴወድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር፣ 74ኛ ክፍለ ጦር አረንዛው ጎንጃ ሻለቃ ጉንደ ወይን ከተማ ዙሪያ ጠላትን ደምስሳ ክላሽ በገፍ ማርካለች። በዝርዝር እንመጣለን።
አርበኛ አስረስ
የአፋብን የህ/ግ/መመሪያ
የጎንደር ተራሮች የመሰከሩለት አርበኛ ዮሐንስ ንጉሡ ሙጨ!!
ከአንድዬ ነፍሱ ይልቅ የአማራን ህዝብ ያስቀደመ፤ የቴዎድሮስን ስጋ ለብሶ፣ የበላይን ትንፋሽ የወረሰ የጀግና ልጅ ጀግና የትውልድ፣ የስብዕና እና የመሪነት መገለጫ የተላበሰ የአማራ የዋህ እናት በክብር የወለደችው፣ የጎንደር አፈርና ድንጋይ ለጀግንነት ያበቀሉት፤ የሕዝቡን አደራ በፅናት የተሸከመ ጋሻና መከታ የሆነ።
ባለ መጥቅ አእምሮና አስተዋይ ስብዕና፦ በትልቅ አርቆ አሳቢነቱ፣ በበሰለና በረጋ ንግግሩ የታደለ ልታይ ልታይ» የማይል የትህትና፣ የብልህነትና የእውነተኛ መሪነት የአንድነትና የታጋይነት ምልክት ከጎጃም፣ ከሸዋ፣ ከወሎና ከጎንደር ወንድሞቹን አስተባብሮና አስተሳስሮ ለአማራ ህዝብ ህልውናና ነፃነት ያለ እረፍት የሚያስብና የሚታገል አርበኛ።
የተከበረና የተወደደ ስም ያለው ከሌቅ እስከ ደቂቅ በውቢቷ የእናታለም ጎንደር ልጆች ዘንድ በታላቅ ፍቅር፣ አክብሮትና እምነት በልብ መዝገብ ላይ የተፃፈ።
የውጊያ ጥበብና የጀግንነት ግርማ የጀግኖች የዓፄ ቴዎድሮስን የቁጣና የጽናት ስጋ ለብሶ፣ የጀግናውን የበላይ ዘለቀን ነፃነት ናፋቂ ትንፋሽ የወረሰ ታላቅ አርበኛ።
አንበሳዊ የውጊያ ብልሃት በጦር ግንባር «አንበሳዬ ተመልከት!» ብሎ በቆራጥነት ጠላቱን እንደ ቅጠል የሚያጋድም፤ የጎንደር ተራሮችና ድንጋዮች እንኳ ሳይቀሩ አፍ አውጥተው ለጽናቱና ለጀግንነቱ የሚመሰክሩለት።
የጽናት የፅንሰ ሐሳብና የሀገር አለኝታ ከገዛ ነፍሱና ህይወቱ ይልቅ የአማራን ህዝብ ክብርና ህልውና የሚያስቀድመው፤ የአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዕዝ ሰብሳቢ አርበኛ ዮሐንስ ንጉሡ ሙጨ
መልካም የሰራ ዘመን ይሁንልህ ወንድሜ! አላማህ ይሳካ፣ ትግልህ በፍሬ ይሸለም፤ በቆምክበት ምድር ሁሉ የድልና የክብር አክሊል ይጎናጸፍህ! Dave Amhara
አዲስ የስልጠና ጥሪ ማስታወቂያ ‼️ የአፋብን/ጎጃም/ጠቅላይ /ግዛት ቴዎድሮስ/ዕዝ/የ206ኛ/ኮር/የ14ኛ/ክፍለጦር‼️
የአማራ ህዝብ እየደረሰበት ያለውን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ የአማራ ፋኖ ወደ ትጥቅ ትግል ከገባ 36 ወራትን ያስቆጠረ መሆኑ ይታወቃል።
እስካሁን ድረስ በነበረን ትንሽ የሰዉ ኃይል የአብይ አህመድን መንግስት ፍርስርሱን እንዳወጣነው የአደባባይ ሀቅ መሆኑን ወገን ቀርቶ ጣላት እንኳን ያውቀዋል። በመሆኑም ይህንን የፈራረሰ ስርዓት ግብዓተ መሬት በመፈፀም ህዝባዊ መንግስት በማቋቋም ሀገራችንን ኢትዮጵያን የቀደመ ክብሯን እና ገናነቷን አስጠብቆ ለማስቀጠል ተጨማሪ ኃይል ማሰልጠን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ምክንያት የአፋብን/ ጎጃም/ጠቅላይ ግዛት/ቴዎድሮስ ዕዝ 206ኛ ኮር 14ኛ ክፍለ ጦር አዲስ ምልምል ሰልጣኞችን ተቀብሎ ለማሰልጠን ዝግጁቱን አጠናቆ እናንተን በመጠበቅ ላይ ይገኛል።
የመመልመያ መሰፈርት፦
👉 በአማራ ብሔርተኛነት የሚያምን እና የቀበሌ መታወቂያ ያለው
👉 ብሔር :- አማራ
👉 ዕድሜ ፦ ከ 18 ዓመት - 28 ዓመት
👉 የትምህርት ደረጃ ፦ ከ 5ኛ ክፍል በላይ
👉 ፆታ :- አይለይም
👉 ምንም አይነት የጤና ችግር የሌለበት ፤
👉 በትክክል ማየት እና መስማት የሚችል፤
👉 ምንም አይነት ወንጀል የሌለበት በማህበረሰቡ ዘንድ በስነምግባሩ የተመሰከረለት፤
👉 ከዚህ በፊት በፋኖ ተቋም ውስጥ አባል ያልነበረ፤
👉 ከዚህ በፊት በየትኛውም ወታደራዊ ተቋም ውስጥ ( ፖሊስ፣ ሚሊሻ፣ ልዩ ኃይል ፣ መከላከያ ፣ ፌደራል ፖሊስ ..... ) አባል ያልነበረ፤
👉 ከማንኛውም ደባል ሱስ ነፃ የሆነ ( የማያጨስ፣ የማይቅም፣ የማይስክር ...)
👉 ስልጠና ካጠናቀቀ በኋላ ለድርጅቱ ታማኝ የሚሆን በሚመደብበት የትኛውም ቦታ ተንቀሳቅሶ ግዳጅ ለመወጣት ዝግጁ የሆነ፤
👉 ከጠላት ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌለው!
#NB:- የመመዝገቢያ ቀን እና ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ማለትም ከሐምሌ 21/2018 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 30/ 2018 ዓ.ም ድረስ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት
ደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር /ንጉስ ተክለሃይማኖት ) ጊዜያዊ መንግስት አሰተዳደር ግድንብል ቀበሌ እና ጎዛምን ወረዳ ህ/መንግስት ማይአንገታም ቀበሌ ዘወትር በስራ ስዓት በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይቻላል።
#ማሳሰቢያ ፦
👉ያለን ቦታ ውስን ስለሆነ ፈጥነው በመመዝገብ ህልውናችሁን አርጋግጡ
ለሀገር ህልውና መታገል ፣መሰዋት!ጀግንነት ነው !
✍️ሰው በሀገሩ ባይታወር ሆኖ መጨቆን አንገት መድፋት መሳደድ፣መፈናቀል ፣መደፈር ውርደት ነው ::
✍️ጀግኖች ቅድመ አባቶቻችን በአጥንት እና በደም ያቆዩንን ሀገር በኛ ትውልድ አናስደፍርም!
✍️ፍልሚያው ይቀጥላል:- ድሉ ለአማራ ፋኖ ነው!
✍️በአማራነት ተሸማቆ መኖር ይወገዳል በአማራ ፋኖ ፈርጣማ ክንድ ነጻነታችን ይርጋገጣል::
አዲስ ትውልድ!
አዲስ አስተሳስብ!!
አዲስ ተስፋ!!!
👉ህልውናችንን በተባበረ ክንዳችን💪💪💪
©የአፋብን /ጎጃም/ጠቅላይ/ግዛት /ቴዎድሮስ/ዕዝ/206ኛ/ኮር/የ14ኛ/ክፍለጦር ህዝብ ግንኙነት መምሪያ!
22/11/2018 ዓ.ም
ሰበር የድል ዜና 👊👊👊
74ኛ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ተርቦች ሻለቃ መሪውን ከሙሉ ሀይሉ ጋር በመደምሰስ ዲሽቃ፣ብሬን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያወች መማረክ ችለዋል።
===============================
......ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም
ከንጋት11:00 ሰዓት አካባቢ የጀመረው የአባይ ሸለቆ ተርቦች በተጠና እና በተደራጀ መንገድ ሻለቃ አመራሩን እና አባላቱን በመደምሰስ ከቡድን መሳሪያ እስከ ነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ እጅግ ድንቅ ኦፕሬሽን መስራት የተቻለ ሲሆን የወረዳው ጊዚያዊ መንግስት የፀጥታ ሀይል(የገበሬው ጦር) 01ብሬንና በርካታ ክላሽ በመማረክ ታሪክ ተሰርቷል።
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ተርቦች ዛሬም የብልፅግናውን እንክርዳድ ሰራዊት እንደ አመጣጡ ተገቢውን ቅጣት በመስጠት በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ሰኞ ገበያ ንዑስ ወረዳ እና ዲቦ ንዑስ ወረዳ ዲቦ ከተማ ተከማችቶ በነበረው የሚሊሻና አድማበትን እንዲሁም ፖሊስ ላይ የሸለቆው አዳኞች ጠላት ባልጠበቀው መልኩ ድንገተኛ ጥቃት በመፈፀም ሙትና ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን በዚህም ሻለቃ መሪውን ጨምሮ 61አድማ በትን እና 08ፖሊስ ሲደመሰስ 50አለቃ ታደሰ የተባለ የሚሊሻ ሀላፊን ጨምሮ በርካታ ሚሊሻ ወደ ላይኛው የተሸኙ ሲሆን 8 ሚሊሻም ቆስሎ ሆስፒታል ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ላይ መሆናቸውን አረጋግጠናል።
➺➺➺➺በዛሬው እለት የተገኙ ምርኮዎች
►ዲሽቃ_01
►ብሬን_02
► ክላሽ_79 ከእስቶር ጭምር የተገኘ
► መገናኛ ሬዲዮ_05
► የድሽቃ ሸንሸል_02
►አስቃጥላ ጥይት_05
►የብሬን እና የክላሽ እንዲሁም የዲሽቃ ጥይት
►fsr መኪና ሙሉ ሎጀስቲኩን ገቢ ተደርጓል።
በዛሬው እለትም የተሰናበቱት ባንዳዎች ውስጥም፦
◍ኢ/ር ወርቁ ------አድማ ሻለቃ አዛዥ
◍ኢ/ር ማሞ....መርማሪ ፓሊስ
◍ኢ/ር አስናቀ...የፓሊስ ሀላፊ
◍ነጋሽ.............ድሽቃ ተኳሽ
◍ ጀማል ኡመር......አድማ ጋንታ መሪ
◍ውዱ...........ፖሊስ
◍ደሴ............-ትራፊክ ፖሊስ ሲሆኑ
➺➺➺➺➺የቆሰሉት ደግሞ
👉ወንዱ ይፍሩህ
👉 ዩሀንስ ጎበዜ
👉 የሹ ይዘዘው
👉 አስማረ ተስፋው የተባሉ ሲሆኑ ከዚህ ትምህርት በመውሰድ ሌሎቻቹህ አሁንም ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ እንድትመለሱ ጥሪያችን እያቀረብንላቹህ ሲሆን አብይ አህመድ ባዘጋጀው የሞት ድግስ ውስጥ እየገባችሁ የምትማገዱ የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂወች ይቅርባቹህ እያልን የአማራ ፋኖ ድርጅታችን ይቅር ባይ ነውና በይቅርታ ወደ ቤተሰባችሁ ተቀላቀሉ።
ተወደደም ተጠላም መሸሻ የላቹህም መዳኛቹህ ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ ወደ ህዝባቹህ ተመለሱ እራሳቹህን ታድኑ ዘንድ ጥሪያችን እናስተላልፋለን።
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
ሰበር የድል ዜና 👊👊👊
74ኛ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ተርቦች ሻለቃ መሪውን ከሙሉ ሀይሉ ጋር በመደምሰስ ዲሽቃ፣ብሬን እና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሳሪያወች መማረክ ችለዋል።
===============================
......ሐምሌ 22/2018 ዓ.ም
ከንጋት11:00 ሰዓት አካባቢ የጀመረው የአባይ ሸለቆ ተርቦች በተጠና እና በተደራጀ መንገድ ሻለቃ አመራሩን እና አባላቱን በመደምሰስ ከቡድን መሳሪያ እስከ ነፍስ ወከፍ መሳሪያ በመማረክ እጅግ ድንቅ ኦፕሬሽን መስራት የተቻለ ሲሆን የወረዳው ጊዚያዊ መንግስት የፀጥታ ሀይል(የገበሬው ጦር) 01ብሬንና በርካታ ክላሽ በመማረክ ታሪክ ተሰርቷል።
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 74ኛ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ተርቦች ዛሬም የብልፅግናውን እንክርዳድ ሰራዊት እንደ አመጣጡ ተገቢውን ቅጣት በመስጠት በእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ ሰኞ ገበያ ንዑስ ወረዳ እና ዲቦ ንዑስ ወረዳ ዲቦ ከተማ ተከማችቶ በነበረው የሚሊሻና አድማበትን እንዲሁም ፖሊስ ላይ የሸለቆው አዳኞች ጠላት ባልጠበቀው መልኩ ድንገተኛ ጥቃት በመፈፀም ሙትና ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን በዚህም ሻለቃ መሪውን ጨምሮ 61አድማ በትን እና 08ፖሊስ ሲደመሰስ 50አለቃ ታደሰ የተባለ የሚሊሻ ሀላፊን ጨምሮ በርካታ ሚሊሻ ወደ ላይኛው የተሸኙ ሲሆን 8 ሚሊሻም ቆስሎ ሆስፒታል ነፍስ ውጭ ነፍስ ግቢ ላይ መሆናቸውን አረጋግጠናል።
➺➺➺➺በዛሬው እለት የተገኙ ምርኮዎች
►ዲሽቃ_01
►ብሬን_02
► ክላሽ_79 ከእስቶር ጭምር የተገኘ
► መገናኛ ሬዲዮ_05
► የድሽቃ ሸንሸል_02
►አስቃጥላ ጥይት_05
►የብሬን እና የክላሽ እንዲሁም የዲሽቃ ጥይት
►fsr መኪና ሙሉ ሎጀስቲኩን ገቢ ተደርጓል።
በዛሬው እለትም የተሰናበቱት ባንዳዎች ውስጥም፦
◍ኢ/ር ወርቁ ------አድማ ሻለቃ አዛዥ
◍ኢ/ር ማሞ....መርማሪ ፓሊስ
◍ኢ/ር አስናቀ...የፓሊስ ሀላፊ
◍ነጋሽ.............ድሽቃ ተኳሽ
◍ ጀማል ኡመር......አድማ ጋንታ መሪ
◍ውዱ...........ፖሊስ
◍ደሴ............-ትራፊክ ፖሊስ ሲሆኑ
➺➺➺➺➺የቆሰሉት ደግሞ
👉ወንዱ ይፍሩህ
👉 ዩሀንስ ጎበዜ
👉 የሹ ይዘዘው
👉 አስማረ ተስፋው የተባሉ ሲሆኑ ከዚህ ትምህርት በመውሰድ ሌሎቻቹህ አሁንም ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ እንድትመለሱ ጥሪያችን እያቀረብንላቹህ ሲሆን አብይ አህመድ ባዘጋጀው የሞት ድግስ ውስጥ እየገባችሁ የምትማገዱ የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂወች ይቅርባቹህ እያልን የአማራ ፋኖ ድርጅታችን ይቅር ባይ ነውና በይቅርታ ወደ ቤተሰባችሁ ተቀላቀሉ።
ተወደደም ተጠላም መሸሻ የላቹህም መዳኛቹህ ወደ ትክክለኛ ማንነታቹህ ወደ ህዝባቹህ ተመለሱ እራሳቹህን ታድኑ ዘንድ ጥሪያችን እናስተላልፋለን።
የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት
