ar
Feedback
Munib Network

Munib Network

الذهاب إلى القناة على Telegram

ስለ ቁርኣን አንቀፆች፣ ሀዲሶች፣ ኢስላማዊ ማሳሰቢያዎች ፣ ዜናዎች እና ሌሎችም ልጥፎችን ከሙኒብ ኔትዎርክ ይከታተሉ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Munib Network

تُعد قناة Munib Network (@munib_net) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 99 213 مشتركاً، محتلاً المرتبة 387 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 327 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 99 213 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 03 سبتمبر, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -3 881، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -181، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 0‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 0 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ስለ ቁርኣን አንቀፆች፣ ሀዲሶች፣ ኢስላማዊ ማሳሰቢያዎች ፣ ዜናዎች እና ሌሎችም ልጥፎችን ከሙኒብ ኔትዎርክ ይከታተሉ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 04 سبتمبر, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

99 213
المشتركون
-18124 ساعات
-8927 أيام
-3 88130 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '260
في 0 قنوات
أغسطس '260
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '260
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '260
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '260
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '260
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '260
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '260
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '260
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '250
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '250
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '250
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '250
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '250
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '250
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '250
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '250
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '250
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+3 803
في 7 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+6 646
في 7 قنوات
Get PRO
يناير '25
+5 786
في 10 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+11 246
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+12 721
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+13 329
في 3 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+17 400
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+23 766
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+28 464
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+17 171
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+16 291
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+15 840
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+9 702
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+8 419
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+3 916
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+4 641
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+2 489
في 4 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+5 528
في 4 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+6 558
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
04 سبتمبر0
03 سبتمبر0
02 سبتمبر0
01 سبتمبر0
منشورات القناة
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net

2
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net
965
3
ሰበር መረጃ 👉 የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ ይከበራል ። ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አል ፊጥር በዓል ደግሞ አርብ መጋቢት 11 እንደሚከበር ይፋ ተደርጓል ። ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ ከወዲሁ እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ለማለት እንወዳለን ። ኢድ ሙባረክ
1 007
4
لا يوجد نص...
1 770
5
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የረመዷን የኢፍጣር ፓኬጅ የአንድ ቤተሰብ ፓኬጅ 6000 ብር 1000742126386 Ibmumasoud Islamic center “ ፆመኛን ያስፈጠረ ከፆመኛው እኩል ምንዳ
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የረመዷን የኢፍጣር ፓኬጅ የአንድ ቤተሰብ ፓኬጅ 6000 ብር 1000742126386 Ibmumasoud Islamic center “ ፆመኛን ያስፈጠረ ከፆመኛው እኩል ምንዳ ይኖረዋል “ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ ስልክ ቁጥር 0904366666 0930001037
1 462
6
لا يوجد نص...
1
7
በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ 100038811544+3
በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 Munib_net
1 551
8
በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 Munib_net
1 107
9
ረመዷንን ከመሳኪኖች ጋር በአላህ ፍቃድ በእናንተ ሰበብ በሺወች ለሚቆጠሩ የአላህ ባሪያወች የረመዷን ፊጥራ ድጋፍ ይደረጋል ። እና 600 ቤተሰቦች የረመዷን አስቤዛ ድጋፍ ለማድረግ ነበር የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 munib_net
1 133
10
ረመዷንን ከመሳኪኖች ጋር በአላህ ፍቃድ በእናንተ ሰበብ በሺወች ለሚቆጠሩ የአላህ ባሪያወች የረመዷን ፊጥራ ድጋፍ ይደረጋል ። እና 600 ቤተሰቦች የረመዷን አስቤዛ ድጋፍ ለማድረግ ነበር የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 munib_net
1
11
ተማሪ ካሊድ በሽር ከስድስት መቶ 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ ሆነ! በ2017 ዓ.ል የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎ
ተማሪ ካሊድ በሽር ከስድስት መቶ 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ ሆነ! በ2017 ዓ.ል የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አምጥተዋል ብለዋል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፡፡ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች ፈተናውን መፈተናቸውንም አንስተዋል፡፡ፈተናውን ከወሰዱ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል። በ2017 ዓ.ሌ ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የትምህርት ዘመኑን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ የ እንደሆኑ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል፡፡ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡም በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦ 591 ወንድ (ተማሪ ካሊድ በሽር) ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት፤ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ፦562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ፤ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት መሆናቸውን ጠቅሰዋል በመግለጫቸው፡፡ በ2017 ዓ.ል የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ የ2017 ዓ.ል የትምህርት ዘመን ማጠናቀቂያን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። Munib_net
1 550
12
ሙሀረም 9-10 ሰኔ 27-28 (ጁምዓ እና ቅዳሜ) ረሱል (ﷺ)እንዲህ ብለዋል፦ ከረመዳን በመቀጠል በላጭየፆም ቀን የሙሀረም ወር ፆም ነው። ከግዴታ ሶላቶች በመቀጠል በላጭ የሶላት አይነት የሌሊት ሶላት ነው። 📚ሶሂህ ሙስሊም: 1163 @munib_net
1 580
13
በቱርክ ኢዝሚር ከተማ ትላንት ማታ ሰደድ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ እስካሁን ከ400 በላይ ሰዎችን ከአደጋ ቦታ ማውጣት የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራቶች እሳቱን በቁጠጥር ስር ለማድረግ እየተጉ እንደሚገ+3
በቱርክ ኢዝሚር ከተማ ትላንት ማታ ሰደድ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ እስካሁን ከ400 በላይ ሰዎችን ከአደጋ ቦታ ማውጣት የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራቶች እሳቱን በቁጠጥር ስር ለማድረግ እየተጉ እንደሚገኙ አስታውቀዋል። የእሳት አደጋው በሰው ህይወት ላይ ምንም አደጋ አላደረሰም። @munib_net
2 065
14
ይህ ውብ መስጂድ የሚገኘው እዚሁ አገራችን ውስጥ ነው በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ ማሻአላህ! የአላህ ቤት ሁሌም ውብ ነው ! @munib_net+2
ይህ ውብ መስጂድ የሚገኘው እዚሁ አገራችን ውስጥ ነው በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ ማሻአላህ! የአላህ ቤት ሁሌም ውብ ነው ! @munib_net
1 730
15
እንኳን ለ1446 ዓ. ሒ የዒደል አድሀ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል:: كل عام وأنتم إلى الله أقرب، وعلى الطاعة أدوم، وبعيد الأضحى أسعد وأجمل." @munib_net
2 359
16
👉🏾1446ኛው የኢደል አድሀ አረፋ በዓል ግንቦት 29/2017 ዕለተ ጁምአ እንደሚከበር ታወቀ። የሳኡዲ አረቢያ የስነፈለክ ባለሙያዎች ዛሬ አመሻሽ የዙልሂጃህ ወር አዲስ ጨረቃ ማየታቸውን ተከትሎ በ የኢደል-አድሀ በዓል ግንቦት 29/2017 በዕለተ ጁምአ ተከብሮ ይውላል። ከነገ ጀምሮ የዙልሂጃ ወር አንድ ብሎ ይጀምራል የውመል አረፋ ሀሙስ ቀን ላይ የሚውል ሲሆን ኢድ አል አድሀ ጁመዓ ቀን ላይ ይውላል ። በዚህም ወርቃማዎቹ ቀናቶች ከነገ ረቡዕ ጀምሮ በመላው ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች በጾም፣በኢባዳና በቅዱሱ የመስጂደል ሀረም በመሰባሰብ የሀጅ ስነስርዓት ያከናውናሉ። ሁላችንም በነዚህ በውድ ቀናት በተለያዩ ኢባዳወች እናሳልፍ ። @munib_net
2 408
17
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَن حَجَّ لِلَّهِ فَلَمْ يَرْفُثْ، ولَمْ يَفْسُقْ، رَجَعَ كَيَومِ ولَدَتْهُ أُمُّهُ﴾ “ተገቢ ያልሆነ መጥፎ ነገር ከአንደበቱ ሳይወጣ የአላህን ትዕዛዝ ምንም ሳይጥስ ሐጅ ያደረገ ሰው ልክ እናቱ እንደወለደችው ቀን ከኃጢእቶቹ ሙሉ ጠርቶ ይመለሳል።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1521 @munib_net
2 303
18
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ قالَ عبدٌ لا إلَهَ إلّا اللَّهُ قطُّ مخلِصًا، إلّا فُتِحَت لَهُ أبوابُ السَّماءِ، حتّى تُفْضيَ إلى العرشِ، ما اجتَنبَ الكبائرَ﴾ “አንድ የአላህ ባሪያ ከታላላቅ ሃጢአቶች በመራቅ ጥርት አድርጎ ላ ኢላሃ ኢለላህ አይልም፤ ወደ አርሽ (ዙፋኑ) እስኪደርስ ድረስ የሰማይ በሮች የሚከፈቱለት ቢሆን እንጂ።” 📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሀሰን ብለውታል፡ 3590 @munib_net
277
19
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْكَيِّسُ  مَنْ  دَانَ نَفْسَهُ  وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ، وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا، وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ﴾ “ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2459 @munib_net
2 393
20
ብልጥ ማለት ለቀጣዩ አለም ቤቱ አሻራውን የሚያኖር ነው ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْكَيِّسُ  مَنْ  دَانَ نَفْسَهُ  وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ، وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا، وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ﴾ “ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2459 @munib_net
1