ar
Feedback
Munib Network

Munib Network

الذهاب إلى القناة على Telegram

ስለ ቁርኣን አንቀፆች፣ ሀዲሶች፣ ኢስላማዊ ማሳሰቢያዎች ፣ ዜናዎች እና ሌሎችም ልጥፎችን ከሙኒብ ኔትዎርክ ይከታተሉ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Munib Network

تُعد قناة Munib Network (@munib_net) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 99 986 مشتركاً، محتلاً المرتبة 380 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 320 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 99 986 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 28 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -3 895، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -116، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 0‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً N/A‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 0 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 0 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
ስለ ቁርኣን አንቀፆች፣ ሀዲሶች፣ ኢስላማዊ ማሳሰቢያዎች ፣ ዜናዎች እና ሌሎችም ልጥፎችን ከሙኒብ ኔትዎርክ ይከታተሉ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 29 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

99 986
المشتركون
-11624 ساعات
-8917 أيام
-3 89530 أيام
أرشيف المشاركات
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net

እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net
እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ኢድ ሙባረክ 🌙 Munib_net

ሰበር መረጃ 👉 የዒድ አል-ፊጥር በዓል አርብ ይከበራል ። ዛሬ ጨረቃ ባለመታየቷ ነገ ረመዷን 30 ሆኖ ዒድ አል ፊጥር በዓል ደግሞ አርብ መጋቢት 11 እንደሚከበር ይፋ ተደርጓል ። ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ ከወዲሁ እንኳን ለ1447 ተኛው የዒድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳቹ ለማለት እንወዳለን ። ኢድ ሙባረክ

photo content

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የረመዷን የኢፍጣር ፓኬጅ የአንድ ቤተሰብ ፓኬጅ 6000 ብር 1000742126386 Ibmumasoud Islamic center “ ፆመኛን ያስፈጠረ ከፆመኛው እኩል ምንዳ
ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የረመዷን የኢፍጣር ፓኬጅ የአንድ ቤተሰብ ፓኬጅ 6000 ብር
1000742126386
Ibmumasoud Islamic center “ ፆመኛን ያስፈጠረ ከፆመኛው እኩል ምንዳ ይኖረዋል “ ነብዩ ሙሀመድ ﷺ ስልክ ቁጥር 0904366666 0930001037

photo content

በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ 100038811544
+3
በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 Munib_net

በአላህ ፍቃድ የ40 ቤተሰብ ተሸፍኖል አልሀምዱሊላህ ... የሚቀረው 560ቤተሰብ ነው ! የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው ። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 Munib_net

ረመዷንን ከመሳኪኖች ጋር በአላህ ፍቃድ በእናንተ ሰበብ በሺወች ለሚቆጠሩ የአላህ ባሪያወች የረመዷን ፊጥራ ድጋፍ ይደረጋል ። እና 600 ቤተሰቦች የረመዷን አስቤዛ ድጋፍ ለማድረግ ነበር የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 munib_net

ረመዷንን ከመሳኪኖች ጋር በአላህ ፍቃድ በእናንተ ሰበብ በሺወች ለሚቆጠሩ የአላህ ባሪያወች የረመዷን ፊጥራ ድጋፍ ይደረጋል ። እና 600 ቤተሰቦች የረመዷን አስቤዛ ድጋፍ ለማድረግ ነበር የአንድ ቤተሰብ የረመዷን ወጪ 4,000 ብር ነው። በባንክ ገቢ ለማድረግ ♢ ንግድ ባንክ  1000388115444 ♢  አዋሸ ባንክ       01425412116600 ♢ ኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ  1000085221616 ♢ ኦሮሚያ ኢንተርናሺናል ባንክ 1493281700001 ♢ ሒጅራ ባንክ  1001097420001 ♢ ዘምዘም ባንክ    0019001920101 ♢ አቢሲኒያ ባንክ      227989898 ♢ ራሚስ ባንክ     1010058695601 munib_net

ተማሪ ካሊድ በሽር ከስድስት መቶ 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ ሆነ! በ2017 ዓ.ል የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎ
ተማሪ ካሊድ በሽር ከስድስት መቶ 591 በማምጣት በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ12ኛ ክፍል ተፈታኞች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገበ ተማሪ ሆነ! በ2017 ዓ.ል የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 በመቶ ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ አምጥተዋል ብለዋል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ፡፡ 585 ሺህ 882 ተማሪዎች ፈተናውን መፈተናቸውንም አንስተዋል፡፡ፈተናውን ከወሰዱ 48,929 ተማሪዎች አልፈዋል። በ2017 ዓ.ሌ ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 8.4 ተማሪዎች 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ማስመዝገባቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ የትምህርት ዘመኑን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን አስመልክተው መግለጫ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ውጤት ካስመዘገቡት መካከል የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች 5.2 በመቶ፣ ተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ደግሞ 11.4 በመቶ የ እንደሆኑ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ጠቅሰዋል፡፡ ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡም በተፈጥሮ ሳይንስ ከ600 ፦ 591 ወንድ (ተማሪ ካሊድ በሽር) ከዶዶላ ኢፋ ቦሩ ትምህርት ቤት፤ 579 ሴት ተማሪ ከብስራተ ገብርኤል ትምህርት ቤት ሲሆኑ በማህበራዊ ሳይንስ ፦562 ወንድ ከአምቦ ቦርዲግ ትምህርት ቤት ፤ 548 ከሴት ከሴንት ጆሴፍ ትምህርት መሆናቸውን ጠቅሰዋል በመግለጫቸው፡፡ በ2017 ዓ.ል የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና 1 ሺህ 249 ትምህርት ቤቶች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ተናግረዋል። ሚኒስትሩ የ2017 ዓ.ል የትምህርት ዘመን ማጠናቀቂያን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት 50 ትምህርት ቤቶች ሙሉ በሙሉ ተማሪዎቻቸውን አሳልፈዋል። Munib_net

ሙሀረም 9-10 ሰኔ 27-28 (ጁምዓ እና ቅዳሜ) ረሱል (ﷺ)እንዲህ ብለዋል፦ ከረመዳን በመቀጠል በላጭየፆም ቀን የሙሀረም ወር ፆም ነው። ከግዴታ ሶላቶች በመቀጠል በላጭ የሶላት አይነት የሌሊት ሶላት ነው። 📚ሶሂህ ሙስሊም: 1163 @munib_net

በቱርክ ኢዝሚር ከተማ ትላንት ማታ ሰደድ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ እስካሁን ከ400 በላይ ሰዎችን ከአደጋ ቦታ ማውጣት የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራቶች እሳቱን በቁጠጥር ስር ለማድረግ እየተጉ እንደሚገ
+3
በቱርክ ኢዝሚር ከተማ ትላንት ማታ ሰደድ እሳት የተነሳ ሲሆን፣ እስካሁን ከ400 በላይ ሰዎችን ከአደጋ ቦታ ማውጣት የተቻለ ሲሆን የአደጋ ጊዜ ሰራቶች እሳቱን በቁጠጥር ስር ለማድረግ እየተጉ እንደሚገኙ አስታውቀዋል። የእሳት አደጋው በሰው ህይወት ላይ ምንም አደጋ አላደረሰም። @munib_net

ይህ ውብ መስጂድ የሚገኘው እዚሁ አገራችን ውስጥ ነው በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ ማሻአላህ! የአላህ ቤት ሁሌም ውብ ነው ! @munib_net
+2
ይህ ውብ መስጂድ የሚገኘው እዚሁ አገራችን ውስጥ ነው በአፋር ክልል አይሳኢታ ከተማ ማሻአላህ! የአላህ ቤት ሁሌም ውብ ነው ! @munib_net

እንኳን ለ1446 ዓ. ሒ የዒደል አድሀ በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ መልካም ምኞቱን ይገልጻል:: كل عام وأنتم إلى الله أقرب، وعلى الطاعة أدوم، وبعيد الأضحى أسعد وأجمل." @munib_net

👉🏾1446ኛው የኢደል አድሀ አረፋ በዓል ግንቦት 29/2017 ዕለተ ጁምአ እንደሚከበር ታወቀ። የሳኡዲ አረቢያ የስነፈለክ ባለሙያዎች ዛሬ አመሻሽ የዙልሂጃህ ወር አዲስ ጨረቃ ማየታቸውን ተከትሎ በ የኢደል-አድሀ በዓል ግንቦት 29/2017 በዕለተ ጁምአ ተከብሮ ይውላል። ከነገ ጀምሮ የዙልሂጃ ወር አንድ ብሎ ይጀምራል የውመል አረፋ ሀሙስ ቀን ላይ የሚውል ሲሆን ኢድ አል አድሀ ጁመዓ ቀን ላይ ይውላል ። በዚህም ወርቃማዎቹ ቀናቶች ከነገ ረቡዕ ጀምሮ በመላው ዓለም በሚገኙ ሙስሊሞች በጾም፣በኢባዳና በቅዱሱ የመስጂደል ሀረም በመሰባሰብ የሀጅ ስነስርዓት ያከናውናሉ። ሁላችንም በነዚህ በውድ ቀናት በተለያዩ ኢባዳወች እናሳልፍ ። @munib_net

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَن حَجَّ لِلَّهِ فَلَمْ يَرْفُثْ، ولَمْ يَفْسُقْ، رَجَعَ كَيَومِ ولَدَتْهُ أُمُّهُ﴾ “ተገቢ ያልሆነ መጥፎ ነገር ከአንደበቱ ሳይወጣ የአላህን ትዕዛዝ ምንም ሳይጥስ ሐጅ ያደረገ ሰው ልክ እናቱ እንደወለደችው ቀን ከኃጢእቶቹ ሙሉ ጠርቶ ይመለሳል።” 📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1521 @munib_net

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ قالَ عبدٌ لا إلَهَ إلّا اللَّهُ قطُّ مخلِصًا، إلّا فُتِحَت لَهُ أبوابُ السَّماءِ، حتّى تُفْضيَ إلى العرشِ، ما اجتَنبَ الكبائرَ﴾ “አንድ የአላህ ባሪያ ከታላላቅ ሃጢአቶች በመራቅ ጥርት አድርጎ ላ ኢላሃ ኢለላህ አይልም፤ ወደ አርሽ (ዙፋኑ) እስኪደርስ ድረስ የሰማይ በሮች የሚከፈቱለት ቢሆን እንጂ።” 📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሀሰን ብለውታል፡ 3590 @munib_net

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْكَيِّسُ  مَنْ  دَانَ نَفْسَهُ  وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ، وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا، وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ﴾ “ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2459 @munib_net

ብልጥ ማለት ለቀጣዩ አለም ቤቱ አሻራውን የሚያኖር ነው ! ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿الْكَيِّسُ  مَنْ  دَانَ نَفْسَهُ  وَعَمِلَ لِمَا بَعْدَ الْمَوْتِ، وَالْعَاجِزُ مَنْ أَتْبَعَ نَفْسَهُ هَوَاهَا، وَتَمَنَّى عَلَى اللَّهِ﴾ “ብልጥ ማለት ነፍሱን ተቆጣጥሮ ከሞት በኋላ ላለው (ህይወቱ) የሰራ ነው። ሰነፍ ማለት ነፍሱን ዝንባሌዋን እያስከተላት በአላህ ላይ አጉል የተመኘ ነው።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2459 @munib_net