ar
Feedback
Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

Bureau of Labor and Skills-Dire Dawa

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
1 067
المشتركون
+424 ساعات
-27 أيام
+230 أيام
أرشيف المشاركات
photo content
+1

የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዳይሬክቶሬት ከሥራና ክህሎት ሚንስቴር ጋር በመተባበር በአስተዳደሩ ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች በዲጂታል ገበያው ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና አዘጋጀ፡፡ በአስተዳደሩ የሚገኙ ኢንተርፕራይዞችን ከጊዜው ጋር በሚራመድ የስርአት ማዕቀፍ ውስጥ እንዲመሩ የሚያስችል ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኙና ኢንተርፕራይዞች የሚገጥማቸውን የገበያ ተደራሸነትን ለመቅረፍ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በሚመራው የኢትዬጵያ ሥራ ገበያ  መረጃ ስርአት ፕሮጀክት ለምቶ ተግባራዊ የሆነው  መተግበሪያና ድህረገፅ ላይ በሰፊው እንዲመዘገቡና የሚፈጽሟቸውን ግብይቶችን ወደ ዲጂታል የሚያሻሽሉበትን አቅም የሚገነባ ስልጠና እንደተዘጋጀ ታውቋል፡፡ በዚህም የአቅም ግንባታ ስልጠና የአስተዳደሩን ኢንተርፕራይዞች በንቅናቄ ዘመቻ በE-LMIS ምዝገባውን እያካሄደ የሚገኘውን ስራ የሚያጠናክር መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራ ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዞች ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ኃ/ማርያም እንደተናገሩት ኢንተርፕራይዞች ምርታቸውን ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት  ኦንላይን በማስተዋወቅ የሚሸጡበትና ክፍያ የሚቀበሉበት መሆኑን በማንሳት ሁሉም ኢንተርፕራይዞች በመመዝገብ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 25/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

photo content
+8

የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኢንተርፕራይዝ ልማት ዳይሬክቶሬት ከሥራና ክህሎት ሚንስቴር ጋር በመተባበር በአስተዳደሩ ለሚገኙ ኢንተርፕራይዞች በዲጂታል ገበያው ላይ ያተኮረ የአቅም ግንባታ ስልጠና አዘጋጀ፡፡ በአስተዳደሩ የሚገኙ ኢንተርፕራይዞችን ከጊዜው ጋር በሚራመድ የስርአት ማዕቀፍ ውስጥ እንዲመሩ የሚያስችል ስራዎችን በመስራት ላይ እንደሚገኙና ኢንተርፕራይዞች የሚገጥማቸውን የገበያ ተደራሸነትን ለመቅረፍ በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በሚመራው የኢትዬጵያ ሥራ ገበያ  መረጃ ስርአት ፕሮጀክት ለምቶ ተግባራዊ የሆነው  መተግበሪያና ድህረገፅ ላይ በሰፊው እንዲመዘገቡና የሚፈጽሟቸውን ግብይቶችን ወደ ዲጂታል የሚያሻሽሉበትን አቅም የሚገነባ ስልጠና እንደተዘጋጀ ታውቋል፡፡ በዚህም የአቅም ግንባታ ስልጠና የአስተዳደሩን ኢንተርፕራይዞች በንቅናቄ ዘመቻ በE-LMIS ምዝገባውን እያካሄደ የሚገኘውን ስራ የሚያጠናክር መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራ ክህሎት ቢሮ የኢንተርፕራይዞች ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ሙሉጌታ ኃ/ማርያም እንደተናገሩት ኢንተርፕራይዞች ምርታቸውን ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት  ኦንላይን በማስተዋወቅ የሚሸጡበትና ክፍያ የሚቀበሉበት መሆኑን በማንሳት ሁሉም ኢንተርፕራይዞች በመመዝገብ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ቢሮው ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 25/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኤጀንሲ በአስተዳደሩ ከሚገኙ የመንግስትና የግል ኮሌጆች ጋር በ2017 ዓ.ም የሰልጣኞች ምርቃት አፈጻጸም ላይ ውይይት አካሄደ፡፡ በዚህም በአስተዳደሩ የግልም ሆነ የመንግስትም ኮሌጆች የ2017 ዓ.ም ተመራቂ ሰልጣኞች በሙያ ምዝና ማረጋገጫ ስርአት ሳያልፉ ማስምረቅ እንደማይችሉ አቅጣጫ የተቀመጠ ሲሆን ይህንንም ከሐምሌ 1 ጀምሮ በደብዳቤ በማሳወቅ ተመራቂዎች ተመዝነው ማረጋገጫ ሲያገኙ የሚመረቁ መሆኑን ለዚህም በሁሉም ኮሌጆች የሚገኙ ተመራቂ ሰልጣኞች ይህን አውቀው ከወዲሁ ዝግጅት እንዲያደርጉ የኤጀንሲው ኃላፊ እና የቢሮው ም/ኃላፊ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አሳስበዋል፡፡ ኃላፊዋ አያይዘው የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍ በአዲሱ ስትራቴጂ የስርዓት ማሻሻያ ያደረገ መሆኑን ተከትሎ ከፍተኛ ጥራት ያላቸው እና ተደራሽ የሥልጠና ፕሮግራሞችን ለማቅረብ ኮሌጆች ከፍተኛ ጥራት ያለው ስልጠና እና የተሻሻለ የሥራ ስምሪት ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥተው መስራት እንዲችሉ ከመቼውም ጊዜ በላይ ኤጀንሲው ከኮሌጆች ጋር ድጋፍና ቁጥጥሩን ባረጋገጠ አግባብ ተቀራርቦ የሚሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 24/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

photo content
+5

የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ኤጀንሲ በ2025 የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ስትራቴጂ እንዲሁም በሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ትግባራ ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና አዘጋጀ፡፡ በግንዛቤ ማስጨበጫው ሥልጠና ከቢሮው ሁሉም የስራ ክፍሎች የተወጣጡ አመራሮችና ባለሙያዎች ተሳታፊ ሲሆኑ ይሄም በዋንኛነት የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ዘርፍን በመረዳት ቅንጅታዊ ስራዎችን ለመስራት አስቻይ ሁኔታን ለመፍጠር የሚያግዝ መሆኑ ታውቋል፡፡ በተለይም ስትራቴጂው የ2000 ዓ.ም ስትራቴጂ የነበሩበትን ተግዳሮቶች እና ክፍተቶች የሚፈታ ሲሆን የቴሙሥ ስርዓትን ወቅታዊ የኢኮኖሚ እና ማህበራዊ ፍላጎቶችን ለማሟላት የማሳደግ ወሳኝ ፍላጎት ላይ የተመሰረተ ነው፤ በተለይም በተጨማሪም ስርዓታዊ ማሻሻያ በማድረግ ስርዓታዊ ለውጥን የሚያመጣ ሲሆን፣ የወደፊት ኢንትርቬሽኖች የበለጠ ምላሽ ሰጪ እና ሁሉን አቀፍ መሆናቸውን በማረጋገጥ የቴሙሥን አጠቃላይ ጥራት እና ተገቢነት የሚያሳድግ ይሆናል። በዚህም በአዲሱ የቴክኒክና ሙያ ሥልጠና ስትራቴጂ ላይ ለቢሮው አመራሮችና ባለሙያዎች የተፈጠረው ግንዛቤ በቀጣይ 2018 በጀት አመት ለሚኖረው ትግበራ አቅም የሚፈጥር ቅንጅታዊ ተግባቦት እንዲኖር የሚያደርግ መሆኑና በቀጣይም ለሌሎች የባለድርሻ አካላት ጋር መሰል መድረክ እንደሚዘጋጅ ማወቅ ተችሏል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 24/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

photo content
+9

ምክር ቤቱ የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅን አፀደቀ አዲስ አበባ፤ ሰኔ 24/2017(ኢዜአ)፦ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት አዋጅን አፅድቋል። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት የምክር ቤቱን 41ኛ መደበኛ ስብሰባ አካሂዷል። በዚህም የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት አዋጅን መርምሮ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል። በዚሁ ወቅት በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት ልማት፣ ስራ ስምሪት እና ቴክኖሎጂ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ነገሪ ሌንጮ(ዶ/ር) አዋጁ የዜጎችን ደህንነት፣ ብቃትና ተወዳዳሪነት ማጎልበት የሚያስችል ነው ብለዋል። እንዲሁም ህገ-ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከል ዜጎች በሕጋዊ መንገድ ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ሲሉም አክለዋል። ምክር ቤቱ የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ ቁጥር 1389/2017 አድርጎ በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡ ©️ ኢዜአ

photo content
+4

ከሁለት አመት በፊት በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ብሩህ የወጣቶች የፈጠራ ሀሳብ ውድድር ድሬዳዋን ከወከሉት ተወዳዳሪዎች መካከል ወጣት እዮብ ብርሀኑ አሸናፊ በመሆን የገንዘብ ሽልማት ተሸላሚ ነበር።
+1
ከሁለት አመት በፊት በአገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ብሩህ የወጣቶች የፈጠራ ሀሳብ ውድድር ድሬዳዋን ከወከሉት ተወዳዳሪዎች መካከል ወጣት እዮብ ብርሀኑ አሸናፊ በመሆን የገንዘብ ሽልማት ተሸላሚ ነበር። እዮብ ለውድድር ከቀረቡት ከ3 ሺ በላይ የፈጠራ ሀሳቦች ውስጥ በመጀመሪያው ዙር ማጣሪያ 200ዎች ውስጥ በመግባትና በመጨረሻም ምርጥ 50 ተሸላሚዎች ውስጥ በመግባት አሸናፊ ሆኗል። ከሁለት አመት በፊት የዋንጫ ተሸላሚ ዛሬ ደግሞ የማሰልጠኛ ተቋም ባለቤት ሆኗል። እንኳን ደስ አለህ!!!

Repost from SNV
www.snv.org #SNVinEthiopia #ImpactThatMatters #DevelopmentInAction #Ethiopia #SNV #Agrifood #Energy #Water

Repost from SNV
On this MSME Day, we, as SNV/RAYEE project, echo inclusive entrepreneurship. As part of our commitment, 5% of RAYEE’s targets
On this MSME Day, we, as SNV/RAYEE project, echo inclusive entrepreneurship. As part of our commitment, 5% of RAYEE’s targets are Persons with Disabilities; with whom we work to unveil opportunities in agribusiness. We’re thus pleased to share the following experience and key lessons from our recent work with businesses led by Persons with Disability. Watch a three-minute video of our experience www.snv.org #SNVinEthiopia #ImpactThatMatters #DevelopmentInAction #Ethiopia #SNV #Agrifood #Energy #Water

#የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በICT እና ዲጂታላይዜሽን ላይ በዘንድሮዉ 2017 ዓ.ም ተቋሙን ዘመናዊና ሳቢ ለማድረግ በተቋሙ ውስጥ የተሰሩትን ስራዎች በጥቂቱ እናሳያችሁ፡፡ የድሬዳዋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በAUDA NEPAD እና EU የገንዘብ ድጋፍ በሚተገበር ፕሮጀክት የICT የልህቀት ማእከል እንደመሆኑ መጠን ኮሌጁን በዲጂታላይዜሽን ቀዳሚ እና ዘመናዊ እንዲሆን የተለያዩ ስራዎች በያዝነው በጀት አመት ተሰርተዋል እንደማሳያም በኮሌጁ የሚገኙ ከ13 በላይ ዘመናዊ የኮምፒውተር ላብራቶሪዎች እና ሁሉም የተቋሙ ህንጻዎች ሙሉ በሙሉ በገመድና ገመድ አልባ በሆነ መንገድ የኢንተርኔት ተደራሽ እንዲሆኑ የተሰራ ሲሆን ይህ ስራ ደግሞ ከተለያዩ የመንግስትና መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ኮሌጁ በቅርበት እንዲሰራ አስችሏል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በአስተዳደሩ 12ተኛ ክፍልን አጠናቀው በሃገር አቀፍ ደረጃ የሚሰጠውን ፈተና ለመውሰድ ከተመዘገቡት ውስጥ 1100 በላይ ተማሪዎች በኮሌጁ በመገኘት በኮምፒውተር የታገዘ online exam እንዲወስዱ ምንም አይነት የኢንተርኔት ችግር እንዳይገጥም በፊት ይጠቀምበት ከነበረው 200mbps ወደ 500mbps የኢንተርኔት ፍጥነት የማሳደግ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

የሞዴል ኢንተርፕራይዞች የምረቃና ሽግግር መርሃግብር ተካሄደ፤ በመርሃግብሩም በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ተሰማርተው የተለያዩ ድጋፍ ሲደረግላቸው የቆዩ ኢንተርፕራይዞችን የእድገት ደረጃ እውቅና ሰርተፊኬት፤ በቅድመ ሞዴልነት ተመልምለው የተደረገላቸውን ድጋፍ በአግባቡ በመጠቀም ወደ ሞዴልነት ለተሸጋገሩ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች እንዲሁም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ እውቅናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፤ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ በመርሃግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልክት ባለፉት ኣመታት የሥራና ክህሎት ቢሮ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ የተያዙትን እቅዶችን በመፈጸም ረገድ አበረታች ውጤት የተመዘገበ መሆኑን አንስተው አስተዳደሩ የዘርፉን ዓላማ የበለጠ ለማሳካት አስፈላጊውን ሁሉ የሚያደርግና ለኢንተርፕራዞችም ተገቢውን ድጋፍ የሚሰጥ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የእውቅና ሰርተፊኬትና ማበረታቻ ሽልማት የሚሰጣቸው አካላት በተለይም ኢንተርፕራይዞች የተመረጡት ለዚሁ ተግባር ሲባል በአስተዳደሩ ካቢኔ በጸደቁ መመሪያዎች ላይ የተቀመጡ የመምረጫ መስፈርቶችን ያሟሉ አካላት መሆናቸውንና ይህ እውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ሁሉንም አካላት በቀጣይ የበለጠ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ የኢንተርፕራይዞች እድገት ሽግግር አስመልክቶ በ2016 በጀት ዓመት የእድገት ደረጃ ተሰርቶላቸው የነበሩና በዚህ በጀት ዓመት ከነበሩበት የእድገት ደረጃ ወደ ሚቀጥለው የእድገት ደረጃ የተሸጋገሩ 706 ኢንተርፕራይዞች፤ በ2017 በጀት ዓመት የእድገት ደረጃ የተሰራላቸው  688 ኢንተርፕራይዞች፤ ከአነስተኛ የበቃ ወደ ታዳጊ መካከለኛ የተሸጋገሩ 16 ኢንተርፕራይዞች የእድገት ሽግግር እውቅና እና  ሰርተፊኬት፤ በ2017 በጀት አመት ከጥቃቅን ማኑፋክቸሪንግ ወደ አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ የተሸጋገሩ 15 እውቅና ሰርተፍኬት እና  ርክክብ ስነ-ስርአት ተከናውኗል፡፡ የሞዴል ኢንተርፕራይዞችን በተመለከተ በ2016 በጀት ዓመት በቅድመ ሞዴል ተመልምለው ድጋፍ ሲደረግላቸው ከቆዩ 705 በገጠርና በከተማ ከተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች መካከል መስፈርቱን አሟልተው ወደ ሞዴልነት የተሸጋገሩ 66 ኢንተርፕራይዞች የእውቅና ሰርተፊኬት፤ ከአምስቱ እድገት ተኮር ዘርፎች ከእያንዳንዳቸው ዘርፎች 1-3 የወጡ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው በድምሩ 18 ኢንተርፕራይዞች በመርሃግብሩ እውቅና እና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ

photo content
+9

የሞዴል ኢንተርፕራይዞች የምረቃና ሽግግር መርሃግብር ተካሄደ፤ በመርሃግብሩም በጥቃቅንና አነስተኛ ዘርፍ ተሰማርተው የተለያዩ ድጋፍ ሲደረግላቸው የቆዩ ኢንተርፕራይዞችን የእድገት ደረጃ እውቅና ሰርተፊኬት፤ በቅድመ ሞዴልነት ተመልምለው የተደረገላቸውን ድጋፍ በአግባቡ በመጠቀም ወደ ሞዴልነት ለተሸጋገሩ ሞዴል ኢንተርፕራይዞች እንዲሁም የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ እውቅናና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፤ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንደስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ በመርሃግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልክት ባለፉት ኣመታት የሥራና ክህሎት ቢሮ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዘርፍ የተያዙትን እቅዶችን በመፈጸም ረገድ አበረታች ውጤት የተመዘገበ መሆኑን አንስተው አስተዳደሩ የዘርፉን ዓላማ የበለጠ ለማሳካት አስፈላጊውን ሁሉ የሚያደርግና ለኢንተርፕራዞችም ተገቢውን ድጋፍ የሚሰጥ መሆኑን አስገንዝበዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ሥራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሮቤል ጌታቸው የእውቅና ሰርተፊኬትና ማበረታቻ ሽልማት የሚሰጣቸው አካላት በተለይም ኢንተርፕራይዞች የተመረጡት ለዚሁ ተግባር ሲባል በአስተዳደሩ ካቢኔ በጸደቁ መመሪያዎች ላይ የተቀመጡ የመምረጫ መስፈርቶችን ያሟሉ አካላት መሆናቸውንና ይህ እውቅናና የማበረታቻ ሽልማት ሁሉንም አካላት በቀጣይ የበለጠ ውጤት እንዲያስመዘግቡ የበኩሉን አስተዋጽኦ እንደሚያደርግ ገልጸዋል፡፡ የኢንተርፕራይዞች እድገት ሽግግር አስመልክቶ በ2016 በጀት ዓመት የእድገት ደረጃ ተሰርቶላቸው የነበሩና በዚህ በጀት ዓመት ከነበሩበት የእድገት ደረጃ ወደ ሚቀጥለው የእድገት ደረጃ የተሸጋገሩ 706 ኢንተርፕራይዞች፤ በ2017 በጀት ዓመት የእድገት ደረጃ የተሰራላቸው  688 ኢንተርፕራይዞች፤ ከአነስተኛ የበቃ ወደ ታዳጊ መካከለኛ የተሸጋገሩ 16 ኢንተርፕራይዞች የእድገት ሽግግር እውቅና እና  ሰርተፊኬት፤ በ2017 በጀት አመት ከጥቃቅን ማኑፋክቸሪንግ ወደ አነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ የተሸጋገሩ 15 እውቅና ሰርተፍኬት እና  ርክክብ ስነ-ስርአት ተከናውኗል፡፡ የሞዴል ኢንተርፕራይዞችን በተመለከተ በ2016 በጀት ዓመት በቅድመ ሞዴል ተመልምለው ድጋፍ ሲደረግላቸው ከቆዩ 705 በገጠርና በከተማ ከተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች መካከል መስፈርቱን አሟልተው ወደ ሞዴልነት የተሸጋገሩ 66 ኢንተርፕራይዞች የእውቅና ሰርተፊኬት፤ ከአምስቱ እድገት ተኮር ዘርፎች ከእያንዳንዳቸው ዘርፎች 1-3 የወጡ የተሻለ አፈጻጸም ያላቸው በድምሩ 18 ኢንተርፕራይዞች በመርሃግብሩ እውቅና እና ሽልማት ተበርክቶላቸዋል፡፡ የሥራና ክህሎት ቢሮ ህዝብ ግንኙነት ሰኔ 21/2017 ዓ.ም ድሬዳዋ