Voice of Truth
ይህ ገጽ እውነተኛ መረጃዎች የሚደርሱበት፣ ትምህርት የሚሰጥበት፣ ሀሳብ የምቀበልበት፣ እውነተኛ የቅድስት ቤተክርስቲያን ዜናዎችንና ወቅታዊ ጉዳዮችንም አጋራበታለሁ።
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
ስለ ቅድስት ቤተክርስታያንና ስለ አገሬ ዐሳቤን የማጋራበት ነው። ከወዳጆች ምክርና ተግሣፅም እቀበልበታለሁ:: የተመረጡ የቤተክርስቲያን መምህራን ያስተማሩትን መንፈሳዊ ትምህርት አስቀምጥበታለሁ። ወሳኝ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን የሚነኩ አገራዊ ጉዳዮችን የውይይት አጀንዳ እንዲሆኑ በማቅረብ አስተያየትና የመፍትሔ ምክረ ዐሳብ እሰበስብበታለሁ።
https://www.facebook.com/fwakieWhat do we see when we compare Islam’s earliest and most authentic sources with Christianity’s earliest and most authentic sources on a timeline? You may be shocked!
መልካም ሀሳብ፣ ንግግርና ድርጊት ወይንም ተቃራኒው የሚጀምረው ከትምህርት ነው። ሥሑት ትምህርት ወደ ስሑት ሀሳብና ክፉ ምኞት ይመራል፤ ክፉ ምኞት አጥፊ ፍተወትን ስለሚያነግሥ ተከትሎ የሚመጣው የሰው ልጆችን ሁሉ የሚጎዳ ንግግር፣ ርእዮት፣ ፖለቲካ፣ መዋቅርና ድርጊት ይከተለዋል። አዳምና ሔዋን ፍጹም ከሆነው፣ የሁሉ ነገር መነሻና መድርሻ፣ የእውነትና የትክክለኝነት ማንፀሪያ የእግዚአብሔርን ትምህርት ተቀብለው በኖሩበት ዘመን ሁሉ ተድላና ደስታ ነበራቸው። የአግዚአብሔርን ትምህርት በሐሰቱ የሚያስዘነጋ ዲያብሎስን ባደመጡ ጊዜ አዲስ ፈቃድና ምኞት ሠለጠነባቸው። ይገድላል የተባለውን በለስ ያነግሣል ብለው በሉት። ሞቱም። የአገራችንም ልሂቃን ነባር የሆነውን ኢትዮጵያዊ እሴቶች፣ በተለይ ለኢትዮጵያ አንድ ነፍስና መንፈስ ሆና አገርን እና ሰብአዊ ትርጉሙን ሳትሸራርፍ የሠርታ የቆየችን ቅድስት ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን ማጥፋት አገር ያለማል የሚል ሀሳብን ከኢትዮጵያ ታሪካዊ ጠላቶች ተምረው ሁለገቡን ጥቃት ከጀመሩት እነሆ 70 ዓመታት ተቆጥረዋል። ልሂቃኑን ከዚህ የሞት ሊቅነት ለመመለስ እንወያይ።
@ይህ ግሩፕ የተከፈተው በዋቄ መወያያ ላይ በzoom እንወያይ ተብሎ በቀረበው ሀሣብ መምሀራችን ከቤተክርስቲያን መምህር ጋር በመሆን ግሩብ እንዲከፈትና ስልጠናው እንዲቀጣል በተሠጠው አቅጣጫ ነው፡፡ @በስልጠናውም የቤተክርስቲያን ስደትና መፍትሔዎች ግልፅ ይደረግበታል፡፡
የሰብአዊ ድጋፍ ያለምንም ገደብ እንዲደርስም የፌደራሉ መንግስት ሃላፊነቶችን ዘርዝሯል
ሩሲያ በቅርቡ የለቀቀቻትን ኬርሶንን ጨምሮ አራት የሚሆኑ የዩክሬን ግዛቶች ወደ ራሷ ግዛት መጠቅለሏን ይፋ አድርጋ ነበር
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.