ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 286 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 159 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 357 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 286 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 25 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -60، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.73‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.18‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 390 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 168 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 286
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-67 أيام
-6030 أيام
أرشيف المشاركات
🌺🍃 اصْبِرِي يَا نَفْسُ حَـتَّى تَظْــفَرِي إنَّ حُسنَ الصَّبْـرِ مِفْتَـاحُ الظَّفَـــرْ ነፍስ ሆይ፣ እስክታሸንፊ ድረስ ታገሺ። ጥሩ ትዕግስት የድል ቁልፍ ነው። = t.me/https_Asselefya1

አቅም ያላችሁ አቅም የሌላቸዉ ወዬ በሏቸዋ ይሄን የመሰለ አጅር ያመልጣችኋል እ¿¿

🔖 ኢብኑ ዑሰይሚን አላህ ይዘንላቸዉና እንዲህ ይላሉ፦ " ﻣﻦ ﺃﻋﺎﻥ ﺷﺎﺏ على ﺍﻟﺰﻭﺍﺝ  ﻛﺎﻥ ﻟﻪ أﺟﺮ ﺫﻟﻚ إلى ﻗﻴﺎﻡ الساعة ". "ወጣት እንዲያገባ የሚረዳ ሰው እስከ ቂያማ ቀን ድረስ የሚቆይ አጅር ይኖረዋል።"

በሶሻል ሚድያ ለተሸወድሽዉ በሚል ርእስ ቀጥሏል.....👌

እየኮመኮምን ነዉ👌 ግሩፑ ያላችሁ ፍጠኑ ግቡ📢
እየኮመኮምን ነዉ👌 ግሩፑ ያላችሁ ፍጠኑ ግቡ📢

⎷ ራስሺን ሰዎች ዘንድ ዝቅ አታድርጊ! በሚል ርእስ ትዉዉሱ በይፋ ጀምሯል 🙌

🌾⛅•|تلاوة صباحية|•⛅🌾 ﴿قَالَ هَلْ عَلِمْتُم مَّا فَعَلْتُم بِيُوسُفَ وَأَخِيهِ إِذْ أَنتُمْ جَاهِلُونَ ۝٨٩﴾ መልካም ቀን.....🎊

اَلشَّخْص اَلَّذِي يُمْكِنُهُ إِتْقَانُ اَلصَّبْرِ ؛ يُمْكِنُهُ إِتْقَانُ أَيِّ شَيْءٍ آخَرَ ، عَلَى قَدْرِ اَلصَّبْرِ يَأْتِ
اَلشَّخْص اَلَّذِي يُمْكِنُهُ إِتْقَانُ اَلصَّبْرِ ؛ يُمْكِنُهُ إِتْقَانُ أَيِّ شَيْءٍ آخَرَ ، عَلَى قَدْرِ اَلصَّبْرِ يَأْتِي اَلْجَبْرُ ، اَلْحَمَدَلِلَّهِ دَائِمًا وَأَبَدًا.. «ትዕግስትን መቆጣጠር የሚችል ሰው ሌላ ማንኛውንም ነገር መቆጣጠር ይችላል። እፎይታ የሚመጣው በትዕግስት መጠን ነው። » = t.me/https_Asselefya1

🌺 « يَنْتَقُونَ اَلْكَلِمَاتِ بِعِنَايَةٍ كُلُّ اَلَّذِينَ جَرَّبُوا مَرَارَةَ اَلْكَلِمَاتِ اَلْجَارِحَةِ💧 « ቃላቶቻቸውን በጥንቃቄ ይመርጣሉ። የሚያሰቃዩ ቃላትን መራራነት የቀመሱ ሁሉ።💧 = t.me/https_Asselefya1

حَافِظْ عَلَى مَنْ تُحِبُّ فَالْقَلْبُ لَا يَفْتَحُ أَبْوَابَهُ دَائِمًا የምትወዳቸውን ሰዎች ጠብቅ ልብ ሁልጊዜ በሩን አይከፍትምና። = t.me/https_A
حَافِظْ عَلَى مَنْ تُحِبُّ فَالْقَلْبُ لَا يَفْتَحُ أَبْوَابَهُ دَائِمًا የምትወዳቸውን ሰዎች ጠብቅ ልብ ሁልጊዜ በሩን አይከፍትምና። = t.me/https_Asselefya1

اللهم إجعلنا ممن سجد وخشع وبكى وغسلت ذنوبه وخطاياه 🌱 =

ከሶሻል ሚዲያ ላይ የማንፈልገውን ሰው block እንደምናደርገው ሁሉ ...አዕምሮአችን ውስጥ ያለን መጥፎ ትዝታ #block ማድረግ ብንችል ምን ያኽል እናርፍ ነበር። منقول =

ምንም ጥፋት ፣ጉድለት የለለብህ ሰው ልትሆን አትችልም። ሰው ነህና መሳሳት ማጥፋት ትክክል ያለሆኑና ጥሩ ያልሆኑ ነገሮችን ልትሰራ ትችላለህ ። ይልቁንስ ጥፋቱ ጥፋትነቱን ካወቅክ በሗላ በዛ ነገር ላይ ማዘውተርህና መቆየትህ ነው ። @AbuHafsuaImam

ما فات مات
ያለፈ ነገር ሁሉ፣ ሞቷል !
منقول