ar
Feedback
💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

الذهاب إلى القناة على Telegram

« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀

تُعد قناة 💎🎀የሰለፍያ ሴቶች ከቀይ ወርቅ የበለጠ ውድ ናቸው 💎🎀 (@https_asselefya1) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 262 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 132 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 372 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 262 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 10 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 18، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -3، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 16.37‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 8.48‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 2 335 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 210 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 0.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
« الـنِّـسَـاء الـسَّــلَــفِـيَّـة أَغْـلَى مِـنَ الـذَّهَـبِ الأحْـمَـر» قال العلامة المحدث:مقبل الوادعي رحمه الله ማንኛዉም አስተያየት/እርምት መስጫ ↓↓↓↓↓↓ @Ass_selefyaa_bot @Ass_selefyaa_bot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 11 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

14 262
المشتركون
-324 ساعات
-187 أيام
+1830 أيام
أرشيف المشاركات
«ነፍሳቸውን ከበደሉ ሁሉ የከፋው ለማያከብረው ሰው የሚተናነስ፣ ምንም የማይጠቅመውን ሰው ውዴታና ፊት ለማግኘት በክጃሎት ሽር ጉድ የሚልና ከማያውቀው ሰው ሙገሳን የተቀበለ ነው።»
مناقب الشافعي للبيهقي [٢/ ١٩٣].
منقول

«ነፍሳቸውን ከበደሉ ሁሉ የከፋው ለማያከብረው ሰው የሚተናነስ፣ ምንም የማይጠቅመውን ሰው ውዴታና ፊት ለማግኘት በክጃሎት ሽር ጉድ የሚልና ከማያውቀው ሰው ሙገሳን የተቀበለ ነው።»
مناقب الشافعي للبيهقي [٢/ ١٩٣].
منقول

ወዳጄ ሌሎች እንዲያጋሩህ ከመፈለግህ በፊት አንተ እራስህ ማጋራትን ልመድ።ከሰዎች ስጦታን ስትፈልግ እኔስ ሰጪ ነኝ ወይ በል።ከሰዎች ዘንድ ነውር ብለህ ያየሃቸውን ሁሉ አንተ ዘንድ ሰልላቸው የሉም ወይ?ካሉ ሁሌ ሰው መውቀስህን ገምግም፡ሁሉም የእተሰፈረ ነው የሚሰጥህ።እንዳበደርከው ትከፈላለህ ለማለት ነው። አቡ ኡበይዳ t.me/AbuOubeida

⎄ ጥራቱ የጠበቀ "ጀለብያ" ለልጆች "ለአዋቂዎች" እንድሁም የጀለብያ ጨርቆች በትእዛዝ የሚሰሩ አስገብተናል! እንድሁም ግርማ ሞገስ የሚያላብሱ ጥምጣሞችም አሉን ! «ወደ ሱቅ በደረቴ » ጎራ ብለዉ ይ
+3
ጥራቱ የጠበቀ "ጀለብያ" ለልጆች "ለአዋቂዎች" እንድሁም የጀለብያ ጨርቆች በትእዛዝ የሚሰሩ አስገብተናል! እንድሁም ግርማ ሞገስ የሚያላብሱ ጥምጣሞችም አሉን ! «ወደ ሱቅ በደረቴ » ጎራ ብለዉ ይሸምቱ ! 【ሳኡድ አረቢያወደ ሁሉም ከተሞች እናደርሳለን ! ወደ ግሩፓችን ጎራ ብለዉ ይጎብኙን!        ⇘⇘⇘⇘⇘⇘⇘⇘          https://t.me/suk_bederete123 https://t.me/suk_bederete123

በጧት እንድህ ያሉ ቦታ መሄድ ነበረ ! ሁሌ ጧት ወደ ኩሽና ደከመንኮ ጃል .....! =

"በክብር መዳር ያለብሽ ሁነሽ ሳለ "እከሌ ካላገባሁ ብለሽ የምትዝረከረኪዉ ሆይ እባክሽ ይብቃሺ ተሰብሰቢ !"በክብር ከቤትሽ የሚወስድሽ ይመጣል! ብቻ ወደ እራስሽ ተመለሽ! ተይ ይብቃሺ አንድ ቀን ትፀፀቻለሽ ! =

قال الشّيخ مُحمّد رسْلان حفظه الله
مِنْ أَعْظَمِ فَضَائِــل وَفَوَاضِل التَّوْحِيـدِ أَنَّ الله يُدَافِعُ عَنِ الْمُوَحِّدِينَ، أَهْلِ الْإِيمَانِ، وَيَدْفَعُ عَنْهُمْ شُـرُورَ الدُّنْــيَا وَالْآخِــرَة؛ وَيَمُــنُّ عَلَيْهِمْ بِالْحَيَاةِ الطَّيِّبَــة؛ وَالطُّمَأْنِينَـةِ إِلَيْه؛ وَالِاطْمِئْنَـانِ بِذِكْرِهِ.
‏‌‏فضائِـل التّوحـيد (٥٠/٥١)
=

ታላቁ ሶሐቢይ አቡ ደርዳእ ረዲየላሁ ዐንሁ እንዲህ ይላሉ፦ {ልክ ንግግርን እንደምትማሩት ዝምታንም ተማሩ። ዝምታ ትልቅ ትእግስት ነው። ለመናገር ካለህ ጉጉት በላይ ለዝምታ ይበልጥ የጓጓህ ሁን። በማያገባህ ነገር ላይ አትናገር። ሳትደነቅ በትንሽ በትልቁ ሳቅ አታብዛ።} 📚 [መካሪሙል አኽላቅ፣ አልኸራኢጢይ፡ 136] = https://t.me/IbnuMunewor

"ምቀኛ ከሩቅ አይመጣም'ና የአንቺ ትዳር መያዝሽ ጓደኛሽን ሊያበሳጫት፣ ሊያብሰለስላት ይችለል። አሏህ ካዘነላቸው እህቶች ውጭ ብዙ ሴቶች በምቀኝነት በሽታ የተለከፉ ናቸው። እኔ ሳላገባ እንዴት እርሷ ታገባለች!?። በምን በልጣኝ ነው? እያሉ እራሳቸውን ከእህታቸው ጋር ያወዳድሩና የምቀኝነት ደዌ ይፀናወታቸዋል። "እሷን ፍታትና እኔጋር እንጋባ የሚሉም አይጠፉም። "ቅና ያለው በአባቱ ከረባት ይቀናል'ና እስክትጋቡ ድረስ ማን እንዳጨሽ፣ ማንን እንዳጨክ አለመናገራቹህ አስተዋይነት ነው!። « ليس من أخلاق السلف أن نعاتب أحدًا لأنه أخفى خُطوبته وأمر زواجه حتى يعلنه بنفسه بالوليمة ؛ وهَذا ما كان يفعله المسلمون قديمًا ، وأمرُ النكاح يُستعان على نُجحه بالكتمان ». ያጨው ግለሰብ  ማግባቱን ድግስ ደግሶ እስካላሳወቀን ድረስ ‹ማን ናት ያጨካት› እያሉ መፈላፈል የሰለፎች ስነ-ምግባር አይደለም። ‹የሰዎን ሚሥጥር ተፈላፍሉ ማውጣትን ቀደምት ሙስሊሞች አየተገብሩትም ነበር። የኒካህ ጉዳይ በሚስጥር በመወያየት ቢሆን ይመከራል!። الإفصاح عن معاني الصحاح (١/٧٧) "ውስጥ ውስጡን ድመትም አውሬ ነችና ላገኛቹሁት ሰው ሁላ እከሊትን ላገባት ነው። እከሌ ሊያገባኝ ጠይቆኛል እያላቹህ ማውራት ተገቢ አይደለም። አሏህ የፈቀደ ዕለት በድግስ አሳውቋቸው!። ✍አብደረህማን አማን (በድጋሚ...) t.me/abdu_rheman_aman

{ يُصْلِحْ لَكُمْ أَعْمَالَكُمْ وَيَغْفِرْ لَكُمْ ذُنُوبَكُمْ وَمَنْ يُطِعِ اللَّهَ وَرَسُولَهُ فَقَدْ فَازَ فَوْزًا عَظِيمًا } =

አዲስ አበባ ያላችሁ ጣፍጭ ወይም ኬክ ስትፈልጉ እየደወላችሁ እዘዟት በጣም በንፀህና ትሰራለች እኛ አዘናት አስደስታናለች እናንተም በማዘዝ ተጠቀሙ ተደሰቱ መልካም ጊዜ =

📚ተይሲር  አህካመ ተጅዊድ ቂርአት ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 🔖ክፍል  02      ጀ          መ                 ረ https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru?livestream

ይህ ዉብ ጣፋጭ ኬክ የሰራችልን እህት ጠብቁ እናስተዋዉቃችሁ አለን ኬክ ብሎ ዝም ነዉ ጥፍጥናዉ በልታችሁ አትጠግቡም "

🌹መኪያ ኢብራሒም የኔ ምርጥ እህት የኔ ቁም ነገረኛ አላህ ያክብርልኝ እህቴዋ እህቴ ሄደሽ ስላስደሰትሺልኝ በጣሙን ደስ ያለኝ ! አላህ መሰሎችሽ ያብዛልን 🌹
+1
🌹መኪያ ኢብራሒም የኔ ምርጥ እህት የኔ ቁም ነገረኛ አላህ ያክብርልኝ እህቴዋ እህቴ ሄደሽ ስላስደሰትሺልኝ በጣሙን ደስ ያለኝ ! አላህ መሰሎችሽ ያብዛልን 🌹

*አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ  ወበረካቱ   ጉዳዩ  ቤተሰብ ፍለጋ ነው ፈላጊ እኔ ስሜ ፋጡማ ሁሴን እባላለሁ* *ትውልድ ሀገሬ ደቡብ ወሎ ከለላ ወረዳ  ቲርቲራ ነው* *የምፈልጋቸው የአክስቴ  የበላይ ሁሴን የልጅ ልጆችን ነው የአክስቴ ልጅ ሰርኬ ሙሀመድ ትባላለች* *ሸዋሮቢት  ትኖር ነበር እዛውም አግብታ ሁለት ልጆችን ወልዳለች እሷ  እዛው ሸዋሮቢት ሞታለች* *ከሞተች ቡሀላ  የእናታቸው አባት ሙሀመድ   የአባቱን ስም አላቀውም ግን ሻወል ሙሀመድ   የሚባል ልጅ አለው   የሰርኬ ሙሀመድ በአባቷ በኩል ወንድሟ  አያታቸው ሙሀመድ  ወደ ወረኢሉ መውሰዱን ሰምተናል እናም  ወረኢሉ አካባቢ ያላችሁ የሻወል ሙሀመድን የእህት ልጆች  ተፈላጊ  የሙሀመድ  የልጅ ልጆችን  እመየት ሀሰንና ደመወዝ ሀሰንን የምታቁ   እድታገናኙኝ ስል በአላህ ስም እጠይቃለሁ ፈላጊ* *ተፈላጊ.  የሰርኬ ሙሀመድ ልጆች እመየት አሰን.   እና ደመወዝ. አሰን*       *የፈላጊ ስልክ* *05 62 93 22 78* *ፋጡማ ሁሴን*                       *0949 91 62 39* *ሙሀመድ ሁሴን*        *093028 6757* .  *አህመድ ሁሴን*

«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1
«አላህ ከአንቺ ያራቃቸዉ አንች ያላየሺዉን እሱ ስላየባቸዉ ነዉ።» = t.me/https_Asselefya1