ar
Feedback
Law students Union ️️️

Law students Union ️️️

الذهاب إلى القناة على Telegram

LSU is created mainly to inform you updated laws; useful teaching materials,References, exit exam files, shortnotes available;and to support law students 🎓LSU🎓 🎓GBS🎓 🎓ሕተህ🎓 📩 @LSU2012_bot lawstudentsunioneth2013@gmail.com For Accessibil of Laws!

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Law students Union ️️️

تُعد قناة Law students Union ️️️ (@lawstudentsunion) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 513 مشتركاً، محتلاً المرتبة 571 في فئة القانون والمرتبة 2 338 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 513 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 07 يوليو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 131، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 0، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 27.69‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 11.72‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 4 018 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 701 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 26.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
LSU is created mainly to inform you updated laws; useful teaching materials,References, exit exam files, shortnotes available;and to support law students 🎓LSU🎓 🎓GBS🎓 🎓ሕተህ🎓 📩 @LSU2012_bot lawstudentsunioneth2013@gmail.com For Accessibil of ...

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 08 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة القانون.

14 513
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+437 أيام
+13130 أيام
أرشيف المشاركات
የጠፋው ሰው በሕይወት መመለስ እና ውጤቱ የመጥፋት ውሳኔ የተሰጠበት ሰው በሕይወት መመለስ የመጥፋት ውሳኔ ቀሪ ከሚሆንባቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ እንደሆነ በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 170 ሥር ተደንግጎ የምናገኘው ጉዳይ ነው። ጠፋ የተባለው ሰው መመለስ ደግሞ የራሱ ውጤቶችን እንደሚያስከትል በፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 171 ሥር የተመለከተ ሲሆን እነዚህም፡- • ጠፋ የተባለው ሰው የተወሰዱ ንብረቶችን በሚገኙበት አኳኋን ይወስዳል። ንብረቶቹ ተሽጠው ከሆነ ደግሞ የተሸጡበትን ዋጋ ይወስዳል፣ ስለሆነም ንብረቶቹን የያዙ ግለሰቦች በዚህ አግባብ ለተመለሰው ሰው የማስረከብ ግዴታ አለባቸው። (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 171)። ንብረቱን የያዙ ግለሰቦች በተንኮል ወይም በመጥፎ አስተዳደር ላጠፉት ነገር ካሳ የመክፈል ኃላፊነት አለባቸው (የፍትሐብሔር ሕግ ቁጥር 171(3))። • ጋብቻን በተመለከተ ግን በመጥፋት ውሳኔው የፈረሰው ጋብቻ መመለሱ ሕይወት እንዲዘራ ወይም እንደገና እንዲጸና የማድረግ ውጤት የለውም (የፍትሐብሔር ሕግ  ሰ/መ/ቁ. 74791 ቅጽ 14፣ ሰ/መ/ቁ. 213917 ቅጽ 27)። ማጠቃለያ የመጥፋት ውሳኔ በሕይወት መኖሩ ባልታወቀ ሰው ምክንያት በቤተሰብ እና በንብረት መብት ላይ የሚፈጠርን ክፍተት ለመሙላት የተቀረጸ ጠቃሚ የሕግ መሣሪያ ነው። ሕጉ በአንድ በኩል የጠፋውን ሰው በሕይወት የመመለስ ተስፋና ንብረት ለመጠበቅ የጊዜ ገደቦችንና የዋስትና ግዴታዎችን የሚያስቀምጥ ሲሆን በሌላ በኩል ደግሞ የቀሩት ቤተሰቦችና ወራሾች ሕይወታቸውን እንዲቀጥሉና ንብረቱን እንዲያስተዳድሩ መብት ይሰጣል። በመሆኑም ሕጉ እንደሚደነግገው ያለ ፍርድ ቤት መደበኛ የመጥፋት ውሳኔ ማስታወቂያና ማረጋገጫ በሰዎች ንብረትና መብት ላይ መወሰን በሕግ ፊት ተቀባይነት የሌለው በመሆኑ ማኅበረሰቡ ይህንን ሥርዓት ተገንዝቦ በሕጋዊ መንገድ መብቱን ማስከበር ይኖርበታል። #ንቃተ ሕግና ሥልጠና ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀ

Vacancy / የስራ ማስታወቂያ
Vacancy / የስራ ማስታወቂያ

Adabbii yakkaa qabiiyyee lafa weeraruu fi yakkoota daldala buna walqabatu

'Labsii buna federaalaa lakk 1051.

Qaj. buna biyya keessatti gurguramu VAT sassaabamu (2).pdf1.69 MB

seeraa Buna reasch.docx0.54 KB

qajeelfama Sassaabbii VAT buna biyya alaatti ergamu (1).pdf4.75 MB

Labsi Lakk 160-2010 Buna.pdf13.43 MB

BUNA

Repost from Legality
#ዳኞች የሚመሩት በህግ ብቻ መሆኑ #በፍርድ ቤት በተላለፈ ሰርኩላር መዝገብ ለጊዜው እንዲዘጋ የተሰጠ ትዕዛዝ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ:- የቀረበለትን ጉዳይ አይቶ የመወሰን የዳኝነት ስልጣን ያለው
+5
#ዳኞች የሚመሩት በህግ ብቻ መሆኑ #በፍርድ ቤት በተላለፈ ሰርኩላር መዝገብ ለጊዜው እንዲዘጋ የተሰጠ ትዕዛዝ ተቀባይነት የሌለው ስለመሆኑ:- የቀረበለትን ጉዳይ አይቶ የመወሰን የዳኝነት ስልጣን ያለው መሆን አለመሆኑን አይቶ የመወሰን ስልጣን ያለው ጉዳዩን የያዘው ችሎት ፤ ወይም ጉዳዩ በይግባኝ ወይም በሰበር የቀረበለት ችሎት እንጂ በተመሳሳይ ጉዳይ ተፈጻሚ እንዲሆን ትዕዛዝ ወይም በሰርኩላር መመሪያ ሊሰጥ የሚችልበት አግባብ አለመኖሩን ፤ ችሎትም አስተዳደራዊ የሆነውን ሰርኩላር (መመሪያን) መሰረት በማድረግ የቀረበለትን የዳኝነት ጥያቄ አላስተናግድም በማለት የሚሰጥ ውሳኔ በኢ.ፌ.ድ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 79(2 እና 3) ስር ከተመለከተው የዳኝነት ነፃነትን ጋር የሚጣረስ ፤ የዘገየ ፍትህ እንደተነፈገ ይቆጠራል ከሚለው ብሂል አንፃር ሲታይ በኢ.ፌ.ዳ.ሪ ሕገ-መንግስት አንቀጽ 37 ስር የተመለከተውን ፍትሕ የማግኘት መብትን የሚገድብ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነው በማለት የሰበር ሰሚ ችሎቱ በሰበር መዝገብ ቁጥር 247494 ላይ የሰጠው አስገዳጅ ውሳኔ የሚጥስ ነው፡፡

CV & Application letter ማሠራት ለምትፈልጉ ለጥቂት ቀናት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ በማንኛውም መስክ ለምትወዳደሩ፣ ለሥራ ቅጥር ለምታመለክቱ እና ለተለያዩ ዓላማዎች የሚሆኑ ጥራት CVዎችን እ
CV & Application letter ማሠራት ለምትፈልጉ ለጥቂት ቀናት የሚቆይ ታላቅ ቅናሽ በማንኛውም መስክ ለምትወዳደሩ፣ ለሥራ ቅጥር ለምታመለክቱ እና ለተለያዩ ዓላማዎች የሚሆኑ ጥራት CVዎችን እና Latterዎችን እንሠራለን። በሁሉም ድርጅቶች (Internationally and Nationally) ተቀባይነት ያለው በጥራት እናዘጋጃለን። ✅ Professional CV and standard cv ✅ EUROPASS CV(For Europe and US) ✅ Motivation & Cover Letters & other Letters ✨ በመረጡት ዲዛይን እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንሠራለን! እድሉን አያምልጥዎ፣ አሁኑኑ ይፍጠኑ! ለስኬትዎ የመጀመሪያውን እርምጃ ይውሰዱ። 📞 0904 40 43 90 ✈️ Telegram: @philowas ቅናሽ የተደረገው ለጥቂት ቀናት ስለሆነ ፈጥነው ያሠሩ

በ0 አመት Centre for Justice Vacancy - Interns ● Deadline: July 7, 2026 Centre for Justice (CJ) is one of Ethiopia’s main independent civil society organizations. ✅ Position 1: Legal Aid Service Provider Intern ■ Required Qualifications: LL.B Degree in Law (Must be a recent graduate or pending graduation confirmation). ✅ Position 2: Projects Intern ■ Required Qualifications: LL.B Degree in Law (Must be a recent graduate or pending graduation confirmation). How to Apply?? 👇👇👇 https://effoysira.com/centre-for-justice-project-interns/ Credit: EffoySira Ephrem H. LSU, yours channel

በ0 አመት Centre for Justice Vacancy - Interns ● Deadline: July 7, 2026 Centre for Justice (CJ) is one of Ethiopia’s main independent civil society organizations. ✅ Position 1: Legal Aid Service Provider Intern ■ Required Qualifications: LL.B Degree in Law (Must be a recent graduate or pending graduation confirmation). ✅ Position 2: Projects Intern ■ Required Qualifications: LL.B Degree in Law (Must be a recent graduate or pending graduation confirmation). How to Apply?? 👇👇👇 https://effoysira.com/centre-for-justice-project-interns/ Credit: EffoySira የሕግ መረጃ @legal_infoo

ዕለታዊ🛎 ጠቅላላ የቅጣት ማክበጃ ምክንያቶች ⚖⚖⚖⚖⚖⚖⚖⚖ ✍ ጠቅላላ የቅጣት ማክበጃ ምክንያቶች የምንላቸው በወንጀል ህጋችን በአንቀጽ 84 ስር የተዘረዘሩት ናቸው፡፡ ሀ.ወንጀለኛው ወንጀሉን ያደረገው በከሀዲነት ወይም በወስላታነት ወይም በወራዳነት ወይም መጥፎ አመልን በሚያሳይ ምቀኝነት፣ጥላቻ፣ ስግብግብነት፣ መጥፎ ነገርን ለመስራት ወይም ሰውን ለመጉዳት ፍጹም ፍቃደኛ በመሆን ወይም በተለየ ክፋት ወይም ጨካኝነት እንደሆነ ፡፡ በዚህ ድንጋጌ መሰረት ቅጣትን ለማክበድ ከመካከላቸው የአንዱ መሟላት በቂ ነው፡፡  ለ.ወንጀለኛው ወንጀሉን ያደረገው ስልጣኑን፣ ተግባሩን  ወይም የተጣለበትን እምነት ወይም ሀላፊነት ያለአግባብ በመገልገል እንደሆነ የመንግስትን ስራ ለመስራት ወይም ለመምራት ስልጣን የተጣለበት ሰው ስራውን በታማኝነት እና በቅንነት መፈጸም አለበት፡፡ በተጨማሪም ይህንኑ ስልጣን ተገን በማድረግ ለራሱም ሆነ ለሌላው ጥቅም ለማስገኘት ወይም በሌላ ሰው ጥቅም ወይም መብት ላይ ጉዳት ለማድረስ በማሰብ አንድን ወንጀል ከፈጸመ ቅጣት ሊከብድበት እንደሚገባ የወንጀል ህጉ ይደነግጋል፡፡ ሐ.ወንጀለኛው በቀድሞ ጥፋተኛነቱ ወይም ወንጀልን ማድረግ ሙያ ወይም ልማድ አድርጎ መያዙ፣ ወይም የወንጀሉ አፈጻጸም ዘዴ፣ ጊዜ፣ ቦታና የአፈጻጸም አኳሀን፣ በተለይም በሌሊት ወይም በሽብር ወይም በሁከት ለአደጋ ሽፋን ወይም በጦር መሳርያ ወይም በሌላ አደገኛ መሳርያ ወንጀሉን በማድረግ የተለየ አደገኝነቱን አሳይቶ እንደሆነ :: በዚህ የቅጣት ማክበጃ ምክንያት ስር ሶስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ እነኚህም፡- 1.ወንጀልን ማድረግ ሙያው ወይም ልማዱ አድርጎ መያዝ 2.የወ/ል አፈጻጸም ዘዴ፣ጊዜ፣ቦታ እና የአፈጻጸም አኳሀን 3.ወንጀልን በጦር መሳርያ ወይም በሌላ አደገኛ መሳርያ መፈጸም ናቸው፡፡ በተጨማሪም ሌሊት የሚለው ሀረግ ከስንት ሰዓት ጀምሮ እንደሆነ አሻሚ ቢሆንም በተለምዶ ፍርድ ቤቶች ከሌሊቱ 6፡00-12፡00 ድረስ ያለውን የጊዜ ገደብ በሌሊትነት ወስደው ቅጣት ያከብዱበታል፡፡ በእጅ ወይም በዱላ የውንብድና ወንጀልን የፈጸመ ሰው እና የስለት ወይም የጦር መሳርያዎችን ተጠቅሞ ይህንኑ ወንጀል የፈጸመ ሰው የወንጀል ማድረግ አደገኛነቱ እኩል ሊሆን አይችልም፡፡    መ.ወንጀለኛው ወንጀሉን ያደረገው ወንጀል ለመፈጸም በተደረገ ስምምነት መሰረት ወይም ከሌሎች ጋር በመሆን ወይም ወንጀል ለመፈጸም ከተቋቋመ ቡድን ጋር በመስማማት ወይም አባል በመሆን ይልቁንም እንደ ወንጀል ቡድን ሹም ወይም አደራጅ ወይም መሪ በመሆን እንደሆነ :: ወንጀልን ለመፈጸም ከሌላው ጋር ወይም ለዚሁ አላማ ከተደራጀ ቡድን ጋር በአባልነት በመስማማት ወንጀልን ማድረግ ቅጣትን ሊያከብድ የሚችል በቂ ምክንያት ነው፡፡   ሠ.ወንጀለኛው ወንጀሉን ያደረገው በዕድሜው፣ በጤንነቱ፣ በኑሮው ወይም በስራው ሁኔታ ልዩ ጥበቃ በሚያሻው ሰው ላይ በተለይም ለመከላከል አቅም በሌለው፣ መንፈሰ ደካማ፣ በሽተኛ ወይም አካል ጉዳተኛ ፣ እስረኛ ወይም በቅርብ ዘመዱ ላይ ወይም የበላዩ ወይም የበታቹ በሆነ ሰው ላይ፣ በህግ በተቋቋመ ባለስልጣን ወይም የስራ ግዴታውን በማከናወን ላይ በሚገኝ በአንድ የህዝብ አገልጋይ በሆነ ሰራተኛ ላይ እንደሆነ  ቅጣቱ  ሊከብድበት  ይችላል ::

+1
South_Ethiopia_C0nstitution_to_be_despatched.pdf2.67 MB

The Constitution of the South Ethiopia and South West Ethiopia Regions

+1
South_Ethiopia_C0nstitution_to_be_despatched.pdf2.67 MB

The Constitution of the South Ethiopia and South West Ethiopia Regions

+1
South_Ethiopia_C0nstitution_to_be_despatched.pdf2.67 MB

The Constitution of the South Ethiopia and South West Ethiopia Regions