ar
Feedback
ሒራ አካዳሚ-🇪🇹-Hira Academy

ሒራ አካዳሚ-🇪🇹-Hira Academy

الذهاب إلى القناة على Telegram
1 182
المشتركون
+124 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
+1330 أيام
أرشيف المشاركات
Pre-primery Final exam schedule (የቅድመ አንደኛ የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም)
Pre-primery Final exam schedule (የቅድመ አንደኛ የማጠቃለያ ፈተና ፕሮግራም)

English G 7 Student's Textbook (2).pdf4.74 MB

​🌟 እንኳን ደስ አላችሁ! 🌟አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ 🌹✨ ​አልሃምዱሊላህ! 🤲 ​ከሰኔ 11 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሰጥ የነበረው የ8ኛ ክፍል ክልላዊ (ሚኒስትሪ) ፈተና በሰላም ተጠናቋል። 📝🎉 ​ይህ ታላቅ የፈተና ወቅት በሰላም፣ በስኬትና በታላቅ ስነ-ስርዓት እንዲጠናቀቅ፦ ​👨‍🏫 ውድ የአካዳሚው የስራስፈጻሚ እንዲሁም የቦርድ አመራር አካላት፣መምህራኖቻችን እና የአስተዳደር ሰራተኞች፡ ላሳያችሁት ቁርጠኝነትና ድካም፣ ​👥 ክቡራን ወላጆች፡ ከጎናችን በመሆን ለሰጣችሁት ያላሰለሰ ድጋፍና ክትትል፣ ​🏛️ የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ፡ የፈተናውን ሂደት በበላይነት በመምራት፣ በቅንጅትና በውጤታማነት ስራዎችን ላመቻቸበት የላቀ ሚና፣ ​👮‍♂️ የጸጥታ አካላትና ፈታኞች፡ የፈተናውን ሂደት ሰላማዊና ፍትሃዊ ለማድረግ ላበረከታችሁት አስተዋጽዖ፣ ​🎓 ውድ ተማሪዎቻችን፡ ላሳያችሁት ስነ-ምግባርና ጥረት፣ ​ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን! ጀዛኩሙላሁ ኸይረን! 🙏💐 ​✨ በመጨረሻም ✨ፈተናውን በሰላም እንድናጠናቅቅ የረዳን አላህ (ሱ.ወ) ውጤቱንም የላቀና ያማረ እንዲያደርግልን፣ የልጆቻችንንም ድካም በስኬት እንዲያክስልን ሁላችንም በዱዓ እንድንበረታ ጥሪ እንለካለን።
​🤲 "ያ አላህ! የልጆቻችንን የልፋት ውጤት አሳምርላቸው፤ ለቀጣዩ የትምህርት ዘመናቸውም ስኬትንና ብርሃንን ስጣቸው። አሚን!"
የHira Academy ማህበረሰብ 🏫✨

photo content
+1

የዛሬው የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ምስል በከፊል።
+2
የዛሬው የ8ኛ ክፍል የሚኒስትሪ ፈተና ምስል በከፊል።

ACE Scanner_2026_06_18.pdf

GRADE 1-5 Final exam schedule

ነገ ሐሙስ ለሚፈተኑት የ8ኛ ክፍል አበቦች እና አንፀባራቂ ኮከቦቻችን የከተማ አቀፍ ሚኒስትሪ ፈተናቸውን በይፋ ይጀምራሉ። እነዚህ ልጆቻችን የደከሙበትን የጥናት ፍሬ የሚያዩበት፣ የተመኙትን የላቀ ውጤት የሚያስመዘግቡበት እንዲሆን ሁላችንም በዱዓ እና በቅን ምኞት ከጎናቸው እንቁም! ​🤲 ለተማሪዎቻችን ዱዓ ​ያ አላህ! ነገ ፈተና ለሚጀምሩት የ8ኛ ክፍል ልጆቻችን አእምሯቸውን አብራላቸው፣ ያጠኑትን አሳስባቸው፤ የፈሩትን አስወግደህ ልባቸውን በሰኪና (በረጋ መንፈስ) ሙላው። ብዕሮቻቸውን ቀጥ አድርግላቸው፣ ፈተናውን አግራላቸው፤ የድካማቸውን አምረውና ደምቀው እንዲያዩ፣ የወላጆቻቸውም የኩራት ምንጭ እንዲሆኑ መልካም ውጤትን ለግሳቸው። ​ያ ረብ! ዛሬ ፈተናቸውን በሰላም ያጠናቀቁትን የ6ኛ ክፍል አበቦቻችንንም ድካማቸውን ከንቱ አታድርግባቸው፤ የለፉበትን ውጤት አሳምረህ በመልካም የምስራች ልባቸውን አስደስት። ለቀጣዩ የትምህርት ህይወታቸውም በርካታ ስኬቶችንና ብሩህ ተስፋን ስጣቸው። ​አሚን ያ ረበል ዓለሚን! 🤲 📚 ​አላህ ልጆቻችንን ለታላቅ ስኬት ያብቃቸው!

ለ8ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ የመፈተኛ ቦታችሁ ቤቴልሔም ወይም ማርቴዝ ስለሆነ ነገ ማለትም 10/10/2018 ጧት 2:00 ኦሬንቴሽን ስላል ዋናው ግቢ ወይም በአንደኛ ደረጃ ግቢ እንድትገኙ።

ከትላንቱ የቀጠለ.....ከ 121 እስከ 183

አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካትሁ የ 8ተኛ ክፍል የተማሪ ወላጆች በ channel እንዲሁም ግሩፕ ላይ የሚለቀቁ ጥያቄዎችን ለልጆችዎ በማለማመድ የራሳችሁን ኃላፊነት እንደትወጡ እንጠይቃለን በዚሁ አጋጣሚ ነገ የጥናት ፕሮግራም ስላላቸው ወደ ት/ ቤት እንደትልኩልን እናሳስባለን 🙏

ልጆቻችን ከሰኔ ቀን 2 እስከ 4 /2018 ሲሰጥ የነበረው ክልል አቀፍ ፈተና (6ኛ) ዛሬ በሰላም ተጠናቋል ‎ ‎ሰኔ 4 / 2018 ዓ.ም ‎ሒራ አካዳሚ

ለ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማለትም በቀን 01/10/2018 በመፈተኛ ጣቢያችሁ የኦሬንቴሽን እና መፈተኛ ክፍላችሁን ስለሚሰጥና ስለምታዬ ዩኒፎርም ለብሳችሁ ሒራ ግቢ 2:00 ሰኣት ላይ ተገናኝተን አብረን የምንሄድ ይሆናል ። መልካም ፈተና መልካም ውጤት

photo content
+1

የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በመቄዶንያ ሐረር ቅርንጫፍ ያደረጉት ቆይታ
+9
የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች በመቄዶንያ ሐረር ቅርንጫፍ ያደረጉት ቆይታ

የምስራች 👌👌👌👌👌 አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበራክቱ ውድ የሒራ አካዳሚ የ2018 የ6ኛ የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ( ሚኒስትሪ) ተፈታኝ ተማሪዎች የመፈተኛ ቦታችን አራተኛ አቦከር ትምህርት ቤት እንደሆነ መረጃ ደርሶኛ በመሆኑም ይህ አመት ከምንጊዜውም የተሻላ ውጤት የምታስመዘግቡበት አመት እንዲሆን ዱኣዬ ነው ። መልካም ፈተና ፣ መልካም ውጤት ተመኘን

ለሒራ አካዳሚ 6ኛ ክፍል ተማሪዎች ብቻ የመጨረሻ ሞዴል ፈተና ፕሮግራም በሚከተለው መልኩ ይሆናል። ቀን 27/9/2018 ሐሙስ አማርኛና እንግሊዝኛ በቀን 28/9/2918 አርብ ሒሳብና አካባቢ ሳይንስ በቀን 29/9/2018 ቅዳሜ ግብረ ገብ፣ ሐረሪ እና አፋን ኦሮሞ መሆኑን እናሳውቃለን ። መልካም ፈተና መልካም ዉጤት ተመኘሁ

photo content
+9

ቀን 24/9/2018 አሰላም አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ለሒራ አካዳሚ ወላጆች፣ ህጋዊ አሳዳጊዎች፣ተማሪዎችና ሰራተኞች በሙሉ ነገ ማለትም ማክሰኞ 25/9/2018 በመንግስትም ሆነ በትምህርት ቢሮ የተሰጠን ምንም አይነት መረጃ ስለለ በተለይ 6ኛ ፣8ኛ እና 12ኛ ክፍሎች ለፈተና የቀራችሁ ጥቂት ግዜ ስለሆነ መደበኛ የመማር ማስተማር ሂደት የሚቀጥል መሆኑን እናሳውቃለን።