ar
Feedback
ደቡብ ሆሳዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን

ደቡብ ሆሳዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን

الذهاب إلى القناة على Telegram

በዚህ ቻናል የደቡብ ሆሣዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያንን አዳዲስ መረጃዎች እና ማስታወቂያዎችን ያገኙበታል።

إظهار المزيد
748
المشتركون
+224 ساعات
-17 أيام
+1130 أيام
أرشيف المشاركات
#የአምልኮ ትውስታ ከአምናው ጾም ጸሎት # ከነገ ሰኞ እስከ አርብ ድረስ #ልዩ የአንድ ሳምንት የክረምት ጾም ጸሎት #አዳር ፀሎት ጨምሮ #ጠቅላላ ወጣቶች በዚህ እንድትገኙ #በከተማ ውስጥ የምትገኝ ወጣቶች እንድትገኙ ጥሪ #በእግዚአብሔር ፊት እንድንወድቅ ጥሪ እናቀርባለን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አድርጋችሁ የተሰጣችሁን የተስፋ ቃል እንድታገኙ መጽናጽት ያስፈልጋችኋልና፡፡ ዕብ 10፤36 ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ Share share share share share ለተጨማሪ መረጃ፡  *Telegram Acc - @DHMKCHURCH *ቴሌግራም - https://t.me/DHMKC &                     https://t.me/DHMKCG *ቲክቶክ -    https://www.tiktok.com/@dhmkc?_t=ZM-8wHd4pIlflt&_r=1 *ዩቲብ - https://www.youtube.com/@DebubeHossanaMKCChurch *ፌስቡክ - https://www.facebook.com/debu.mkc

#ልዩ የአንድ ሳምንት የክረምት ጾም ጸሎት #ለጠቅላላ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶች #ከፊታችን ሰኞ እስከ አርብ #ከሐምሌ 6 እስከ 10 ድረስ #ለተከታታይ አምስት ቀናት #አዳር ፀሎት ጨምሮ #ጠቅላላ ወጣቶ
#ልዩ የአንድ ሳምንት የክረምት ጾም ጸሎት #ለጠቅላላ ቤተ ክርስቲያን ወጣቶች #ከፊታችን ሰኞ እስከ አርብ #ከሐምሌ 6 እስከ 10 ድረስ #ለተከታታይ አምስት ቀናት #አዳር ፀሎት ጨምሮ #ጠቅላላ ወጣቶች በዚህ እንድትገኙ #በከተማ ውስጥ የምትገኝ ወጣቶች እንድትገኙ ጥሪ #በእግዚአብሔር ፊት እንድንወድቅ ጥሪ እናቀርባለን የእግዚአብሔርን ፈቃድ አድርጋችሁ የተሰጣችሁን የተስፋ ቃል እንድታገኙ መጽናጽት ያስፈልጋችኋልና፡፡ ዕብ 10፤36 ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ Share share share share share ለተጨማሪ መረጃ፡  *Telegram Acc - @DHMKCHURCH *ቴሌግራም - https://t.me/DHMKC &                     https://t.me/DHMKCG *ቲክቶክ -    https://www.tiktok.com/@dhmkc?_t=ZM-8wHd4pIlflt&_r=1 *ዩቲብ - https://www.youtube.com/@DebubeHossanaMKCChurch *ፌስቡክ - https://www.facebook.com/debu.mkc

#ልዩ የወጣቶች ፕሮግራም #የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ጋር #ሐምሌ 5 እሁድ ከ10:00 -12:00 #በወጣቶች ፕሮግራም በዕለቱ #የአምልኮ ጊዜ #የቃል ጊዜ #የነባር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የተመራቂ ተማ
#ልዩ የወጣቶች ፕሮግራም #የዩንቨርስቲ ተማሪዎች ጋር #ሐምሌ 5 እሁድ ከ10:00 -12:00 #በወጣቶች ፕሮግራም በዕለቱ #የአምልኮ ጊዜ #የቃል ጊዜ #የነባር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የተመራቂ ተማሪዎች Welcome #ደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ ቤ/ክ #ሁላችሁም ተጋብዛችኋል #ለወዳጆቻችሁ ሼር ያድርጉ                                                  https://t.me/DHMKC &                     https://t.me/DHMKCG *ቲክቶክ -    https://www.tiktok.com/@dhmkc?_t=ZM-8wHd4pIlflt&_r=1

1 ቀን ቀርው 11/30 የማለዳ ትስስር ፀሎት ከዚህ ስር ያለው ሊንክ በመጫን ይመዝግቡ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdg6AsAzXkJCU4whGsbuD7NCiareEuRoJRQms9SUDxvgnuG1Q/viewform?usp=dialog

💥" ስለ ምን ትተኛላችሁ? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተነሥታችሁ ጸልዩ አላቸው።" (የሉቃስ ወንጌል 22:46) #11/30 የማለዳ የትስስር ጸሎት #ማለዳ ማለዳ 11 ሰዓት ላይ #ውሩን ሙሉ ለ30 ቀናት #ባሉበት ስፈራ ሆነው #የማለዳ በመነሳት ትስስር ፀሎት #በሚከታተሉ እና በሚያተባብሩ አስተባባሪዎች #በየትኛውም ቤ/ክ ያላችሁ #በከተማ ይሁን/ከከተማ ውጭም ያላችሁ የአስተባባሪዎች ስልክ ቁጥር           +251949196682           +251968638291           +251920079013 #ከስር ባለው ፎርም ይመዝገቡ ስልክ ቁጥሮን ያስቀምጡ #ጸሎቱ ሐምሌ 1 2018 ዓ፣ም ይጀምራል፡፡ #Join challenge #Join challenge ለወዳጆቻችሁ share share አድርጉ ለመመዝገብ ከስር ያለውን ፎርም ይሙሉ …..ጌታ ይባርኮት፡፡ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdg6AsAzXkJCU4whGsbuD7NCiareEuRoJRQms9SUDxvgnuG1Q/viewform?usp=dialog

" ስለ ምን ትተኛላችሁ? ወደ ፈተና እንዳትገቡ ተነሥታችሁ ጸልዩ አላቸው።" (የሉቃስ ወንጌል 22:46) #11/30 የማለዳ የትስስር ጸሎት #ማለዳ ማለዳ 11 ሰዓት ላይ #ውሩን ሙሉ ለ30 ቀናት #ባሉበት ስፈራ ሆነው #የማለዳ በመነሳት ትስስር ፀሎት #በሚከታተሉ እና በሚያተባብሩ አስተባባሪዎች #በየትኛውም ቤ/ክ ያላችሁ #በከተማ ይሁን/ከከተማ ውጭም ያላችሁ የአስተባባሪዎች ስልክ ቁጥር           +251949196682           +251968638291           +251920079013 #ከስር ባለው ፎርም ይመዝገቡ ስልክ ቁጥሮን ያስቀምጡ #ጸሎቱ ሐምሌ 1 2018 ዓ፣ም ይጀምራል፡፡ #Join challenge #Join challenge ለወዳጆቻችሁ share share አድርጉ ለመመዝገብ ከስር ያለውን ፎርም ይሙሉ …..ጌታ ይባርኮት፡፡ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ይመዝገቡ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdg6AsAzXkJCU4whGsbuD7NCiareEuRoJRQms9SUDxvgnuG1Q/viewform?usp=dialog

" ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ፤ መንፈስስ ተዘጋጅታለች ሥጋ ግን ደካማ ነው አለው።"የማቴ 26:41 #11/30 የማለዳ የትስስር ጸሎት #ማለዳ ማለዳ 11 ሰዓት ላይ #ውሩን ሙሉ ለ30 ቀናት #ባሉበት ስፈራ ሆነው #የማለዳ ትስስር ፀሎት #በሚከታተሉ እና በሚያተባብሩ አስተባባሪዎች #ከስር ባለው ፎርም ይመዝገቡ ስልክ ቁጥሮን ያስቀምጡ #ጸሎቱ ሐምሌ 1 2018 ዓ፣ም ይጀምራል፡፡ #Join challenge #Join challenge ለወዳጆቻችሁ share share አድርጉ ለመመዝገብ ከስር ያለውን ፎርም ይሙሉ …..ጌታ ይባርኮት፡፡ በዚህ ይመዝገቡ ⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️ https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSdg6AsAzXkJCU4whGsbuD7NCiareEuRoJRQms9SUDxvgnuG1Q/viewform?usp=dialog

#የደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ በቤተ-ክርስቲያን ተከላ በርካታ ስራዎች እየሰራች የምትገኝ መሆኑ የሚታወ ቅ ሲሆን :ከእነዚህም መካከል አንዱ በሆነው በማርሚያ አካባቢ መሬት በመግዛት ቤተ-ክርስቲያ
+6
#የደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ በቤተ-ክርስቲያን ተከላ በርካታ ስራዎች እየሰራች የምትገኝ መሆኑ የሚታወ ቅ ሲሆን :ከእነዚህም መካከል አንዱ በሆነው በማርሚያ አካባቢ መሬት በመግዛት ቤተ-ክርስቲያን እየተከለች ይገኛል::እርሶም በዚህ አገልግሎት በሚያስፍልገው ሁሉ ከዚህ ከቤተ ክርስቲያን ጎን አንዲሆን በጌታ ፍቅር ጥሪ እናደርጋለን::

#የፊታችን አሁድ ሙሉ ቀን #ከአማኑኤል ኩየር ጋር #ጠዋት 3:00-6:00 #ከሰዓት 10:00-12:00 #በዕለቱም: የጸሎት: የቃል: የአምልኮ ጊዜ ይኖራል::
#የፊታችን አሁድ ሙሉ ቀን #ከአማኑኤል ኩየር ጋር #ጠዋት 3:00-6:00 #ከሰዓት 10:00-12:00 #በዕለቱም: የጸሎት: የቃል: የአምልኮ ጊዜ ይኖራል::

#የደቡብ ሆሳዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በሆሳዕና ማረሚያ ተቋም ከ1ሺ200 በላይ ለሚሆኑ የሕግ ታራሚዎች የማዕድ ማጋራትና የአይነት ድጋፍ አበረከተ #ሰኔ 7 2018 ዓ.ም ተከናውኗል ::
+8
#የደቡብ ሆሳዕና መሠረተ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያን በሆሳዕና ማረሚያ ተቋም ከ1ሺ200 በላይ ለሚሆኑ የሕግ ታራሚዎች የማዕድ ማጋራትና የአይነት ድጋፍ አበረከተ #ሰኔ 7 2018 ዓ.ም ተከናውኗል :: በእለቱም.. በማርሚያ ለሚገኙ ወገኖች #ማዕድ የማጋራት #አልባሳት የማጋራት #የንጽህና መጠበቂያ ማጋራት #እና ወንጌል የመስበክ ተግባራት ተከናውነዋ :: #በተደረገውም የወንጌል ስርጭት ስራ 50 ሰዎች ጌታን እንደግል አዳኛቸው አድርገው የተቀበሉ ሲሆን : በርካቶችን በንስሃ የተመለሱና ተስፋ የሰጡ ሆኖ አልፏል:: በዚህም አገልግሎት #በአልባሳት#በአይነት#የንጽህና መጠበቂያ#አንዲሁም በገንዘብ በመስጠት ያገለገላችሁ በሀገር ውስጥ እንዲሁም ከሀገር ውጭ ያላችሁ የቤተ ክርስቲያን ቅዱሳን ጌታ ይባርካችሁ እንላችሁሃለን:: "..ከእነዚህ ከወንድሞቼ አነስተኛ ለሆነው ለአንዱ እንኳ ያላደረጋችሁት ሁሉ ለእኔ እንዳላደረጋችሁት ነው’ ይላቸዋል።" ማቴዎስ 25:45 Share share share share share

✨ልዩ የቃልና የአምልኮ ጊዜ! ✨ ​በደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በወጣቶች የተዘጋጀ 📅​ቀን፦ እሁድ ሰኔ 7 🕣​ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 ጀምሮ 📍​ቦታ፦ ደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክር
✨ልዩ የቃልና የአምልኮ ጊዜ! ✨ ​በደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን በወጣቶች የተዘጋጀ 📅​ቀን፦ እሁድ ሰኔ 7 🕣​ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 ጀምሮ 📍​ቦታ፦ ደቡብ ሆሳዕና መሰረተ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ​"ኑ አብረን እንባረክ!" ሁላችሁም ተጋብዛችኃል!✨ ​