ar
Feedback
Tinsae Holistic School

Tinsae Holistic School

الذهاب إلى القناة على Telegram

إظهار المزيد
2 639
المشتركون
+324 ساعات
-67 أيام
+730 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
سبتمبر '26
سبتمبر '26
+10
في 0 قنوات
أغسطس '26
+107
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '26
+158
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+79
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+67
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+36
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '26
+45
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+27
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '26
+55
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+56
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+49
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+122
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+108
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+194
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+67
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '25
+1
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+2
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '25
+33
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+34
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '25
+42
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+37
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+55
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+97
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+134
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+107
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+200
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+66
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '24
+28
في 0 قنوات
Get PRO
أبريل '24
+32
في 0 قنوات
Get PRO
مارس '24
+31
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+54
في 0 قنوات
Get PRO
يناير '24
+59
في 0 قنوات
Get PRO
ديسمبر '23
+43
في 0 قنوات
Get PRO
نوفمبر '23
+86
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '23
+166
في 1 قنوات
Get PRO
سبتمبر '23
+223
في 0 قنوات
Get PRO
أغسطس '23
+87
في 0 قنوات
Get PRO
يوليو '23
+1 487
في 0 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
03 سبتمبر+2
02 سبتمبر+4
01 سبتمبر+4
منشورات القناة
ቀን፡ ነሐሴ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ለተከበራችሁ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ። ጉዳዩ፡ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ቤት ትራንስፖርት አገልግሎት ምዝገባና ክፍያን ይመለከታል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ሰኞ፣ መስከረም 4 ፣ቀን 2019 ዓ.ም የሚጀምር መሆኑ ይታወቃል። የትምህርት ቤቱን የትራንስፖርት አገልግሎት አስቀድሞ በብቃት ለመደልደልና ዝግጅት ለማድረግ እንዲያመች፣ የአገልግሎቱ ተጠቃሚ መሆን የምትፈልጉና እስካሁን ክፍያ ያልፈጸማችሁ ወላጆች እስከ ነሐሴ 30 ፣ ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ክፍያችሁን አጠናቃችሁ እንድታስመዘግቡ በአክብሮት እናሳውቃለን። ክፍያውን ከፈጸማችሁ በኋላ የባንክ ደረሰኙን ወደ ትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ በመላክ ማወራረድ ይጠበቅብዎታል። ማሳሰቢያ፡ 👉ክፍያ የሚፈጸመው መውደድ አበራ ሳህሌ በሚል ስም 👉በንግድ ባንክየሂሳብ ቁጥር 1000481876609 ወይም 👉 በኦሮሚያ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 1366406700001 👉የጊዜ ገደብ እስከ ነሀሴ 30፣ ቀን  2018ዓ.ም ድረስ ብቻ ሲሆን ክፍያ ያልፈጸመና ያላወራረደ ተማሪ የትራንስፖርት አገልግሎት ማግኘት የማይችል መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን። 👉 የክፍያ መጠን እና የአገልግሎት ቦታዎች፡ 1. ኮዬ ወረዳ፣ መስቀለኛ እስከ ፕሮጅክት 16      (በሩብ አመት 9,500 ብር) (በወር 3,800 ብር) 2. ኮዬ አደባባይ እስከ ቂሊንጦ ኢ.ን.ባ (በሩብ አመት 8,750 ብር) (በወር 3,500 ብር) 3. ኮዬ ፕሮጀክት 17፣ በንፋስ ስልክ 18 (በሩብ አመት 10,000 ብር) (በወር 4,000 ብር)  4. ከዩኒሳ አደባባይ በአለም ባንክ እስከ ቱሉዲምቱ አደባባይ  (በሩብ አመት 7,000 ብር) (በወር 2,800 ብር) 5. ስድስት ጎጆ ውስጥ እና ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም (በሩብ አመት 8,250 ብር) (በወር 3,300 ብር) ከላቀ አክብሮት ጋር፣ የትምህርት ቤቱ ፋይናንስ ክፍል

2
ውድ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች፡ የ8ኛ ክፍል የክልላዊ (ሚኒስትሪ) ፈተና የውጤት ካርድ ትምህርት ቤታችን የደረሰ በመሆኑ፣ ወላጅ ወይም ህጋዊ አሳዳጊ ብቻ በትምህርት ቤታችን የእንግዳ መቀበያ ቢሮ በአካል በመገኘት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን በጥብቅ እናሳውቃለን። ማሳሰቢያ፡ የውጤት ካርዱ የሚሰጠው ለወላጅ ወይም ህጋዊ አሳዳጊ ብቻ ይሆናል። ከሠላምታ ጋር! የት/ት ቤቱ አስተዳደር
1 281
3
ጫና እና ተነሳሽነት አንድ አይደሉም !!! ትምህርት ቤት ሊከፈት ነው... 🔔🎒 ገና የመጀመሪያው ቀን ከመድረሱ በፊት ግን፤ ሳናስበው ለልጆቻችን ከባድ ተስፋዎችንና ጫናዎችን ማከማቸት ጀምረናል። 🗣 “ዘንድሮ ከአምናው የተሻለ ውጤት ማመጣት አለብህ።” 🗣 “አሁን እኮ ትልቅ ክፍል ደርሰሃል።” 🗣 “ከክፍልህ ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ መውጣት አለብሽ።” 🗣 “እንዳታሳፍረኝ።” እነዚህን ነገሮች የምንናገረው መልካሙን ተመኝተንላቸው ሊሆን ይችላል። ነገር ግን ሳናውቀው፤ ልጆቻችን ትምህርት ቤት የሚሄዱት ራሳቸውን ለማስመስከር ወይም እኛን ለማስደሰት እንደሆነ እንዲሰማቸው እናደርጋቸዋለን። ግን አይደለም ❌። ትምህርት ቤት የሚሄዱት ለመማር ነው 📖💡!     🧠 ይረሳሉ፤ ይሳሳታሉ።     🟢 አንዳንድ ትምህርት ይቀላቸዋል፤ አንዳንዱ ደግሞ ይከብዳቸዋል።     ☀️ አንድ ቀን ደስ ብሏቸው እና ኮርተው ይመጣሉ፤     🌧 ሌላ ቀን ደግሞ ተስፋ ቆርጠው እና ተናደው ይመጣሉ። ይህ ደግሞ የእድገት እና የህይወት አካል ነው 🌱. 🔄 ስለዚህ ዘንድሮ ውይይታችንን እንቀይር!     ❌ "ስንት አመጣህ/ሽ?" ብሎ ከመጠየቅ ይልቅ 👉 "ዛሬ ምን ተማርክ/ሽ?" ብለን እንጠይቅ ❓     ❌ "ሊያውም በዚህ ውጤት? ለምን አንደኛ አልወጣህም?" ከማለት ይልቅ 👉 "የትኛው ትምህርት ነው የከበደህ/ሽ?" እንበላቸው ❤️። ስህተት መስራትን እንዲፈሩ ከምናደርግ፤ ተሳስቶ መማር የተሻለ ሰው የመሆን መንገድ እንደሆነ እናስተምራቸው ። በእርግጥ ልጆቻችን ጠንክረው መማር አለባቸው 💪📚! በእርግጥ ሃላፊነት እንዲሰማቸው እንፈልጋለን፤ ትምህርትም ትልቅ ቦታ አለው🎯። ⚠️ ነገር ግን ጫና እና ተነሳሽነት አንድ አይደሉም! 😰 እኛን እንዳያሳፍር የሚፈራ ልጅ፤ ውጤት ብቻ ለማምጣት ይጥራል:: 🤝 ድጋፋችን የማይለያቸው ልጆች ግን፤ እውቀትን እና መረዳትን ለማምጣት ይጥራሉ:: በእነዚህ ሁለቱ መካከል ደግሞ በጣም ትልቅ ልዩነት አለ ⚖️። ስለዚህ አዎ... 🎒 ቦርሳቸውን እንግዛ፤ 📓 ደብተራቸውን እንግዛ፤ 👕 ዩኒፎርማቸውን እናዘጋጅ። ነገር ግን ከሁሉም በላይ ልጁን/ልጅቷን በአእምሮ እና በስነ-ልቦና እናዘጋጃቸው 🤍። ከእነሱ ብዙ ከመጠበቃችን በፊት፤ በቅድሚያ እራሳቸውን እንዲያምኑ እንርዳቸው ⭐️። ምክንያቱም ዘንድሮ፤ ልጄ ባለጥሩ ውጤት ብቻ ሆኖ እንዲመጣ አልፈልግም ❌🏆። ልጄ ወደ ቤት ሲመለስ ይህንን አምኖ እንዲመጣ ነው የምፈልገው፡     💬 "እማራለሁ፤ እታገላለሁ፤ እሳሳታለሁ፤ እንደገና እሞክራለሁ... ወላጆቼ ግን አሁንም በእኔ ይኮራሉ!" 👨‍👩‍👧‍👦❤️ ለልጄ የምመኘው የትምህርት ዘመን ይህንን ይመስላል 🌟። የእናንተስ ምኞት? ምንጭ: ሬዚንግ አደልትስ
1 392
4
መልዕክት ለተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ:: ውድ ወላጆች የተማሪዎች የመማሪያ መጻሕፍት የመጣ በመሆኑ ክፍያ የፈጸማችሁበትን ኦሪጅናል የባንክ ደረሰኝ በመያዝ ከማክሰኞ፣ ነሐሴ 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም. እስከ አርብ፣ ነሐሴ 15 ቀን ፣ 2018 ዓ.ም. ድረስ ብቻ በት/ቤቱ ቅጥር ግቢ በመገኘት መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን። በተጨማሪም የተማሪዎች መታወቂያ ካርድ ተዘጋጅቶ ስላለቀ ወላጆች ወይም ህጋዊ አሳዳጊዎች ብቻ በአካል ት/ቤት በመገኘትና በመፈረም መውሰድ ትችላላችሁ። ጥብቅ ማሳሰቢያ:- 🔹 መጽሐፍ ለመውሰድ የከፈላችሁበትን የታተመ የባንክ ደረሰኝ ይዞ መገኘት ግዴታ ነው። በስልክ ላይ የሚታይ (Soft copy) ደረሰኝ ተቀባይነት የሌለው መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ 🔹 የተማሪዎች መታወቂያ የሚሰጠው ለወላጅ ወይም ለህጋዊ አሳዳጊ ብቻ ነው። መታወቂያው ቢጠፋ ወይም ቢበላሽ ምትክ ለማውጣት ተጨማሪ ክፍያ የሚጠየቅ መሆኑን እናሳስባለን። 🔹 ከተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውጪ መጻሕፍቱን ማደል ሰለማንችል፣ በተጠቀሱት ቀናት ውስጥ ብቻ መጥታችሁ እንድትወስዱ እናሳስባለን። እናመሰግናለን! የት/ቤቱ አስተዳደር
2 837
5
የመጻህፍት ዋጋ ዝርዝር 2018ዓ.ም.xlsx
1 925
6
لا يوجد نص...
4 693
7
ውድ ወላጆች የ2019 ዓ.ም የነባር ተማሪዎች የትምህርት ምዝገባ በትላንትናው ቀን መጠናቀቁ ይታወቃል። በመሆኑም ክፍያ ፈጽማችሁ የባንክ ደረሰኝ ለት/ቤቱ ፋይናንስ ቢሮ ያላስገባችሁ እና የምዝገባ ሂደቱን ያላጠናቀቃችሁ ወላጆች እስከ ሰኞ ፣ ሐምሌ 13 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የምዝገባ ሂደቱን እንድታጠናቅቁ እያሳወቅን ጊዜ ገደቡን ባለመጠበቅ ምክንያት ለሚፈጠሩ የቦታ ማጣት ችግሮች እና መጉላላት ት/ቤቱ ሃላፊነቱን የማይወስድ መሆኑን በአክብሮት ይገልፃል፡፡                                                     እናመሰግናለን! የት/ቤቱ አስተዳደር።
3 846
8
لا يوجد نص...
4 031
9
لا يوجد نص...
3 697
10
⭐️5. 7ኛ ክፍል ተመዝጋቢዎች የ5ኛ ክፍል ውጤት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ያላቸው፤ ⭐️6. ለ9ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች የ7ኛ ክፍል አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሆኖ በሒሳብ ትምህርት ዓይነት አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ እንዲሁም በእንግሊዘኛ ትምህርት ዓይነት በአማካኝ ውጤት 80% እና በላይ ሊሆን ይገባል፡፡   ✔️የምዝገባ ቀን ➡️ ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል፤ መመዝገቢያ ሁኔታ፡- ➡️በበይነ መረብ (ONLINE) ሆኖ ማስፈንጠሪያ ሊንኩም ➡️  ለገላን ወንዶች አዳሪ መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች   ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et ➡️ ለእቴጌ መነን ልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመልካች ተማሪዎች ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et ✔️ የመግቢያ ፈተና ቀን ⭐️  9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ⭐️በተጨማሪም 7ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች  ሐምሌ 23 ቀን 2018 ዓ.ም መግቢያ ፈተና ይሰጣል፡፡ በመሆኑም የፈተና ቦታና ሰዓት በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡ 🔤ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም እንዲሁም ዘግይቶ  አይስተናገድም፡፡   ✅Dorgommii Barattootaa Bara 2019 A.L.I Mana Barumsaa Bultii Addaa Seenanii Ilaala. Biiroon Barnootaa Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Manneen Barnootaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaan akkasumas Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Manan keessatti waggaa waggaadhaan barattoota kutaa 6ffaa fi 8ffaa qormaata sadarkaa magaalattiin qabxii olaanaa galmeessanii gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an dorgomsiisee fudhachuun barsiisaa jiraachuun isaa ni beekama. ✅Haaluma kanaan, bara barnootaa 2018tti barattoonni Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnoota Afaan Amaaraan yookiin Afaan Oromootiin kutaa 6ffaa fi 8ffaa baratanii bu'aa olaanaa galmeessuun gara kutaa 7ffaa fi 9ffaatti ce'an, dhiironni Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaa fi 2ffaa Bultii Addaa Dhiirotaa Galaanitti, Shamarran immoo Mana Barumsaa Sadarkaa Giddugaleessaafi 2ffaa Bultii Addaa Shamarranii Iteeggee Mananitti dorgomanii bara barnootaa 2019tti barnoota isaanii hordofaniif simannaa ni taasisa. ✅Kanaafuu, barattoonni ulaagaalee armaan gadii guutan mana barumsaa bultii addaa kana keessatti dorgomuu ni danda'u. ✅Ulaagaaleen Galmee: Bara 2018 Bulchiinsa Magaalaa Finfinnee keessatti sirna barnootaa Afaan Amaaraa yookiin Afaan Oromootiin barachaa kan ture/kan turte ta'uu. Bara 2018 keessa: ➡️ Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 6ffaa irratti giddugaleessaan (Average) 80% fi isaa ol galmeessuu; akkasumas ➡️  Qormaata sadarkaa magaalaa kutaa 8ffaa irratti giddugaleessaan 80% fi isaa ol galmeessuu. Mana barumsaa irraa xalayaa ragaa rakkoo naamusaa kamiyyuu akka hin qabne ibsu dhiyeessuu danda'uu. Gumiiwwan garaagaraa keessatti dammaqinaan hirmaachaa kan ture/te. Kanneen kutaa 7ffaaf dorgoman: ➡️Qabxiin barnootaa kutaa 5ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol ta'uu; ➡️ Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuu; ➡️ Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol qabaachuutu irraa eegama. Kanneen kutaa 9ffaaf dorgoman: ➡️Qabxii barnoota kutaa 7ffaa giddugaleessaan 80% fi isaa ol kan qabu/du; ➡️ Barnoota Herregaa giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du; ➡️ Afaan Ingilizii giddugaleessaan qabxii 80% fi isaa ol kan qabu/du. Guyyaan galmee Adoolessa 13 hanga 17 bara 2018 A.L.Itti ni gaggeeffama. Haalli galmee: Galmeen karaa toora marsariitii (ONLINE) ni raawwatama. Liinkiin galmee: ➡️Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dhiirotaa Galaaniif: ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et ➡️Barattoota Mana B/Bultii Addaa Dubartootaa I/Mananiif: ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et Qormaata seensaa: ➡️ Barattoota kutaa 9ffaaf Adoolessa 22 bara 2018 A.L.I ➡️ Barattoota kutaa 7ffaaf Adoolessa 23 bara 2018 A.L.I Bakki fi sa'atiin qormaataa beeksisa addaatiin ni himama. Hubachiisa: Guyyaa galmee fi qormaataa ifoomeen alatti barataan dhufu tajaajila kan hin arganne ta’uu isin hubachiifna. Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76
3 442
11
✔️የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር ማስታወቂያ ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መ+1
✔️የ2019 የትምህርት ዘመን የአዳሪ ትምህርት ቤት የተማሪዎች ቅበላ ውድድር   ማስታወቂያ ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር ትምህርት ቢሮ የገላን የወንዶች እና የእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በየዓመቱ 7ኛ እና 9ኛ ክፍልን በ6ኛ እና በ8ኛ ክፍል በከተማ አቀፍ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎችን በማወዳደር ተቀብሎ በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡   ✔️በ2018 ትምህርት ዘመን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ውስጥ በአማርኛ እና በአፋን ኦሮሞ ቋንቋ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተምረው ከፍተኛ ውጤት በማምጣት ወደ 7ኛ እና 9ኛ ክፍል የተዘዋወሩ ተማሪዎች ✅ ለወንድ ተማሪ  በገላን የወንዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እንዲሁም ለሴት ተማሪ በእቴጌ መነን የልጃገረዶች መካከለኛ እና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ቅበላ ለማድረግ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል፡፡ ✔️ስለሆነም መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች በአዳሪ ትምህርት ቤቶቹ ለመግባት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡ ✅1.በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በማስተማሪያ ቋንቋ በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ በመማር ላይ የነበረ/ች፤ ✅2.በ2018 ዓ.ም በ6ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ /Average/ ውጤት 80% እና በላይ፤ እንዲሁም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ/Average/ ውጤት 80%ና በላይ ያስመዘገበ/ች ✅3.በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነ-ምግባር ችግር እንደሌለባቸው  ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤ ✅4. በትምህርት ቤቱ በልዩ ልዩ ተጓዳኝ ክበባት በንቃት ተሳታፊ የሆነ/ነች፤ ⬇️⬇️⬇️⬇️ See below ⬇️⬇️⬇️
2 029
12
✔️በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህ+1
✔️በ2019 የትምህርት ዘመን በኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ ሳይንስ ሼርድ ካምፓስ ተማሪዎችን አወዳድሮ ለመቀበል የወጣ ማስታወቂያ   ✔️(ሀምሌ 9 /2018 ዓ.ም) በአዲስ አበባ ከተማ አስተደደር የትምህርት ቢሮ እና የኮተቤ ትምህርት ዩኒቨርሲቲ በጋራ በወጣው የተማሪ ቅበላ መመሪያ መሰረት ✅ ለሳይንስ ሼርድ ካምፓስ በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ወስደው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎችን አወዳድሮ በ2019 ዓ.ም ለማስተማር ዝግጅት ተጠናቋል፡፡ ✔️ስለሆነም የተጠቀሱትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተማሪዎች በሳይንስ ሼርድ ካምፓስ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡   ✅1.በ2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማርኛ ወይም በአፋን ኦሮሞ ዘርፍ በመማር ላይ የነበሩ፤ ✔️2.በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና አማካኝ ውጤት /Average/ 80% እና በላይ ያስመዘገቡ፤ ✅3.በ2018 ዓ.ም በ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው የፈተና ውጤት 80% እና በላይ ውጤት ያስመዘገቡ፤ ✅4.በ2018 ዓ.ም ከሚማሩበት ትምህርት ቤት ምንም ዓይነት የስነምግባር ግድፈት እንደሌለባቸው ደብዳቤ የሚያቀርቡ፤ ✅5.በትምህርት ቤታቸው በሳይንስና ቴክኖሎጂ ክበብ ላይ መሳተፋቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ፤ ✅6.ተማሪዎች በ7ኛ ክፍል ውጤታቸው በአጠቃላይ ሳይንስ፤ በሒሳብ፤ በእንግሊዘኛ ትምህርት አይነቶች በእያንዳንዳቸው አማካኝ ውጤት 80% እና በላይ የሆነ፤ ✅7. በሳይንስ ሹርድ ካምፓስ በተፈጥሮ ሳይንስ ዘርፍ መቀጠል የሚገፈልጉ፤     ✔️የምዝገባ ቀን፡- ከሐምሌ 13 ቀን እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ፤      ለመመዝገብ ይህንን ሊንኩም ተጠቀሙ ⬇️⬇️⬇️⬇️ https://bs.ministry.et ✅ የመግቢያ ፈተና ቀን 9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተወዳዳሪ ተማሪዎች ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን የፈተና ቦታና ሰዓት በቀጣይ በማስታወቂያ ይገለጻል፡፡      ማሳሰቢያ፡- በምዝገባና በፈተና ወቅት ቀድሞም ሆነ ዘግይቶ የመጣ አይስተናገድም፡፡    🔠🔠🔠🔠 🔠🔠🔠 Our Channel ⬇️⬇️⬇️ https://t.me/dam76
2 486
13
ለተከበራችሁ የትንሳኤ ሆሊስቲክ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ:- የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ ያልወሰዳችሁ እስከ አርብ፣ ሀምሌ 10 ቀን ፣ 2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ ስድስት ሰዓት(6፡00) ድረስ ብቻ መጥታችሁ እንድትወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡      እናመሰግናለን::                                  የትምህርት ቤቱ አስተዳደር!
2 177
14
ለተከበራችሁ የትንሳኤ ሆሊስቲክ ት/ቤት ተማሪ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ:- የተማሪዎች የውጤት መግለጫ ካርድ ያልወሰዳችሁ እስከ አርብ፣ ሀምሌ 10 ቀን ፣ 2018 ዓ.ም እስከ ቀኑ ስድስት ሰዓት(6፡00) ድረስ ብቻ መጥታችሁ እንድትወስዱ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡             እናመሰግናለን                            የትምህርት ቤቱ አስተዳደር!
1
15
لا يوجد نص...
2 356
16
لا يوجد نص...
2 377
17
ውድ ወላጆች፣ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ምዝገባ ከሐምሌ 1፣ 2018 ዓ.ም ጀምሮ እየተከናወነ መሆኑ ይታወቃል። ምዝገባው እስከ ሐምሌ 10 ፣ 2018ዓ.ም ብቻ  የሚቀጥል ሲሆን ለወላጆች ምቾት ሲባል 1.የትምህርት ቤት ክፍያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አትንሳ ትምህርት ቤት እና የትምህርት ስራዎች የሂሳብ ቁጥር 1000429458122               እና 2. የትራንስፖርት ክፍያ መውደድ አበራ ሳህሌ በሚል ስም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሂሳብ ቁጥር: 1000481876609 እንድትከፍሉ እያሳወቅን ምዝገባው ነገ ከጠዋቱ 2:30 እስከ ቀኑ 9:00 እና ከሰኞ ፣ ሐምሌ 6 እስከ አርብ ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 ዓ.ም ድረስ ብቻ የሚቀጥል መሆኑን ማሳወቅ እንወዳለን።   ማሳሰቢያ: 1ኛ. በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ያልተመዘገበ  ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ:: 2ተኛ. የባንክ ደረሰኝ ወደ ት.ቤት በሚያመጡበት ጊዜ የልጅዎን የቅርብ ጊዜ ሁለት ጉርድ (3x4) ፎቶግራፍ ፣ የፋይዳ መታወቂያ እና የልደት ካርድ ኮፒ ይዘው በመምጣት ለት/ቤቱ እንዲያስረክቡ እንዲሁም የወለጅ የፋይዳ መታወቂያ ኮፒ ይዘው እንዲመጡ አስቀድመን ማሳሰብ እንወዳለን:: እናመሰግናለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር!
3 275
18
ውድ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች፣ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የነባር ተማሪዎች ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 እስከ ሐምሌ 10 ቀን ፣ 2018 ዓ.ም ብቻ  መሆኑን ለመግለፅ እንወዳለን። ትምህርት ቤቱ ዘወትር ከሰኞ - ዓርብ አግልግሎት የሚሰጠው ከጥዋቱ 2:30 - 11:00 ፤ ቅዳሜ ከ 2:30 - ቀኑ 9:00 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ እና የሩብ ዐመት ክፍያውን የልጅዎን የመክፈያ አካውንት በመጠቀም በዳሺን ባንክ ብቻ እንድትፈፅሙ እናሳስባለን።   ማሳሰቢያ: 1ኛ. በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ ያልተመዘገበ  ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን አውቃችሁ ከወዲሁ እንድታስመዘግቡ:: 2ተኛ. የዳሽን ባንክ ሰራተኞች በት/ቤቱ ከጠዋት ጀምረው የሚኖሩ ሲሆን የተማሪዎችን የመክፈያ ቁጥር ከዛው መውሰድ ይቻላል። በምዝገባ ወቅት የልጅዎን ሁለት ጉርድ (3x4) ፎቶግራፍ ይዘው በመምጣት ለት.ቤቱ እንዲያስረክቡ እናሳውቃለን። 3ኛ:- አስቀድመው የልደት ሰርተፍኬት ያላስገቡ ሁሉም ተማሪዎች የልደት ካርድ ኮፒ እና የፋይዳ መታወቂያ ማምጣት ይኖርባቸዋል። እንዲሁም የወለጅ የፋይዳ መታወቂያ ኮፒ አስፈላጊ በመሆኑ እባክዎ ሲመጡ ከላይ የተጠቀሱትን መመሪያዎች እና ማስረጃዎች ተግባራዊ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን። እናመሰግናለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር!
3 513
19
لا يوجد نص...
1 482
20
لا يوجد نص...
3 570