ar
Feedback
Darash Media

Darash Media

الذهاب إلى القناة على Telegram

በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣️‼️ትክክለኛው ቻናል ይሄ ብቻ ነው። ይህን ቻናሌን ለሌሎች ሰዎች ሸር አድርጉ። #አመሰግናለሁ🙏 YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw ጥቆማ ለመስጠት እና ማስታወቅ ለመሰራት http://t.me/Darashbot

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Darash Media

تُعد قناة Darash Media (@darashmedia) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 38 329 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 738 في فئة الأخبار والوسائط والمرتبة 874 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 38 329 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 01 أغسطس, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار -1 455، وفي آخر 24 ساعة بمقدار -73، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 14.89‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.11‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 709 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 3 874 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 14.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
በዚህ ቻናል ወቅታዊ፣ታማኝ እና ፈጣን መረጃ ያገኛሉ፣️‼️ትክክለኛው ቻናል ይሄ ብቻ ነው። ይህን ቻናሌን ለሌሎች ሰዎች ሸር አድርጉ። #አመሰግናለሁ🙏 YouTube :https://www.youtube.com/channel/UClb3koVjtIzB37_2pKN-cVw ጥቆማ ለመስጠት እና ማስታወቅ ለመሰራት http://t.me/Darashbot

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 02 أغسطس, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الأخبار والوسائط.

38 329
المشتركون
-7324 ساعات
-4827 أيام
-1 45530 أيام

جاري تحميل البيانات...

سحابة العلامات
لا توجد بيانات
هل تواجه مشاكل؟ يرجى تحديث الصفحة أو الاتصال بمدير الدعم الخاص بنا.
الإشارات الواردة والصادرة
---
---
---
---
---
---
جذب المشتركين
أغسطس '26
أغسطس '260
في 0 قنوات
يوليو '26
+607
في 0 قنوات
Get PRO
يونيو '26
+1 137
في 0 قنوات
Get PRO
مايو '26
+552
في 2 قنوات
Get PRO
أبريل '26
+486
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '26
+1 783
في 5 قنوات
Get PRO
فبراير '26
+2 039
في 8 قنوات
Get PRO
يناير '26
+2 277
في 9 قنوات
Get PRO
ديسمبر '25
+457
في 1 قنوات
Get PRO
نوفمبر '25
+360
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '25
+22 367
في 8 قنوات
Get PRO
سبتمبر '25
+7 303
في 5 قنوات
Get PRO
أغسطس '25
+2 488
في 5 قنوات
Get PRO
يوليو '25
+827
في 5 قنوات
Get PRO
يونيو '25
+7 683
في 7 قنوات
Get PRO
مايو '25
+5 675
في 5 قنوات
Get PRO
أبريل '25
+7 310
في 9 قنوات
Get PRO
مارس '25
+12 674
في 7 قنوات
Get PRO
فبراير '25
+472
في 5 قنوات
Get PRO
يناير '25
+398
في 11 قنوات
Get PRO
ديسمبر '24
+261
في 4 قنوات
Get PRO
نوفمبر '24
+29
في 0 قنوات
Get PRO
أكتوبر '24
+59
في 0 قنوات
Get PRO
سبتمبر '24
+41
في 1 قنوات
Get PRO
أغسطس '24
+241
في 6 قنوات
Get PRO
يوليو '24
+4 261
في 14 قنوات
Get PRO
يونيو '24
+1 015
في 10 قنوات
Get PRO
مايو '24
+722
في 1 قنوات
Get PRO
أبريل '240
في 1 قنوات
Get PRO
مارس '240
في 0 قنوات
Get PRO
فبراير '24
+187
في 1 قنوات
التاريخ
نمو المشتركين
الإشارات
القنوات
02 أغسطس0
01 أغسطس0
منشورات القناة
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1

2
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 966
3
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 541
4
"ደብረጽዮን ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር በሚስጢር ተገናኝተዋል!" -ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አማካሪና የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፣ የሕወሓት ሊቀመንበር ደ+1
"ደብረጽዮን ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር በሚስጢር ተገናኝተዋል!" -ጌታቸው ረዳ የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አማካሪና የቀድሞው የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፣ የሕወሓት ሊቀመንበር ደብረጽዮን ገብረሚካኤል ከኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በሚስጢር መገናኘታቸውን በመግለጽ ከባድ ክስ ሰንዝረዋል። ጌታቸው ረዳ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፣ ደብረጽዮን ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ ጋር የተገናኙት የጦር መሣሪያ ድጋፍ ለመጠየቅ እንደነበር ገልጸዋል። እንደ ጌታቸው ገለጻ፣ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ ለሕወሓት ሊቀመንበር በሰጡት ምላሽ በኢትዮጵያ ፌዴራል መንግሥት ላይ ድጋሚ ጦርነት ከከፈታችሁ በኋላ አስፈላጊውን ድጋፍ እናደርግላችኋለን ማለታቸውን ተናግረዋል። ሆኖም ግን ይህ ምስጢራዊ ስብሰባ መቼ እና የት ቦታ እንደተካሄደ ጌታቸው ረዳ በጽሑፋቸው ላይ የጠቀሱት ነገር የለም። @Addis_News @Addis_News
9 558
5
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 563
6
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 386
7
የራቁታቹን ፎቶ በሶሻል ሚድያ እለቃለሁ በማለት አስፈራርቶ ክብረ ንጽህና የገረሰሳ እና የግብረስጋ ድፍረት በደል ወንጀል የፈጸመው ተከሳሽ በፅኑ እስራት ተቀጣ   በፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 7ኛ ወንጀል ችሎት የቀረበው ተከሳሽ ፀጋዬ ሲሳይ ስዩም እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ ተብሎ በሚጠራው መኖሪያ ቤቱ የ14 አመት እድሜ ያላቸውን የግል ተበዳዬችን ‹‹ላስጠናችሁ›› በማለት ለእህቱ ልጅ በማስጠራት በ2018 ዓ.ም የአስገድዶ መድፈር ወንጀል ስለፈጸመባቸው በዐቃቤ ህግ ክስ ተመስርቶበታል፡፡   ተከሳሽ ግንቦት  30 ቀን 2018 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 10፡00 ሲሆን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ልዩ ቦታው እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ አካባቢ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የ14 አመት እድሜ ያላትን የግል ተበዳይ  ‹‹ላስጠናሽ›› ብሎ በማስጠራት እና ከወንጀል ድርጊቱ በፊት ገላዋን ስትታጠብ ያነሳትን ፎቶ ‹‹ፌስቡክ ላይ እለቅብሻለሁ›› በማለት በልጅነት አእምሮዋ አስፈራርቶ የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈጸመባት እና ክብረ ንጽህናዋ እንዲገረሰስ ያደረገ በመሆኑ በፈጸመው የግብረ ስጋ  ድፍረት ወንጀል ዐቃቤ ህግ ከሶታል፡፡   በሁለተኛ ክስ ተከሳሽ የወንጀል ህግ አንቀጽ 626/1/ን በመተላለፍ  ሚያዚያ ወር 2018 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 11፡00 ሲሆን በአራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 ልዩ ቦታው እንቁላል ፋብሪካ ይገዙ ሜዳ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ውስጥ የ14 ዓመት እድሜ ያላትን የግል ተበዳይ ‹‹ላስጠናሽ›› ብሎ በእህቱ ልጅ በማስጠራት የግብረ ስጋ ግንኙነት የፈጸመባት እና ክብረ ንጽህናዋ እንዲገረሰስ ያደረገ በመሆኑ በግብረ ስጋ ድፍረት በደል ወንጀል ዐቃቤ ህግ ክስ መስርቶበታል፡፡   ዐቃቤ ህግም በጉዳዩ ላይ የሰው እና የሰነድ ማሰረጃዎችን ያቀረበ ሲሆን ተከሳሽም በዐቃቤ ህግ የቀረበበትን የሰው እና የሰነድ ማሰረጃ ማሰተባበል ባለመቻሉ ድረጊቱን መፈጸሙ በማስረጃ ተረጋግጦ የጥፋተኝነት ፍርድ ተላልፎበታል  ተከሳሽ ጥፋተኛ የተባለበት ሁለቱም የወንጀል ህጎች ሲሆኑ ዐቃቤ ህግ ተከሳሽ የተከሰሰው በተደራራቢ ክሶች ስለሆነ   በወ/ህ/አንቀጽ 85 መሰረት ከብዶ እንዲወሰን ያቀረበውን ጥያቄ ፍ/ቤቱ ተቀብሎ ሀምሌ 12 ቀን 2018 ዓ.ም በዋለው ችሎት ወንጀለኛው የቀደመ ሪከርድ ስለሌለበት አንድ ማቅለያ በመያዝ በ10 ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኗል፡፡ @Addis_News @Addis_News
9 172
8
لا يوجد نص...
6 597
9
💥➡️ዛሬ እጅግ በጣም ትልቅ የስራ እድል ቀርቦላችዋል 🤑በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ልታተርፉበት የምችሉበት ብዙ ሰው ያልነቃበት ልዩ የonline ስራ መትላችዋል ⭐️ስራውን መጀመር የምትፈል
💥➡️ዛሬ እጅግ በጣም ትልቅ የስራ እድል ቀርቦላችዋል 🤑በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ልታተርፉበት የምችሉበት ብዙ ሰው ያልነቃበት ልዩ የonline ስራ መትላችዋል ⭐️ስራውን መጀመር የምትፈልጉ እና ስለስራው በቂ መረጃ ማግኘት የምትፈልጉ 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+2aQmQSuakctlODU0 https://t.me/+2aQmQSuakctlODU0 ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው🫳💵💵 ቤቲንግም አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/etprem Promo code: ETPREM  👈 ይሄን ተጠቀሙ 💰ገብታችው የፕሪምየም VIPን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው 
7 078
10
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 223
11
በኢትዮጵያ ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም ተባለ ! በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸ+1
በኢትዮጵያ ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም ተባለ ! በኢትዮጵያ የሰለጠኑ እና ብቁ የሆኑ የሂሳብ ባለሙያዎች ቁጥር እጅግ አነስተኛ እንደሆነ ተገልጿል፡፡ በመሆኑም የተመሰከረላቸውን የሂሳብ ባሙያዎች እጥረት ለመቅረፍ የሚያስችል ስልጠና ኤችኤስቲ ስኪል አካዳሚ መስጠት መጀመሩን አስታውቋል። በተቋሙ በትምህርት እና ስልጠና ላይ ስትራቴጂክ ቢዝነስ ዩኒት ስኪል አካዳሚ ዳይሬክተር የቦርድ አባል እና የሪስክ እና ኦዲቲ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ጎበዜ ደሳለኝ ከብስራት ሬዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንደገለፁት በኢትዮጵያ በሂሳብ አያያዝ ቴክኒካል ብቃት ብቁ የሆኑ የሒሳብ ባለሙያዎች ቁጥር ከ500 አይበልጥም።ከዚህ ቀደም ስልጠናውን ለማግኘት ወደ ውጪ ሀገራት መሄድ አስገዳጅ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ጎበዜ ይህንን የሚያስቀር እና ከከፍተኛ ወጪ የሚያድን ስልጠና በሀገር ውስጥ በድረገጽ አማካኝነት እየተሰጠ ይገኛል ብለዋል ከ12ኛ ክፍል ጀምሮ በተለያዩ የስራ ሁኔታዎችም ሆነ የትምህርት ዘርፍ ላይ የሚገኝ ማንኛውም ሰው በየትኛውም ቦታ ላይ ሆኖ ስልጠናውን መውሰድ ይችላል። በማኔጅመንት፣ በኦዲት ፋይናንስ ታክስ፣ እንዲሁም በሌሎች የሙያ ዘርፎች በ12 የትምህርት አይነቶች ስልጠናው የሚሰጥ ሲሆን ትምህርቱን ለመማር ከ12 እስከ 18 ወራት ይወስዳል ለአንድ የትምህርት ዘርፍ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ክፍያ ብቻ የሚጠየቅ መሆኑን የገለፁት አቶ ጎበዜ አስራ አንድ ድርጅቶች ስልጠናውን ይሰጣሉ ሲሉ አክለዋልከእነዚህም መካከል ሶስቱ የግል ድርጅቶች መሆናቸው የተገለፀ ሲሆን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ስምንቱ ደግሞ የመንግስት ድርጅቶች ናቸው።የዩኒቨርሲቲ ተቋማት በቋሚነት ከሚሰጡት ትምህርት በተለየ መልኩ ስልጠናውን በተግባር እንደሚሰጡ ተነግሯል @Addis_News
9 357
12
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0    ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ ቤቲንግም አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/kiya1 Promo code: KIYA1  👈 ይሄን ተጠቀሙ 💰ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው 
7 572
13
Forex trading ማስተማር ልንጀምር ነው። ትምህርቱ የሚሰጠው በቴሌግራም ቻናላችን ሲሆን ምንም አይነት ክፍያ የለውም። በነፃ ፎሬክስ ትሬዲንግ ይማሩ👇👇      @fast_forex1      @fast_forex1      @fast_forex1     @fast_forex1
1 035
14
"በህዝብ ደም መቃብር ላይ የሚገነባ የፖለቲካ ጥምረት ውስጥ አንገባም" ኦነግ-ኦነሰ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (OLA) ከፍተኛ ኮማንድ ባወጣው መግለጫ፣ ህወሓት በኦሮሞ ሕዝብ መካከል መከፋፈልንና ጥርጣ
"በህዝብ ደም መቃብር ላይ የሚገነባ የፖለቲካ ጥምረት ውስጥ አንገባም" ኦነግ-ኦነሰ የኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት (OLA) ከፍተኛ ኮማንድ ባወጣው መግለጫ፣ ህወሓት በኦሮሞ ሕዝብ መካከል መከፋፈልንና ጥርጣሬን ለመፍጠር እያደረገ ነው ያለውን እንቅስቃሴ በጥብቅ እንደሚቃወም አስታወቀ። ስራዊቱ በቅርቡ እየተሰራጩ ስላሉ የጥምረትና የትስስር ወሬዎች በሰጠው ምላሽ፡ 📌ማንንም ተሸክሞ ወደ ስልጣን እንደማያወጣ እና የኦሮሞ ሕዝብ ትግል የራሱን እጣ ፈንታ በራሱ የመወሰን እንጂ የሌሎች ኃይሎች መጠቀሚያ አለመሆኑን ገልጿል። 📌 የህወሓት አመራሮች "ከፋፍለህ ግዛ" በሚል የኦሮሞን ሕዝብ እርስ በርሱና ከሌሎች ወንድም ሕዝቦች ጋር ለማጋጨት የሚያደርጉት ጥረት "ርካሽና የተጋለጠ ሴራ" ነው ብሎታል። 📌 የሕዝቦችን ደህንነት አደጋ ላይ የሚጥሉ የጥፋት ጂኦፖለቲካዊ ተንኮሎችንና አጋጣሚ ጠባቂ (opportunist) አካሄዶችን በመቃወም፣ የሕዝቡን ሰላምና መብት ለማስከበር እንደሚታገል አረጋግጧል። በሌላ በኩል ​"አዲስ ጦርነት እንዳይቀሰቀስና የትግራይ ህዝብ ጥያቄዎች እንዲመለሱ" — ሳልሳይ ወያነ ትግራይ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ ላከ ​ የሳልሳይ ወያነ ትግራይ ፓርቲ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በጻፈው ክፍት ደብዳቤ፣ በፌደራል መንግስትና በህወሓት መካከል አዲስ የጦርነት ደመና እያንዣበበ መሆኑን ገልጾ አስቸኳይ የሰላም ጥሪ አቀረበ። ​ፓርቲው በደብዳቤው የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አጽንኦት ሰጥቷል፦ ጦርነት ይቁም፦ ዳግም ሊቀሰቀስ የሚችል ጦርነት ሀገሪቱንና ቀጠናውን ለከፋ ውድመት ስለሚዳርግ የጦርነት ቅስቀሳዎች በአስቸኳይ እንዲቆሙና የሰላም ውይይት እንዲጀመር፣ ​ህገ-መንግስታዊ ግዛትና ተፈናቃዮች፦ የትግራይ ህገ-መንግስታዊ ወሰን ተከብሮ ከጦርነቱ በኋላ የተተከሉ ህገ-ወጥ መዋቅሮች እንዲፈርሱ እንዲሁም ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው እንዲመለሱ፣ 📌​መሰረታዊ አገልግሎቶች፦ የፍትሃዊ በጀት ክፍፍልን ጨምሮ መሰረታዊ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንዲለቀቁ፣ 📌​ጥያቄዎች ከህወሓት አይያያዙ፦ የትግራይ ህዝብ ህጋዊና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ከህወሓት ጋር ሳይያያዙ በራሳቸው መንገድ አወንታዊ ምላሽ እንዲያገኙ ጠይቋል። #WasuMohammed video 👇Like + Follow👇 https://www.facebook.com/share/18ZGvgBVhp/?mibextid=wwXIfr ==================== ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ  የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4 https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
7 941
15
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0    ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ ቤቲንግም አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/kiya1 Promo code: KIYA1  👈 ይሄን ተጠቀሙ 💰ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው 
7 492
16
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት፣ አስፈላጊ ማስረጃዎችን ያላሟሉ የመንግሥት ሠራተኞችን ደመወዝ እንደሚያቋርጥ አስጠነቀቀ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ የፈረሙበት ደብዳቤ፤ ከሚያ
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት፣ አስፈላጊ ማስረጃዎችን ያላሟሉ የመንግሥት ሠራተኞችን ደመወዝ እንደሚያቋርጥ አስጠነቀቀ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ጌታሁን አብዲሳ የፈረሙበት ደብዳቤ፤ ከሚያዝያ ጀምሮ በመንግሥት ሠራተኞች የትምህርትና ሌሎች ማስረጃዎች ላይ ማጣራት ሲደረግ መቆየቱንና የሠራተኞች የትምህርት ማስረጃዎችና ተያያዥ መረጃዎች ተደራጅተው አለመገኘታቸውን ጠቅሷል፡፡ ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በአካል ቀርቦ አስፈላጊ መረጃዎችን እስከ ሐምሌ 30 ቀን ድረስ ሞልቶ ማጠናቀቅ እንዳለበትም የክልሉ መንግሥት አሳስቧል። @Seledadotio @Seledadotio
7 225
17
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያ+3
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0 https://t.me/+fJWiPo7kZwlmNmY0    ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ ቤቲንግም አልተዘጋም አለ 1️⃣2️⃣1Xbet ላይ በዚ https://cropped.link/kiya1 Promo code: KIYA1  👈 ይሄን ተጠቀሙ 💰ገብታችው ይሄን Fixed ትኬት መቁረጥ ትችላላችው 
7 352
18
አሜሪካ ወደ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈች የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም ሀገራትን የፀጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ በሚያወጣው መመሪያ፣ በርካታ የአ
አሜሪካ ወደ በርካታ የአፍሪካ ሀገራት የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ አስተላለፈች የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም ሀገራትን የፀጥታ ሁኔታ መነሻ በማድረግ በሚያወጣው መመሪያ፣ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በከፍተኛው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ዝርዝር ውስጥ አስፍሯል። ዋሽንግተን የራሷ ዜጎች ወደነዚህ ሀገራት ፍጹም ጉዞ እንዳያደርጉ ያሳሰበችው በእነዚህ ቀጠናዎች ባለው እጅግ አሳሳቢ የፀጥታ ችግር፣ የሽብርተኝነት ስጋት፣ የእርስ በርስ ግጭቶች፣ የታጠቁ አማፂያን ጥቃት እና ለአሜሪካ ዜጎች የሚሰጠው የቆንስላ ወይም የድንገተኛ ጊዜ ድጋፍ እጅግ ውስን በመሆኑ ነው። በዚህ የዩናይትድ ስቴትስ የ«አትሂዱ» ጥብቅ መመሪያ ውስጥ ከተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት መካከል ቡርኪና ፋሶ፣ ሊቢያ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ሶማሊያ፣ ደቡብ ሱዳን፣ ሱዳንና ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ በዋናነት የሚጠቀሱ ሲሆን፣ እንደ ቻድ እና ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ያሉ ሀገራት ደግሞ በተለይ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በሚያገናኟቸው ድንበሮችና የተወሰኑ ከፍተኛ ስጋት ያለባቸው ግዛቶቻቸው ላይ ተመሳሳይ የደረጃ 4 እገዳ ተጥሎባቸዋል። በሌላ በኩል ዩጋንዳ በደረጃ 3 (Reconsider Travel ወይም ጉዞን መልሶ ማሰብ) ስር የምትገኝ ሲሆን፣ ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ከመጓዛቸው በፊት በወንጀል እና በሽብርተኝነት ስጋቶች ዙሪያ ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ተመክሯል። ይህ በአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በየጊዜው የሚሻሻለው የደረጃ 4 የጉዞ ማስጠንቀቂያ ከአፍሪካ ውጭ እንደ ሩሲያ፣ ዩክሬን፣ አፍጋኒስታን፣ ሰሜን ኮሪያ፣ የመን፣ ሶሪያ፣ ቬንዙዌላ፣ ኢራን እና ጋዛን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የጦርነትና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ ያሉ የዓለማችን አካባቢዎችንም ያጠቃልላል። @Addis_News @Addis_News
7 539
19
😯በመጨረሻም እውነተኛው እና ትክክለኛው የ Fixed ትኬት አቅራቢ ድብቅ ቻናል ተገኘ🔥🔥💵🚩🚩 💰ብታምኑም ባታምኑም በቀን ቢያንስ ከ 10ሺ ብር በላይ ብዙ ሰው በዚ ትኬት በቤቲንግ ብቻ እያተረፈ ነው ቻናሉ ከብዙ የውጭ አካላት ብዙ ጫና እየደረሰበት ስለሆነ ለብዙ ሰው share አታድርጉት   ⭐️በዚ ድብቅ ያልተነቃበት ስራ እንደሌሎች ህይወታችውን መቀየር ከፈለጋችው 👇በዚ 📎🔗 https://t.me/+VO3ILj-KsVwwOGNk https://t.me/+VO3ILj-KsVwwOGNk    ❗️❗️እዚ ቻናል ውስጥ ሙሉ መረጃው አለላችው 🫳💵💵 join አድርጉ
6 993
20
የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሰናል-ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል‼️ ዛሬ ሐምሌ 12/2018 ዓ.ም በመቀሌ ህዝቡን እና አመራሩን ሰብስበው አወያይተዋል። የትግራይ ህዝብ ጭቆናን የመሸከም ታሪክ የለውም ያሉት ዶ/ር ደብረፅዮን ገ/ሚካኤል፤ ይልቁንም መብቶቹ ለማረጋገጥ በመደራጀት ታግሏል፣ መብቶቹን አስከብሯል እንዲሁም የሌሎች ብሔረሰቦችን መብቶች አክብሮ የመጣ ህዝብ ነው ብለዋል። ለ17 ዓመታት በተደረገው የትጥቅ ትግል ውስጥ የትግራይ ህዝብ ከባድ መስዋእትነት በመክፈል አንባገነኑ የደርግ ስርዓት መደምሰሱን ያወሱት ዶክተር ደብረፅዮን፤ በአንባገነኑ መቃብር በሃገር ደረጃ ሰላም፣ ልማትና የዴሞክራሲ ግንባታ ማረጋገጡን ጠቅሷል፡፡ ሆኖም፣ ይህንን መቀበል ያልቻሉ ሐይሎች ጊዜና አጋጣሚውን በመጠበቅ፣ የትግራይን ህዝብ ከምድረገፅ ለማጥፋት በህዝባችን ላይ ጀኖሳይድ ፈፅሟል ያሉት ፕረዝዳንቱ፤  የትግራይ ህዝብ አንድነቱ በመጠበቅ ልህልውናው በከፈለው መስዋዕትነት ጭቆናን እና ህልውናውን ለማጥፋት ለመጣው ሐይል የማይቀበል መሆኑ በዓለም አደባባይ ያስመሰከረ እንደሆነ ጠቅሷል፡፡  የፕሪቶሪያው ስምምነት ሲፈረም፤ የትግራይ ሉዓላዊነት ለማረጋገጥ፣ ተፈናቃዮችን ለመመለስ እና ልማትን ለማረጋገጥ ከፍተኛ ተስፋ አድርገን ነበረ ያሉት ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፤የፌደራል መንግሥቱ በታቀደ ሁኔታ ትግራይን ዳግም ወደ ከበባና ክልከላ በማስገባት ለዳግም ጀኖሳይድ እየተዘጋጀ እንደሚገኝ አብራርቷል፡፡ እንደ ትግራይ፣ ለሰላም ስንል ከፍተኛ ትዕግስትና መስዋዕትነት እየከፈልን ነው፤ ይሁን እኛ ብቻ ሰላም ስለ ፈለግን ሊሳካልን አልቻለም ያሉት ዶ/ር ደብረፅዮን፤ አንድነታችን አጠናክረን የትግራይ መሰረታዊ ጥያቄዎች ማረጋገጥ ብቸኛ መፍትሔ ሆኖ መገኘቱ ተናግሯል፡፡ አሁን ባለንበት ሁኔታ መቀጠል አንችልም ያሉ ሲሆን እንደህዝብ የመከተ ዓቅሞቻችን በማደራጀት ህልውናችን ለማረጋገጥ በምንወስንበት ምዕራፍ ላይ እንገኛለን ብሏል፡፡ የፌደራል መንግስቱ ለሰላም በፍጹም ዝግጁ አይደለም፤ ስለዚህ ብሔራዊ ክብራችንና ሉዓላዊነታችንን ለመመለስ እንዲሁም የተፈናቀሉ ወገኖቻችንን መልሶ ለማቋቋም ትግላችንን ወደ ተጨባጭና ውጤታማ ደረጃ ማሸጋገር ይገባናል ብሏል፡፡ @Seledadotio @Seledadotio
7 963