Daily Meditation
الذهاب إلى القناة على Telegram
ሂድና በ "ሰሊሆም" መጠመቂያ ታጠብ አለው ትርጓሜውም "የተላከ"ማለት ነው። ስለዚ ሄዶ ታጠበ እያየም መጣ። ዬሀ 9:7 and said to him, "Go,wash in the pool of "SILOAM" (which means "sent"). so he went aweywashed and come back seeing. jon 9:7 ለማንኛዉምሀሳብአስታያየት @yenemrchaeysus 👆👆👆👆
إظهار المزيد1 115
المشتركون
+224 ساعات
+37 أيام
-630 أيام
أرشيف المشاركات
1 115
በሚመጣው ዘመን ያዕቆብ ሥር ይሰድዳል፥ እስራኤልም ያብባል ይጨበጭብማል፤ በፍሬያቸውም የዓለሙን ፊት ይሞላሉ። ኢሳ 27;-6
Happy new year 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌞🌼 እንኳን ለ2019 ዓ.ም በሰላም በጤና አደረሳቹ ይህ አመት የምትለመልሙበት ስርን የምትሰዱበት ነመት እንዲሆንላቹ እመኛለው
ዘጸአት 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁷ ሙሴም እጁን በባሕሩ ላይ ዘረጋ፥ ባሕሩም ማለዳ ወደ መፍሰሱ ተመለሰ፤ ግብፃውያንም ከእርሱ ሸሹ፥ እግዚአብሔርም ግብፃውያንን በባሕሩ መካከል ጣላቸው።
²⁸ ውኃውም ተመልሶ በኋላቸው ወደ ባሕር የገቡትን ሰረገሎችን ፈረሰኞችንም የፈርዖንንም ሠራዊት ሁሉ ከደነ፤ ከእነርሱም አንድ ስንኳ አልቀረም።
²⁹ የእስራኤል ልጆች ግን በባሕሩ ውስጥ በየብስ ሄዱ፤ ውኆችም በቀኛቸውና በግራቸው እንደ ግድግዳ ሆኑላችው።
³⁰ እግዚአብሔር በዚያን ቀን እስራኤልን እንደዚህ ከግብፃውያን እጅ አዳነ፤ እስራኤልም የግብፃውያንን ሬሳ በባሕር ዳር አዩ። በ2018 የተከተላቹ በሽታ, ማጣት, ችግር, አለመከናወን ፍርሃት, ከዘርማንዘር የሚመጣ እርግማን ቢሆን................................... ፈርዖን እና ሰለገላው በባህር ውስጥ እንደሰጠሙ መስጠም ይሁንባቸው 🙌🙌🙌🙌ነገር ግን የኪዳን ህዝብ በድል እንደተሻገረ ከደስታቹ,ከስኬታቹ,ከበረከታቹ ,ጋር በድል መሻገር........... ይሁንላቹ🙌🙌 ተከናወኑ የነካችሁት ይለምልም ውድድድድ ነው ማደርጋቹ🥰🥰🥰🥰🥰🥰 መልካም ቀን መልካም በአል🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌞🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🎈🧷❣💞💞💝💝💝💝💝 2019🌻🌼🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
1 115
በህይወትሽ ዘመን ሁል ጊዜ ይህን አስቢ👇👇
በመከራና ፈተና በምታልፊበት ጊዜ በመውጣት መውረድ😔 ሁኔታ ሲከብድሽ ያልጠበቅሽው ነገር ድንገት ሲሆን ግራ ሲገባሽ እጅጉን አንድ ነገር አብዝቶ ሲያስጨንቅሽ😫 ይህን አስቢ👉 " እግዚያብሄር ከዚህ ምን ሊያስተምረኝ ፈልጎ ይሆን!" የሚለውን
1⃣ አንዳንድ ፈተናዎች ግድ ማስተካከል ያለብንን ባህሪዎቻችንን ሊያስተካክሉ የሚመጡ ናቸው ለዚህ ልብ እንበል
2⃣ አንዳንዶች ደግሞ ወደ እግዚያብሄር ሊያቀርቡን የሚመጡ ናቸው
አይምሰልሽ ለእግዚያብሄር ከብዶት አይደለም የአንቺ ችግር ነገር ግን አስተውይ👉 ስታስተውይ መከራሽ ሊቀርፀው የፈለገው ባህሪሽ ይኖራል፣ ስታስተውይ ይበልጥኑ ወደ እግዚያብሄር ሊያስጠጋሽ ይሆናል🤷♂፣ ስታተወይ ሁሉም ለበጎ መሆኑ ይገባሻል፣ ስታስተውይ ብርቱ ሴት ሊያደርግሽ ነው💪
የቱንም ያክል ገፍቶ ቢመጣ ካስተዋልሽ ሊጥልሽ አይደለም ወደ ከፍታ ወደ ህልምሽ ሊያደርስሽ እንጂ☹️ ስለዚህ ንቂ ከአቅምሽ በላይ የተሸከምሽው ነገር የለም ተጋፈጪው💪 በጥበብና ማስተዋል "እግዚያብሄርንም በመፍራት" መንገድ እለፊው ተስፋ አትቁረጪ ሁል ጊዜ ከብርቱ ማዕበል ጀርባ ፍሬ አለና🙏
1 115
ልባርካቹ
2019 ጠላቶቻቹ እንደ ውሃ ይፍረሱ
ፈጥኖ እንደሚያልፍ ወራጅ ውሃ ይጥፉ
ቀስታቸውን ሲስቡ ፍላፃቸው ይሰበር
ሲሄድ እንደሚቀልጥ ቀንድ አውጣ ይሁኑ
ፀሐይን እንደማያይ ጭንጋፍ ይሁኑ
እርጥቡንም ደረቁንም እኩል በዐውሎ ነፋስ ጠራርጎ ይውሰዳቸው
ጥርሳቸው በአፋቸው ውስጥ ይሰበር
2019 ድላቹ ይሰማ ስኬታቹ ይነበብ እግዚአብሔር ረዳቸው ይባል እግዚአብሔር አገዛቸው ይባል ቅደሙ ድመቁ አብረቅርቁ እግዚአብሔር ከፊታቹ ይቅደም ለምልሙ በኢየሱስም አሜንንንንን
1 115
ልባርካቹ
2019 ጠላቶቻቹ እንደ ውሃ ይፍረሱ
ፈጥኖ እንደሚያልፍ ወራጅ ውሃ ይጥፉ
ቀስታቸውን ሲስቡ ፍላፃቸው ይሰበር
ሲሄድ እንደሚቀልጥ ቀንድ አውጣ ይሁኑ
ፀሐይን እንደማያይ ጭንጋፍ ይሁኑ
እርጥቡንም ደረቁንም እኩል በዐውሎ ነፋስ ጠራርጎ ይውሰዳቸው
ጥርሳቸው በአፋቸው ውስጥ ይሰበር
1 115
🩸 የ .... ነሽ ⁉️
👇👇
መኖሪያ ቤት የተከራየ አንድ ሰው እየኖረበት ያለው ቤት ካልተመቸው "ለምን አፍርሼው አላስተካክለውም ወይም ለምን ማስፋፊያ አላደርግም!" ብሎ ማድረግ ሳይሆን #ማሰብ እንደማይችል🤔 እንዲሁ👉 🔘 የራሱ #ያልሆነ ሰው እንደፈለገ መኖር አይችልም።
ያ ተከራይ የማፍረስ፣ የማስፋፋት፣ የማደስ መብት የሚኖረው በራሱ ቤት ላይ ብቻ ነው🤷♂። ሰው የራሱ ካልሆነና በዋጋ ከተገዛ በገዛው በዋጀው አካል ስር ነውና #መብቴ ብሎ እንደፈለገ ሊሆን የተገባ አይደለም። 😳
ያ ተከራይ ህግ የጣሰ ለት መጨረሻው ከቤት መባረር እንደሆነ ሁላ #የራሴ ነኝ ብሎ እንደፈለገ የሚኖር ያ ሰውም መጨረሻው ጥፋት ነው። 🙏
🔘 የራሱ እንዳልሆነ የገባው ሰው ነው ነገው የተገዛለት 🙋♂
🔘 የራሱ እንዳልሆነ የገባውና የሚኖር ሰው ነው እግዚአብሔር ያሰበለትን የሚወርሰው 🍇
⚠️ የማን ናችሁ!? ይህን ጥያቄ ሳትመልሱና ሳታውቁት ነገን አታስቡ።
#የማን ነሽ⁉️
1 115
🩸ዋጋሽን ታውቂ ኖሯል!? 🙋♀
👇👇
#ማንነታቸውን በገንዘብ በዕንቁ የለወጡ ራሳቸውንም #ለድርድር በድፍረት በአደባባይ ያስቀመጡ ከገንዘብ #በታች አድርገው ራሳቸውን የቆጠሩ በዚህ ዘመን ጥቂት አይደሉም 🤔
#አቋምና መልካቸውን በመደገፍ ተሽሎ ለመጣው #እንደጨረታ ራሳቸውን ለጊዜው ቢሆንም የሚሰጡም ዋጋቸውን ውድነታቸውን #ያላወቁ በዚህ ዘመን ውስን አይደሉም 🤔
🔘አስተውይ👇
"ከገንዘብ በላይ ዋጋ እንዳለው ያላወቀ ሰው ገንዘብ ይገዛዋል!!" 🐅
"ማንነታችሁን ባላወቃችሁት ልክ ለማይጠቅማችሁ ነገር ተገዢ ልትሆኑ ትገደዳላችሁ!!" 🐅
🔘 ዋጋ አለሽ ከገንዘብና ዕንቁ የሚበልጥ ማንነታቸውን በረሱ በኃጢአት መንገድ ላይ ካሉቱ ሚዛን ላይ ራስሽን አታስቀምጪ 👉 "#ማንነት በገንዘብ #ለውጥ ውስጥ #ሞት ነውና ያለው"⚠️
👉#ምክንያታቸው እየደረደሩ ማንነትን በገንዘብ ለውጠው #የተለወጡ መስለው ልብሽን ሊሰርቁት ቢፈልጉ.. 👉#የብሉን ንጉስ ይዘው ከአንቺ በላይ ኑሮ የሚኖሩ በሚስሉ... 👉ቢጠጡ ቢለብሱ በቅንጦት ቢኖሩ... "ሕይወት አጭር ናት" ተዝናንቶ #ማለፍ ነው ቢሉ ይህ ልብሽን #አያስደንግጠው ማንነትን መርሳት ያመጣው #የውድቀት አስተሳሰብ ነውና!!
"አዎን የስጋውን መሻት ለሚፈፅም ሕይወት አጭር ናት እግዚአብሔር መፍራት ግን እስመጨረሻው ቀጣይ ናት!!"🐅
አንቺ ግን 👉 1⃣ በዚህ ክፉ ዘመን ፅኚ በውድ ዋጋ ሕይወትሽም ለክርስቶስ እንደተሸጠ እወቂ 2⃣ ከምክንያቶችሽ በላይ እግዚአብሔርን ተመልከቺ በችግር ውስጥም ሆነሽ 3⃣ ክፉውን ተቃወሚ እግዚያብሔር ፍሪ በመንገዱም ተመላለሺ በሰማይም በምድርም በረከት ይሆንልሻልና🙏
1 115
አንድ ወጣት ሁል ጊዜ ለመጠጥነት የተጠቀመበትን የውሃ ሃይላድ ከበሩ ደጃፍ ላይ አውጥቶ #ይጥላል በንጋታው ሲነሳ ከስፍራው ያጣዋል ለብዙ ጊዜያት ይህ ከሆነ ቡሃላ አንድ ቀን🤔 "ለምን ማልጄ ተነስቼ ማን እንደሚወስደው አላይም!" ይልና ማልዶም ይሳልና። ታዲያ አንድ በእድሜ ጠና ያሉ #ሽማግሌ ከደጃፉ ላይ ሲያነሱም ይመለከታል "አባት ለምንድን ነው የሚወስዱት ቆሻሻ ነው እኮ እኔ ተጠቅሜ #ያበቃለትን #የወደቀ #የቆሸሸ ስልምን ፈለጉት" ይላቸዋል እርሳቸው ግን ምንም ሳይመልሱ በዝምታ ያልፉታል🤫
ታዲያ አንድ ቀን "ለምን ተከትያቸው ይህን ቆሻሻ ምን እንደሚያደርጉት አልመለከትም❗️" ይልና አንድ ቀን ይከተላቸዋል ታዲያ እኚህ ሽማግሌ እጅግ #ውብ የሆነ ቤት ውስጥ ሲገቡም ያያል ይገረምና ሄዱ በሩን #ያንኳኳል እርሳቸውም #ይከፍቱለትና ወደ ቤት እንዲገባ #ይጋብዙታል
ከዚያም ወጣቱ "አባት ይህን የመሰለ ውብ መኖሪያ ይዘው ስለምን ቆሻሻ ሲለቅሙ ይገኛሉ #ለዚያውም የማይጠቅም❗️" ሲል ይጠይቃቸዋል እርሳቸው ዝም ብለው ያዩትና "እስቲ ተመልከት ልጄ ቤቱ ውብ አይደል🤔 ይህን ከምን የሰራሁት ይመስልሃል⁉️ አንተው ከጣልከው ቆሻሻ ነው ካልከው ሃይላንድ አይደል!" ሲሉት እንዴት ቢላቸው ጊዜ 👉 "አየህ ልጅ አጠቃቀሙን ስለማውቅ ነው" 👈 ብለው መለሱለት ይባላል🙏
#ወድቄያለው፣ #አብቅቶልኛል፣ #ከንቱ ነኝ #ከዚህ ቡሃላማ እንዴታ🤷♂⁉️ የምትሉ ልብ በሉኝ "የወደቀ #አይነሳም የሳተስ #አይመለስም" አየሽ ያ ሃይላንድ እንኳ ጥቅም ላይ ከዋለ ለማጌጫነት ካገለገለ አንቺማ እንዴታ⁉️ ሰው ነሽ እኮ ጌታ በአምሳሉ #የፈጠረሽ ስለ አንቺ #ግድ የሚለው ዳግም የሚያነሳ #እንደገና ከወደቅሽበት ስፍራ አንስቶ #የክብር እቃ፣ የከበረ ሰው #ውብ የሚያደርግሽ ክርስቶስ አለ✝ አበቃልኝ አትበይ ሰይጣን ውሸቱን ነውና። ስለዚህ ቀና በይ ውድቀትሽን ለሚያወራልሽ ጠላት #ጆሮና #ልብ አትስጪው #ዳግም ውብ መሆን አለና‼️
"በጌታ ዘንድ ሁሌም ተስፋ አለ እርሱ በሰው ተስፋ አይቆርጥምና!" 🐆
1 115
የአንድ ሰው መኪና🚘 በብልሽት ይሁን አደጋ አልያም ዝንጉነት መንገድ መዝጋት ብዙ ተሽከርካሪ መኪና የያዙ ሰዎችን ቀን እንደሚያስጓጉል፣ተዘጋጅተው ለወጡበት ጉዳይ መሰናክል እንደሚሆን፣ ለአንዳንዱ ዋጋ መክፋል ምክንያት እንደሚሆን ሁሉ🤔
እንዲሁ👇
ሕይወታችን ላይ #ምናልባት አንድ ሰው #ምናልባት አንድ ክፉ ልምምድ🤔 #ምናልባት ቅንጣት እምነት ማጣት #ምናልባት ትንሽ የምትመስል ስንፍና እንዲሁ ለእኛ አለመሳካትና #በድካም መቆየት አልፎም #ዋጋ መክፈል ምክንያት ይሆናል🤷♂
ስለዚህ👇
1⃣ ቁሙ⚠️ በዙሪያችሁ ያለውን ጓደኛ ያለውን ሁኔታ ቃኙ። 👉"ማን ነው ያ ሰው!?" በሉ #በቅድስና የሚራመድ እግዚአብሔር የሚፈራ #መፍራቱን በተግባር የሚያሳይ፣ ሰውን የሚወድ የሚያከብር ተናናሾቹን #የማይንቅ፣ ሃሳቡ ንግግሩ ጠረኑ አለምን የሚሸት፣ #ጉቦ የማይቀበል በብልጣብልጥነት የማይሄድ፣ #ኖርማል /normal የሚባል ነገር የሚያበዛ ሕይወትን #የሚያቀል ምንም የማይመስለው🤔
2⃣ ራሳችሁን ተመልከቱ⚠ እኔ ማስተካከል ያለብኝ ነገር ምንድን ነው!? 👉 በቅድስና መሄድ፣ ከስንፍናዬ ከምክንያቴ #መላቀቅ፣ እግዚአብሔር ከሌለበት ስፍራ ሳይመሽ ዋጋ መክፈል ሳይመጣ በጊዜ መውጣት፣ #ከክፉ ምክር ብቻ ሳይሆን መልካም ከሚመስል ክፉ ምክርና #መካሪዎች #መሸሽ ማምለጥ🤷♂
"ምንም ያልናት ያቺ ዋጋ አላት!?" 🐅
1 115
🩸 ትዳር...🧖♂🧖♀..‼️
👇👇
🙋♂ ትዳር በስሜታዊነት ተገፋፍተሽ የምገቢበት አይደለም👉 የግል፣ የቤተሰተብ፣ የማህበረሰብ ጥያቄዎችን ለመመለስ ብለሽ ራስሽን እራስሽን እንዳታጪ ተጠንቀቂ‼️
🙋♂ ትዳር ፉክክር አይደለም። አስተዋይ ሴት ሁኚ ለጊዜያዊ ደስታ ብለሽ ነገሽን አታስጨንቂ ተረጋጊ ዙሪያሽን ተመልከቺ በፉክክር እረፍት የለም ‼️
🙋♂ ትዳር ሰርግ አይደለም ከአንድ ቀን ደስታ የዘለለ ሕይወት እንጂ። ንቁ ሴት ሁኚ ስለ ነገ የታባቱ ተብሎ የሚገባበት ሁሉ ነገር የሚፈስበት አይደለም ትዳር👉የሚጠይቅ የሚያገባው አቤት የሚል ነገ ከፊት አለና😳‼️
"አትቸኩይ ግን አትዘግይ፤ አትፍጠኚ ግን እንደ እግዚአብሔር ቃልና ድምፅ በፍጥነት ተራመጂ !!" 🐅
🙋♂ በእግዚአብሔር ዘንድ የተወደደን አንቺም አክብሪ ደንታ ቢስ "ይሁና የታባቱ🤷♀⁉️" ከሚሉት ወገን አትሁኚ ትዳር ተቋም ነውና ራስሽ ላይ በደምብ ስሪ ሃላፊነት አለውና
🙋♂ መልካም በመሰለው ሳይን መልካም ብቻ በሆነው ነገር ሁሉ ራስሽን አብቂ #ቅድስና፣ #አለባበስ፣ ንግግር፣ ተግባቦት፣ ጥበብ ፣ #መንፈሳዊ ሕይወት ትጋት በእነዚህ ሁሉ ራስሽን አሰልጥኚ መልካሙንም አድርጊ🙏
1 115
በዚ ግዜ በፖርኖግራፊ ሱስ እና በማስተርቤሽን ሱስ ወስጥ ያላቹ አማክሩኝ ፀልይላቹዋለው በፍፁም አትደብቁ ተናዘዙ ጌታ ያስመልጣቹዋለው መክራቹዋለው አግዛቹዋለው ፀልያለው አናግሩኝ በነዚ ሱስ ወስጥ ያላቹ ጌታ ይፈታቹዋል ዛሬ የናንተ ቀን ነው
👇👇👇👇👇👇
@yenemrchaeysus👈inbox
@behayluminilu👈join
1 115
በዚ ግዜ በፖርኖግራፊ ሱስ እና በማስተርቤሽን ሱስ ወስጥ ያላቹ አማክሩኝ ፀልይላቹዋለው በፍፁም አትደብቁ ተናዘዙ ጌታ ያስመልጣቹዋለው መክራቹዋለው አግዛቹዋለው ፀልያለው አናግሩኝ በነዚ ሱስ ወስጥ ያላቹ ጌታ ይፈታቹዋል ዛሬ የናንተ ቀን ነው
👇👇👇👇👇👇
@yenemrchaeysus👈inbox
@behayluminilu👈join
1 115
የወንድሜን አእምሮ ልጠብቅ ይገባኛል
“ስለ ባልንጀራህ ሕሊና እንጂ ስለ ገዛ ሕሊናህ አልናገርም።
— 1ኛ ቆሮንቶስ 10፥29
አንድ አንድ ጊዜ እና እህቶች ስለ አለባበሳችን ስናስብ የምናስበው ያምርብናል ወይስ አያምርብኝም የሚለውን ብቻ ነው::
እግዚአብሔር ግን ከዚህ ያለፈ እንድናስብ ይፈልጋል
እግዚአብሔር አምላክ ሁላችንም አንድ አካል እንደመሆናችን መጠን አንዳችን ለሌላችን ህሊና እንድትጠነቀቅ አዞናል
ከነዚህ ነገሮች መካከል አንዱ እንደ እኔ እምነት የኛ የሴቶችን አለባበስ ይጨምራል በሁሉም ቦታ እግዚአብሔርን በመፍራት አለባበሳችን የወንድማችን ህሊና የሚጠብቅ እግዚአብሔርንም የሚያከብር መሆን አለበት ብዬ አምናለሁ🙏
በክርስቶስ አካል ውስጥ ብርቱዎች ብቻ ሳይሆኑ ደካሞች አሉ:: አንቺ (እኔ ) እኛ ለራሳችን ደስታ እና ምቾት በምናደርገው ነገር ክርስቶስ የሞተለት ወንድማችን በአለባበሳችን ተሰናክሎ ሲወድቅ እንዴት ያሳዝናል 😥 ክርስቶስ ምን ይሰማው ይሆን 😥😥
1ኛ ቆሮንቶስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³¹ እንግዲህ የምትበሉ ወይም የምትጠጡ ብትሆኑ ወይም ማናቸውን ነገር ብታደርጉ ሁሉን ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት።
³³ ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያንም ማሰናከያ አትሁኑ።
ይህ ማለት አለባበሳችን እንኳን ለእግዚአብሔር ክብር መሆን አለበት ማለት ነው 🙆♀️ ፀጋ ይረዳናል ራቁት መታየት መዞር ፋሽንእና ስልጣኔ በሚመስልበት በዚህ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ቃል በመኖር በሁለተናችን እግዚአብሔርን ማክበር ይሁንልን🙏
“እንዲሁም ደግሞ ሴቶች በሚገባ ልብስ ከእፍረትና ራሳቸውን ከመግዛት ጋር ሰውነታቸውን ይሸልሙ
“ነገር ግን እግዚአብሔርን እናመልካለን የሚሉ ሴቶች ሊያደርጉ እንደሚገባ በመልካም ተግባር ይዋቡ።”
— 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥10 (አዲሱ መ.ት)
1 115
#በቤተክርስቲያን_ውስጥ_መደረግ_የሌለባቸው #11 ወርቃማ ህጎች 🏠🔥❤ #እስክ_አንብቡ 🙏
ቤተክርስቲያን የእግዚአብሔር ቅዱስ ስፍራ ነው፣ በቤቱ ስርአትና አክብሮት ሊኖር ይገባል!
1. ፕሮግራም አታርፍድ ⏰ እግዚአብሔር ለቀጠሮው አይዘገይም፤ አንተስ ለምን ታረፍዳለህ? በጊዜ መገኘት በረከትን ቀድሞ መቋደስ ነው። 📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ" (መዝሙር 122:1)
2. ድምፅህን ጠብቅ፤ አታውራ 🗣️ በአምልኮና በትምህርት ሰዓት ወሬና ጨዋታ ለእግዚአብሔር ቤት አይመጥንም። ስፍራው የዝምታና የጸሎት ነው። 📖 "ክፉ ቃል ከአፋችሁ ከቶ አይውጣ" (ኤፌሶን 4:29)
3. ስልክህን እረፍት ስጠው 📱 በስብከት ወቅት ሶሻል ሚዲያ መጠቀምና ስልክ መነካካት መንፈሳዊ ትኩረትን ይሰርቃል። ስልክህ ሲደወልም አንስተህ አታውራ፤ ቅዱሱን ድባብ አታናጋ። 📖 "በላይ ያለውን አስቡ" (ቆላስይስ 3:2)
4. አለባበስህ ስርአት ይኑረው 👗 ሰውነትን ገልጦ የሚያሳይና ሌሎችን ለፈተና የሚዳርግ አለባበስ ከቤተክርስቲያን ቅድስና ጋር አይሄድም። ይህ ወንዶችንም ይመለከታል።
📖 "ሁሉ በአግባብና በሥርዓት ይሁን" (1 ቆሮንቶስ 14:40)
5. አትተኛ፤ ንቃ! 😴 ቤተክርስቲያን የመንፈስ መታደሻ እንጂ መኝታ ቤት አይደለችም። ንቁ ሆነህ ቃሉን ተከታተል። 📖 "አንተ የምትተኛ ንቃ..." (ኤፌሶን 5:14)
6. ተመልካች ብቻ አትሁን፤ በመንፈስ ተሳተፍ 👀🔥 ሌሎች ሲያመልኩና በረከት ሲቀበሉ አንተ ዝም ብለህ አትመልከት። ዘምር፣ አምልክ፣ ስገድ፤ በመንፈስና በእውነት ከፈጣሪህ ጋር ተገናኝ። 📖 "እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።" (ዮሐንስ 4:24)
7. ቂም ይዘህ አትቆም ቂም ይዘህ አትጸልይ! ልብህ በቂምና በነገር ተሞልቶ አምልኮ የለም። አስቀድመህ ለበደሉህ ይቅርታ አድርግ፤ በንጹህ ልብም ፊትህ ቁም። 📖 "አስቀድመህ ከወንድምህ ጋር ታረቅ" (ማቴዎስ 5:24)
8. ተስፋ ሰንቀህ ቅረብ ከእግዚአብሔር እጅ አንድ ነገር እንደምትቀበል አምነህ ሂድ። የምትጠብቀው ነገር ከሌለ የምታገኘውም አይኖርም። 📖 "አፍህን በሰፊው ክፈት እኔም እሞላዋለሁ" (መዝሙር 81:10)
9. አገልጋዮችን አታቅልል 🙅♂️
ከአገልጋዮች ጋር ባለህ መቀራረብ የተነሳ ቅጥ የሌለው ድፍረት አታሳይ። የእግዚአብሔርን ቅቡዓን ማክበር ለራስህ ስኬት መቆለፊያ ነው። 📖 "የቀባሁትን አትንካ" (መዝሙር 105:15)
10. ለዲያቆናትና ለአገልጋዮች ታዘዝ 🙏 ዲያቆናት የሚተጉት ስርአትን ለማስጠበቅና አንተን ለማገልገል ነው። ትህትናንና ትብብርን አሳያቸው። 📖 "ሁሉን አክብሩ፥ ወንድሞችን ውደዱ..." (1ኛ ጴጥሮስ 2:17)
11. ፕሮግራም ሳያልቅ አትውጣ በጸሎትና በስብከት መሃል ጥሎ መውጣት ስርአተ አልበኝነትና ሌላውን መረበሽ ነው። እስከ መጨረሻው ታግሰህ በረከቱን ይዘህ ውጣ።
📖 "ወደ እግዚአብሔር ቤት በገባህ ጊዜ እግርህን ጠብቅ" (መክብብ 5:1)
#ተመስገን🙏 #ተባረኩ
ለሌሎች እንድደርስ like share ያድርጉ !!
