የጽርሐ ጽዮን ሐዋርያት ጎላ ቅዱስ ሚካኤል የፍኖተ ብርሃን ሰ/ት/ቤት (Official Channel)
الذهاب إلى القناة على Telegram
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
إظهار المزيد2 623
المشتركون
+124 ساعات
+227 أيام
+3830 أيام
أرشيف المشاركات
በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን።
ወርሐዊ የሰንበት ት/ቤት መዋጮ
ለሰ/ት/ቤታችን አገልግሎት መስፋፋት ጉልህ አስተዋጽኦ የሚያደርጉበት ቀን ደረሰ ወርሐዊ መዋጮ ከጥር 25/2017 እስከ የካቲት 03/2017 ዓ.ም ይክፈሉ። አገልግሎታችንን እናሳድግ መንፈሳዊ የአባልነት ግዴታችንን እንወጣ። በአካውንት የምታስገቡ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1000555650594 (ወርሐዊ አስተዋጽኦ) ብላችሁ በመጻፍ አስገቡ።
የፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት ልማት ክፍል
+1
በዓለ አስተርዕዮ
ወልድኪ ይጼውአኪ ውስተ ሕይወት ወመንግሥተ ክብር
ልጅሽ ይጠራሻል ወደ ሕይወትና ወደ ክብር መንግሥት
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልዑካንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ልዑካንን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ፡፡
ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጋር በትምህርተ ሃይማኖት ኅብረት ካላቸው የአኃት አብያተ ክርስቲያን መካከል የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አንዷ ስትሆን ቀደም ሲል ሁለቱ አብያተ ክርስቲያን የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በመቀራረብ ሲያከናውኗቸው የነበሩት ተግባራትና ስብሰባዎች በመላው ዓለም ተከስቶ በነበረው የኮቪድ 19 ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት በተላለፉ ዓለም አቀፍ ክልከላዎች ተቋርጠው በመቆየታቸው የሁለትዮሽ ስብሰባዎቹን ለማስቀጠል እና በሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ከብፁዕ ወቅዱስ ባስልዮስ ማርቶማ ማቴዎስ 3ኛ የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የተላኩት፤ ሜትሮፖሊታን ማር ዩሊዮስ እና ፋዘር ዶ/ር ጆሲ ያዕቆብን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል፡፡
የልዑኩ መሪ ሜትሮፖሊታን ማር ዩሊዮስ ከሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ፓትርያርክ የተላከውን መልእክትና ገጸ በረከት ለቅዱስነታቸው አቅርበው ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአኲስም ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሰላም፣ የሰው ልጆች ነጻነት፣ ፍትሕ በዓለም እንዲሰፍን በየጊዜው የሚያከናውኑትን አባታዊ ጥረት አድንቀው በዚህም የሕንድ ማላንካራ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ተባባሪ መሆኗን ገልጸዋል፡፡
ብፁዕ ወቅዱስነታቸውም በልዑካኑ ጉብኝት መደሰታቸውን፤ እንዲሁም የአብያተ ክርስቲያናት አንድነት ከመቼውም ጊዜ በበለጠ እንዲጠናከር የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑን ገልጸው በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቀዋል፡፡
በመጨረሻም ልዑካኑ በቅዱስነታቸው ለተደረገላቸው መንፈሳዊ አቀባበል አመስግነው፤ በቀጣይም የሁለቱ አብያተ ክርስቲያናት ቅዱሳን ፓትርያርኮች በሀገራቱ ስለሚያደርጉት ሐዋርያዊ ጉዞ ያላቸውን ተስፋ ገልጸው፤ በቅዱስነታቸው ቃለ በረከትና ጸሎት የመርሐ ግብሩ ፍጻሜ ሆኗል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ ብፁዕ አቡነ አብርሃም የጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ የባሕር ዳር እና ሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ፣ ብፁዕ አቡነ መልከጼዴቅ የጉራጌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ እና የሚመለከታቸው የመንበረ ፓትርያርክ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡
ምንጭ፦የብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ ልዩ ጽ/ቤት
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
ልዩ የባለትዳር አባላት ጉባኤ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የደብራችን አገልጋይ የሆኑት የመጋቤ ምስጢር ቀሲስ የኋላሸት ደመቀ ወላጅ አባት ስላረፉ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ ጥር 19/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9:00 በቀጨኔ መድኃኔዓለም ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው መልካ ሆቴል አጠገብ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነው የወንድማችን አለማየሁ ደንድር አባት አርፈው ለቀብር ክፍለሐገር የሄዱ በመሆኑ ሲመለሱ እናሳውቃለን መኖሪያ ቤታቸው ገላን ኮንዶሚኒየም በመገኘት ወይም ስልክ በመደወል እንድናጽናናቸው ይሁን። የአባታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ቤተልሔም አየለ ወላጅ እናት የወንድማችን ያዕቆብ ተስፋዬ አያት ስላረፉ ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ሰኞ ጥር 19/2017ዓ.ም ከቀኑ 5:00-6:00 በእንጦጦ ማርያም ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ከኤክስትሪም ሆቴል ገባ ብሎ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የሐዘን መግለጫ
የሰንበት ት/ቤታችን አባል የሆነችው የእህታችን ቤተልሔም አየለ ወላጅ እናት የወንድማችን ያዕቆብ ተስፋዬ አያት ስላረፉ ሥርዓተ ቀብራቸው ነገ ሰኞ ጥር 19/2017ዓ.ም ከቀኑ 5:00-6:00 በእንጦጦ ማርያም ቤ/ክ ስለሚፈጸም የምትችሉ አባላት ቀብሩ ላይ እንድንገኝ ይሁን እንዲሁም መኖሪያ ቤታቸው ከኤክስትሪም ሆቴል ገባ ብሎ በመገኘት እንድናጽናናቸው ይሁን ። የእናታችንን ነፍስ ይማርልን ።
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን https://youtube.com/@finotebirhan12
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የፌስቡክ ገጻችን
https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የዌብሳይት ገጻችን https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
የመርሐግብር ለውጥ ማስታወቂያ
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
በየዓመቱ ከጥር እስከ ጥር ያገቡ የሰንበት ት/ቤታችን አባላት መልስ የምንጠራበት መርሐግብር ለጥር 18/2017 ቀጠሮ ይዘን የነበረ ቢሆንም፣ በጥምቀት አገልግሎት መደራረብ ምክንያት ወደ የካቲት 02/2017ዓ.ም የተቀየረ መሆኑን ከታላቅ ይቅርታ ጋር ለማሳወቅ እንወዳለን። ሁላችንም ባለትዳር አባላት መልስ የምንጠራቸውን ሙሽሮች በክብር ለመቀበል በእለቱ ሌላ መርሐግብር እንዳትይዙ ከወዲሁ ለማሳወቅ እንወዳን።
እሑድ የካቲት 02/2017 ዓ.ም
ከረፋዱ 5:30
እግዚአብሔር ማኅበራችንን ይባርክ
የባለትዳር ጉባኤ
ይህ በጽ/ጽ/ሐ/ጎ/ቅ/ሚካኤል ቤ/ክ ፍ/ብ/ሰ/ት/ቤት እውቅና የተሰጠው የቴሌግራም ቻናል ነው።
https://t.me/finotebirhan12
የዩቲዩብ ቻናላችን
https://youtube.com/@finotebirhan12
የፌስቡክ ገጻችን https://www.facebook.com/Fbirhan?mibextid=2JQ9oc
የቲክቶክ አካውንታችን https://www.tiktok.com/@finotebirhan?_t=8i8eHwFI3Es&_r=1
የዌብሳይት ገጻችን
https://finotebirhan.com
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
