የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
الذهاب إلى القناة على Telegram
إظهار المزيد
📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU
تُعد قناة የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት -EOTC GSSU (@eotcgssu21) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 14 463 مشتركاً، محتلاً المرتبة 6 026 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 324 في منطقة Ethiopia.
📊 مؤشرات الجمهور والحراك
منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 14 463 مشتركاً.
بحسب آخر البيانات بتاريخ 29 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 526، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 12، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.
- حالة التحقق: غير موثّقة
- معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 38.31%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.22% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
- وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 5 538 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 477 مشاهدة.
- التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 33.
📝 الوصف وسياسة المحتوى
وصف القناة غير متوفر.
بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.
14 463
المشتركون
+1224 ساعات
+1357 أيام
+52630 أيام
أرشيف المشاركات
እንኳን ለጼዴንያ ማርያም በሰላም አደረሳችሁ!
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
መልካም ቀን!
✍️Youtube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
ሰናይ ሌሊት!
✍️Youtube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
ከደቂቀ እስጢፋኖስ እስከ መንበረ ሰላማ
የተከበራችሁ አንባብያን የዚህን ጽሑፍ የመጀመሪያ የሆነውን እና አቡነ ተክለ ሃይማኖትን በተመለከተ ተሐድሶ መናፍቃን እና ተስፈንጣሪ ፖለቲከኞች የሚያነሷቸውን የፈጠራ ድርሰቶች መነሻ ምክንያት የሚያስነብበውን ጽሑፍ ለንባብ ማብቃታችን የሚታወቅ ነው። ቀጣዩን ክፍል ደግሞ እንደሚከተለው አቅርበነዋል። መልካም ንባብ፡-
.... ማንበብ ይቀጥሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://eotc-gssu.org/a/ከደቂቀ-እስጢፋኖስ-እስከ-መንበረ-ሰላማ-2/
ከደቂቀ እስጢፋኖስ እስከ መንበረ ሰላማ
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት )
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
በሰሜን ዞን በመስቀል መዝሙር ጥናት ላይ ለሰንበት ተማሪዎች ሥልጠና ተሠጠ
መስከረም 9 ቀን 2016 ዓ.ም ፤ የጌታችን የመድኃኒትአችን የኢየሱስ ክርስቶስን የመስቀል በዓልን በደማቅ ሁኔታ ለማክበር በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ስር በ5 ዞኖች የመስቀል መዝሙር ጥናት እየተካሔደ ሲሆን በሰሜን ዞን ጥናታቸውን በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ አዳራሽ እያካሄዱ ላሉ ከ22 ደብራት የተወጣጡ 890 ሰንበት ተማሪዎች የቤተክርስቲያን ተግዳሮች ከሰንበት ትምህርት ቤት አገልግሎት አንፃር በሚል ርዕስ በመምህር ዶ/ር ዝናወርቅ ከ አ.አ ዩኒቨርሲቲ ሥልጠና ተሰጥቷቸዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት )
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት የዩቲዩብ ቻናልን ሰብስክራይብ ያድርጉ።
ሰናይ ሌሊት!
✍️Youtube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
ከደቂቀ እስጢፋኖስ እስከ መንበረ ሰላማ
አባ እስጢፋኖስን እና ተከታዮቹንበተመለከተ ብዙ ይጻፋል፣ ይነገራል። የእርሱ እና የተከታዮቹ ጉዳይ ማንም እንደፈለገ ለመዘወር የተመቸ ነው። ከትግራይ ክልል የተነሡ ተስፈንጣሪ ፖለቲከኞች ባላንጣችን የሚሉትን ሸዋን ለመተቸት ይጠቅሱታል። በክልሉ ኑፋቄያቸውን ለመዝራት ፈልገው ያልተሳካላቸው ተሐድሶ መናፍቃን በዕውቀቱ አቻ የሌለው፣ በአስተምህሮው እንከን የማይገኝበት አስመስለው ያቀርቡታል። ...
.... ማንበብ ይቀጥሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://eotc-gssu.org/a/ከደቂቀ-እስጢፋኖስ-እስከ-መንበረ-ሰላማ/
ከደቂቀ እስጢፋኖስ እስከ መንበረ ሰላማ
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት )
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
የሰንበት ትምህርት ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች በሲዳማና በጅማ ሀገረ ስብከቶች እየተሰጠ ነው።
መስከረም 7 2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
በሲዳማ ሀገረ ስብከት በሐዋሳ ደብረ ምጥማቅ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ፈለገ ሃይማኖት ሰንበት ትምህርት ቤት በሰ/ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ዙርያ ገለጻና ውይይት ተደረገ። ገለጻውን ያደረጉት በ2015 ዓ.ም በሀገር አቀፍ የሰንበት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አዘጋጅነት ለአኅጉረ ስብከቶች ተዘጋጅቶ በነበረው የመምህራን የአሰልጣኞች ሥልጠና ላይ ሀገረ ስብከቱን ወክለው የተሳተፉት መምህር ሀቢብ ብርሃኑ ናቸው።
በመርሐ ግብሩ ላይ የሰንበት ትምህርት ቤቱ የየክፍላት ኃላፊዎችና የመርሐ ግብር አስተባባሪዎች የተሳተፉ ሲሆን ከገለጻው በኋላ ውይይትና የትግበራ አቅጣጫዎችን አስቀምጠዋል።
እንዲሁ በጅማ ሀገረ ስብከት በጅማ ፈለገ ሰላም ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሎዛ ሰንበት ት/ቤት በሰንበት ት/ቤት ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጥቷል።
ሥልጠናው ለሰንበት ት/ቤቱ የወጣት ክፍል እና የማእከላውያን ክፍል አባላት የተሰጠ ሲሆን ሥልጠናውን የሰጠው የጅማ ሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ከሀገር አቀፍ የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት ጋር በመተባበር በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ ባመቻቸው ሥልጠና ትምህርቱን ወስዶ በሄደው መምህር ምንተስኖት ገብሬ መሆኑ ተነግሯል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት )
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
በጣልያንና አካባቢው ሀገረ ስብከት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት ጉባኤ ምሥረታ ተከናወነ።
መስከረም 7 2016 ዓ.ም (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የጣልያንና አካባቢው ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ፣ መጋቤ ሐዲስ ቆሞስ አባ ገ/እግዚአብሔር ወርቁ የስብከተ ወንጌልና የሰ/ት/ቤት መምሪያ ኃላፊ ፣ የሀገረ ስብከቱ አገልጋዬች ፣ ከየሰንበት ት/ቤቱ የተወከሉ አመራሮችና ጥሪ የተደረገላቸው አገልጋዬች በተገኙበት መስከረም 6/2015 ዓ.ም የሀገረ ስብከቱ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ጉባኤ ተመሠረተ።
የምሥረታ ገባኤው የተለያዩ መርሐ ግብራት የቀረቡ ሲሆን በተለይም ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ የሰንበት ትምህርት ቤቶች መመሥረት ዓላማና የአገልግሎት መንፈሳዊ መንገድ በተመለከተ ሰፊ ትምህርት የተሰጠ ሰጥተዋል። ከመንበረ ፓትርያርክ ዓለም አቀፍ ሰ/ት/ቤቶች አንድነት ም/ሰብሳቢ ዲ.ን ስንታየሁ ምስጋናው በቅዱስ ሲኖዶስ ለአንድነቱ ስለተሰጠው ተልዕኮና መልእክት አስተላልፈዋል። እንዲሁም በተለያዩ ሰ/ት/ቤቶች ተዘጋጅተው የቀረቡ ልዩ ልዩ የኪነ ጥበብ መርሐ ግብራት እጅግ አስተማሪ ነበሩ።
በመጨረሻም የሀገረ ስብከቱ ሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አገልግሎት ለተደራሽነት እንዲያመች በሦስት ዞን (የጣልያን ፣ የፈረንሳይ እና የበልጂዬም ፣ ማልታና ቱርክ) በመከፋፈል ሁሉም ሰንበት ትምህርት ቤቶች በማሳተፍ ለመሥራት በሚያስችል መልኩ መደራጀቱን የሀገረ ስብከቱ ኃላፊ በመግለጽ የምሥረታ ጉባኤው በሀገረ ስብከቱ ከሚገኙ 20 አጥቢያዎች መካከል በዕለቱ 100 ተወካዬች በተገኙበት ምሥረታው ተከናውኗል። በመጨረሻም የሀገረ ስብከቱን የሰ/ት/ቤቶች አንድነት አመራር በማስተዋወቅ ጉባኤው ተጠናቋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
https://t.me/EOTCNSSU
ከስር ባለው ማስፈንጠሪያ ( ሊንክ) የመጽሐፍ ኅትመት ፍላጎት ማሳወቂያ ቅጹን ይሙሉ!
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://eotc-gssu.org/a/የሰንበት-ት-ቤቶች-መማሪያ-መጻሕፍት-የኅት/
የመጻሕፍት ኅትመት ፍላጎት ማሳወቂያ
👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆👆
ለበለጠ መረጃ የቴሌግራም ገጻችንን ይቀላቀሉን!
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
የመስቀል ጥናት ዝግጅት በተባበሩት አረብ ኢምሬት
መስከረም 6 /1/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
የዘንድሮውን የመስቀል በዓል ዝግጅት በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አኅጉረ ስብከቶች የሚከበር ሲሆን ከነዚህ አንዱ በሆነው በተባበሩት አረብ ኢምሬት የመዝሙር ጥናት ተጀምሯል።
ለዚህም ዝግጅት ከተለያዩ ሰንበት ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ ወጣት ተማሪዎች በአቡዳቢ በሚገኘው ምስካየ ኅዙናን መድኃኔዓለም ገዳም በመሰባሰብ በዓሉን የተመለከቱ ወረብ እና መዝሙራትን በማጥና ላይ እንደሚገኙ ተገለጸ።
በዓሉ የፊታችን መስከረም 19 ዱባይ በሚገኘው አል ሽባብ እስታዲየም እንደሚከበር ተነግሯል። መረጃውን ከርዕሰ አድባራት ዱ/ሻ/አ ሰዓሊተ ምህረት ቅድስት ማርያም ወቅዱስ ያሬድ ቤ/ክ ቤዛ ብዙኃን ሰ/ት/ቤት የፌስቡክ ገጽ አግኝተነዋል።
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት )
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
ያልተቋጨው የምዕመናንና የሰንበት ተማሪዎች ሰቆቃ
መስከረም 5 /1/2016 (የሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
በምዕራብ ሸዋ ሀገረ ስብከት ዳኖ ወረዳ እራሳቸውን “የኦሮሚያ ቤተክህነት” አባላት ብለው በሚጠሩ በመንግሥት ድጋፍ በሚንቀሳቀሱ ኃይሎች አማካኝነት በቤተ ክርስቲያን ልጆች ላይ ከፍተኛ እንግልትና እና እስር እየደረሠባቸው መሆኑን በሥፍራው የሚገኙ ምንጮቻችን አስታውቀዋል፡፡
ቀሲስ አበራ እንዳሻው በተባለ ከዚህ በፊት በሀገረ ስብከቱ ታግዶ በነበረ ግለሰብ መሪነት የሚንቀሳቀሰው ቡድን በወረዳው የሚገኙትን የኦሮሞ ብሔረሰብ ተወላጅ እውነተኛ የቤተክርስቲያን ልጆችን “የኦሮሚያ ቤተክህነት” ን ተቃውማችኋል በማለት የድብደባ የመፈናቀል ከዛም አልፎ ለእስር መዳረጋቸውን ከአካባቢው ያገኘናቸው ምንጮች ነግረውናል፡፡
ይህንን ዘገባ እስከ አዘጋጀንበት ሰዓት ድረስ በዳኖ ወረዳ ሰዬ ከተማ ደብረ ቅዱሳን አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች የሆኑ ሰባት/7/ ሰንበት ተማሪዎች፤ የወረዳ ቤተክህነቱ ጸሐፊ ዲ/ን ተሠራ አበበ እንዲሁም የአካባቢው የሀገር ሽማግሌ አቶ ታደሠ መንገሻ በእስር ላይ እንደሚገኙ ለማወቅ ተችሏል፡፡
“የኦሮሚያ ቤተክህነት” አቀንቃኝ አካላት " ወልዳ ዱካቡኦታ " የሚባል ለሕገ ወጥ ቡድን ጉዳይ አስፈጻሚ የሆነ ማኅበር በማደራጀት የሰንበት ትምህርት ቤት አባላትን በማሳደድ ላይ የሚገኝ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ ስማቸው እንዲገለጽ ያልፈለጉ በወረዳው የሚገኙ አገልጋዮች እንደገለጹልን ከሆነ “አዲስ ዓመት የኛ ዘመን መለወጫ በዓል አይደለም” በማለት የ2016 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ ዝማሬ በወረዳ የሚገኙ ሰንበት ትምህርት ቤቶች በየሠፈሩ እንዳይዘምሩ ተከልክለዋል፡፡
አክለውም በወረዳው ቤተክህነት ሥር ከ25 በላይ አጥቢያ ቤተክርስቲያኖች የሚገኙ ቢሆንም በአሁን ሰዓት ክፍት ሁነው የሚገኙት 3ቱ አጥቢያዎች ብቻ መሆናቸው እና “የኦሮሚያ ቤተክህነት” አቀንቃኝ አካላት ሕዝቡን ከቤተክርስቲያን እያሸሹት፤ በሁለት ጎራም ተከፍሎ በመጋጨትም ላይ ስላለ ቀሪዎቹም የመዘጋት እድል አላቸውና በአስቸኳይ የሚመለከታቸው አካላት እና መንግሥት አፋጣኝ መፍትሔ እንዲሠጠን ሲሉ ለሚዲያችን መልእክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡
( የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የሕፃናት መዝሙር ግጥም ውድድር
የሀገር አቀፍ የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሰንበት ትምህርት ቤቶች የትግበራ ሙከራ እያደረገ ባለው የቅድመ መደበኛ(አንደኛ) ትምህርት ማስተማሪያ የሚሆኑ ትምህርታዊ ግጥሞችን የሚጽፉ የሰ/ት/ቤት አገልጋዮችን ማወዳደርና አሸናፊዎችን መሸለም ይፈልጋል።
የግጥሞቹ ይዘትና ምን ላይ ማተኮር እንዳለባቸው የገለጻ መርሐ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን ከነዚህ ቀናት በአንዱ በመገኘት ስለውድድሩ ዝርዝር ነገሮችን ማወቅ ይቻላል።
የገለጻ ቀናት:
መስከረም 12 ቅዳሜ ከ7 እስከ 9 ወይም
መስከረም 16 ረቡዕ ከ11 እስከ 1 ሰዓት
ለበለጠ መረጃ
0913969785
0920741461
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
በሰ/ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ዙርያ ውይይት ተደረገ
መስከረም 4/1/2016 (ሰ/ት/ቤቶች አንድነት)
በሐዋሳ ሀገረ ስብከት በሐዋሳ ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን መራሔ ድኅነት ሰንበት ትምህርት ቤት በሰ/ት/ቤቶች ሥርዓተ ትምህርት ትግበራ ዙርያ ገለጻና ውይይት ተደረገ።
ገለጻውን በ2015 ዓ.ም በሀገር አቀፍ የሰንበት የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት አዘጋጅነት ለአኅጉረ ስብከቶች ተዘጋጅቶ በነበረው የመምህራን የአሰልጣኞች ሥልጠና ላይ ሀገረ ስብከቱን ወክለው የተሳተፉ ዲያቆን ሳሙኤልና መምህር ረድኤት ተክሉ ናቸው።
በመርሐ ግብሩ ላይ የሰንበት ትምህርት ቤቱ የየክፍላት ኃላፊዎችና የመርሐ ግብር አስተባባሪዎች የተሳተፉ ሲሆን ከገለጻው በኋላ ውይይትና የትግበራ አቅጣጫውችን አስቀምጠዋል።
የዝግጅት ክፍላችን ከዚህ በፊት የጅማ ሀገረ ስብከት ሰልጣኞች ተመሳሳይ ሥልጠናና ውይይት ማድረጋቸውን መዘገባችን ይታወሳል።
መረጃውን ከመራሔ ሚዲያ (መራሔ ድኅነት ሰ/ት/ቤት መገናኛ ብዙኀን አግኝተነዋል።)
(የሰንበት ትምህርት ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
የትግራይ ቤተ ክህነት እንቅስቃሴ ለተሐድሶ መናፍቃን ሰርግና ምላሽ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለሀገር ካበረክተችው አስተዋጽኦ አንዱ የሀገር አንድነት ምክንያት ሆና መኖሯ ነው። ለዚህም ነው ኢትዮጵያን ማዳከም የሚፈልጉ ኃይሎች ሁሉ መጀመሪያ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ማዳከምን ዋና አጀንዳቸው የሚያደርጉት። በተለይም ከ16ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ የመጡት ሚስዮናውያን ቤተ ክርስቲያንን በማጥፋት ኢትዮጵያን መረከብ አጀንዳቸው ካደረጉ ከአራት መቶ በላይ ዘመናትን አስቈጥረዋል። በዘህ ጊዜ ውስጥ ራሳቸውን ቤተ ክርስቲያንን ለማጥፋት የሚመኙትን ያህል ምናልባትም ከዚያ በላይ ቤተ ክርስቲያንን የሚጠሉ “ኢትዮጵያውያን ፈረንጆችን” ማፍራት ችለዋል። እነዚህ ከውጪ የሚላክላቸውን አጀንዳና ፍርፋሪ ተቀብለው በውስጥ ሆነው ቤተ ክርስቲያንን ያጠቃሉ።
.... ማንበብ ይቀጥሉ
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://eotc-gssu.org/a/የትግራይ-ቤተ-ክህነት-እንቅስቃሴ-ለተሐድ/
የትግራይ ቤተ ክህነት እንቅስቃሴ ለተሐድሶ መናፍቃን ሰርግና ምላሽ
(የሰንበት ት/ቤቶች አንድነት)
✍️YouTube 👇
https://www.youtube.com/@eotc-gssu
✍️ FaceBook 👇
https://www.facebook.com/EOTC.GSSU
✍️Telegram 👇
https://t.me/EOTCNSSU
✍️Website👇
https://eotc-gssu.org/a/
✍️Twitter👇
https://twitter.com/tibeb_feleg
✍️Tiktok👇
https://www.tiktok.com/@sundayschoolunion
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
