uz
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Kanalga Telegram’da o‘tish

ወቅታዊ ጉዳይ

Ko'proq ko'rsatish
7 370
Obunachilar
+424 soatlar
+907 kunlar
+34030 kunlar
Postlar arxiv
ጋዜጠኛ ሣልሳዊት ባይነሳኝ በነመምህር ዘላለም መዝገብ ተከሳ አሁንም በእስር ላይ ትገኛለች #በአርሲ የተፈጸመውን የክርስቲያኖች ግድያ በመቃወም እና «አትግደሉን» የሚል የፍትሕ ድምፅ በማሰማታቸው ምክንያት ለእስር ከተዳረጉት ወገኖች መካከል #ጋዜጠኛ #ሣልሳዊት ባይነሳኝ አንዷ ናት። ጋዜጠኛዋ በነመምህር ዘላለም መዝገብ ተካታ ክስ እንደቀረበባት ተረጋግጧል። ጋዜጠኛ  ሣልሳዊት ባይነሳኝ በጋዜጠኝነት ሙያዋ በቅድሚያ በዋልታ ቴሌቪዥን፣ በመቀጠልም በፋና ቲቪ ውስጥ አገልግላለች። አብዛኞቻችን ደግሞ  በማኅበራዊ ሚዲያ ስለ ኢትዮጵያ እና ስለ ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያን በመናገር እናውቃታለን ። ጋዜጠኛዋ በ01/10/2018 ዓ.ም. ሰኞ ዕለት በአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን (ፒያሳ አካባቢ) በቁጥጥር ሥር ውላለች።  በቁጥጥር ሥር በዋለችባቸው በመጀመሪያዎቹ ሁለት ቀናት ቤተሰቦቿ እንዳይጠይቋትና እንዳያገኟት ተከልክሎ ቆይቷል። በመጀመሪያው የእስር ወቅት "#ጨለማ_ክፍል" ተብሎ በሚጠራውና ይፋዊ ባልሆነ የማቆያ ክፍል ውስጥ ተዘግቶባት እንደነበር፣ በኋላ ግን ወደ መደበኛ እስረኞች ማቆያ ክፍል መዛወሯን ከቤተሰቦቿ የተገኘው መረጃ ያረጋግጣል። "ኦርቶዶክሳዊ ሆነህ ከተገኘህና 'ንጹሐንን አትግደሉ' የሚል የፍትሕ ድምፅ ካሰማህ፣ እውነተኛው ገዳይ ከሳሽ ሆኖ ወደ ጨለማ ቤት የሚያስርባት አሳዛኝ እውነታ" በሚል ጉዳዩ በማኅበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ቅሬታንና ትችትን እያስከተለ ይገኛል። ንጹሐንና የሕዝብ ድምፅ የሆኑ ባለሙያዎች በእምነታቸውና እውነትን በመናገራቸው ምክንያት የሚደርስባቸው እስርና እንግልት በአስቸኳይ ሊቆም ይገባል። ©ስምዐ ተዋህዶ

የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር።ይኽ የዘር ማጥፋት ወንጀል፦ 👉 በመንግሥት መዋቅር የሚመራ ነው 👉 የመንግሥት ኀይሎችና ታጥቀው ጫካ የገቡ ኢስላማዊ ታጣቂዎች በጋራ የሚፈጽሙት ነው 👉ቀጠናዊ
የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር።ይኽ የዘር ማጥፋት ወንጀል፦ 👉 በመንግሥት መዋቅር የሚመራ ነው 👉  የመንግሥት ኀይሎችና ታጥቀው ጫካ የገቡ ኢስላማዊ ታጣቂዎች በጋራ የሚፈጽሙት ነው 👉ቀጠናዊ የሽብር ትስስር ያለው ነው 👉  አብዛኛው የኦሮሞ የሙስሊሙ ማኅበረሰብ የሚሳተፍበት ነው( የሚቃወሙ እንዳሉ ሁሉ) 👉ቤተክህነት የሚደግፈው ነው

photo content
+2

አርሲ የደም ምድር

በመንግሥት መዋቅር ሚመራ የዘር ማጥፋት አርሲ የደም ምድር

እነዚህን እውነታዎች መካድ አይቻልም

+1
ይኽ ሰው ይህን የተናገረው በ2016 ዓ.ም አከባቢ ይመስለኛል።ልማት ብሎ የሚናገው እልቂታችንን ነው።አርሲ ሽርካ ድረስ ሄዶ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመውን ፍጅት ለመሸፋፈን የሞከረ ሰው ነው።

ስማቸውን መዝግባችሁ ያዙ በመንግሥት መዋቅር የሚመራውና ከአልሸባብ ጋር ቀጠናዊ ትስስር ያለው አክራሪ ወሀቢያ ሲያርዳችሁ፣የመንግሥት ወታደር ከአራጆች ጋር ተጣምሮ ሲጨፈጭፋችሁ ከእነርሱ ጋር ተሰልፈው የገደሉአችሁን ሙስሊሞችን፣የለም ኦርቶዶክስ መገደል የለበትም ፣መሰደድም የለበትም፣ቤተ ክርስቲያንም መቃጠል የለበትም በማለታቸው የተገደሉ የተሰደዱ ሙስሊሞችን ስማቸውን መዝግባችሁ ያዙ።

በኢትዮጵያ ሃይማናታዊ መንግሥት፣በኦሮሞና ስልጤ  አክራሪ እስልምና፣በኦነግ  የተፈጸሙብን ግፎችት ለማጋለጥ ያለን መረጃ ከበቂ በላይ ነው ።ከግርብ ጊዜ ወዲህ ግን አንዳንድ አሳሳች ፎቶዎች በስፋት እየተዘዋወሩ እየተመለከትን ነው።እንደዚህ ዓይነት መረጃዎችን የሚያሰራጩት አራት አካላት ናቸው፦   1) የእኛው ሆነው ፎሎወር ለመሰብሰብ  የሚሯሯጡ ስግብግቦች 2) የእኛው ሆኖ ሥርዐቱን የሚያገለግሉ ባንዳዎች 3) የሥርዐቱ ሚዲያ ሠራዊት 4) ወሀቢያ የሚያሰማራቸው የሚዲያ  ሠራዊቶች ናቸው ስለዚህ ከአሳሳች መረጃዎች እንጠበቅ።

በድሮ ዘመን በአንድ ጫካ ውስጥ የሚኖሩ መልካቸው ነጭ ፣ ጥቁር እና ግንባረ ቦቃ የሆኑ ሶስት በሬዎች ነበሩ። ሲኖሩ ሲኖሩ የትኛውም አውሬ ሲመጣ ክብ በመሥራት እየተዋጉ አላስጠጋ ይሉት ነበር። ከዕለታት አንድ ቀን አያ ነብር ሊበላቸው መላ ፈለገ። ከዛም አንድነታቸውን የሚንድ ሐሳብ ስላገኘ ቀረበና ጥቁሩን እና ግንባረ ቦቃውን በሬ “ይሄ ነጭ በሬ ያስጨርሳችኋል ፤ እሱ ባይኖር በጨለማ አትታዩም።” አላቸው። ይህን ክፉ ምክር የሰሙ ሁለቱ በሬዎች ተባብረው ነጩን በሬ አባረሩት። ነብሩም ነጩን በሬ ብቻውን አግኝቶ በላው። በሌላ ጊዜም ተመለሰና ለጥቁሩ በሬ “ግንባረ ቦቃው ካለ አሁንም ለአደጋ የተጋለጥህ ነህ።” አለው፡፡ በዚህም የተነሳ ሁለቱ በሬዎች ተጣልተው ተለያዩ። ነብሩም ግንባረ ቦቃውን በሬ በላው። በሌላ ቀንም አያ ነብሮ ጥቁሩ በሬ ጋር ሄደ..... በሬውም ዛሬ ምን ፈልገህ መጣህ? ልትበላኝ ነው? እኔ አምኜህ አንተ ያቀረብክልኝን ሐሳብ በሙሉ በተግባር ስፈጽም አልነበር? አለው። በዚህ ሰዓት አያ ነብሮ “አንተኮ የተበላከው መጀመሪያ ጓደኞችህን አሳልፈህ የሰጠህ ጊዜ ነው።” ብሎ ጥቁሩንም በሬ ቀረጣጥፎ በላው። በዚህም የነብሩ ዕቅድ ተሳካለት። እዚህ ላይ ልብ ልንለው የሚገባው ነገር ሁሌም ልዩነታችን ውበትና ጥንካሬ የሚኖረው በአንድነታችን ውስጥ ነው። አንድ ስንሆን እንቆማለን ስንከፋፈል ጠላት እየመነጠረ ያጠፋናል። ኦርቶዶክሳውያን የተዋሕዶ ልጆች ሆይ እባካችሁ አንድ እንሁን።

photo content
+1

ወታደር ሆናችሁ ይኽን ሥርዐት የምታገለገሉ የእነዚህ በግፍ የታረዱ ኦርቶዶክሳውያን ደም ይጮህባችኋል በምድርም ሆነ በሰማይ ከፍርድ አታመልጡም። ከጽድቅ ጋር የሚተባበር ጻዲቅ እንደሆነ ሁሉ ከነፍሰ ገዳ
+1
ወታደር ሆናችሁ ይኽን ሥርዐት የምታገለገሉ የእነዚህ በግፍ የታረዱ ኦርቶዶክሳውያን ደም ይጮህባችኋል በምድርም ሆነ በሰማይ ከፍርድ አታመልጡም። ከጽድቅ ጋር የሚተባበር ጻዲቅ እንደሆነ ሁሉ ከነፍሰ ገዳዮች ጋር የሚተባበር ሁሉ ነፍስ ገዳይ ነው።

photo content

+1
ከ20 ዓመት በፊት በአርሲና በባሌ ስላለው የኦሮሞ ኢስላሚክ እስቴት

የኦሮሞ ኦርቶዶክሱን እያረዱ አርደው አልረካ ብለው እሬሳውን በእሳት እያቃጠሉ " ኦሮሞ አንድ ነው"ይሉናል።አሁን የእኔ ጥያቄ ለኦሮሞ ኦርቶዶክሶች ነው።እውነት እነርሱ እንደሚሉት አንድ ናችሁ?

+1
በአሩሲ የኦርቶዶክሳውያን ሕይወት… "…ባልና ሚስት አረጋውያን ናቸው። የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞቹ ከመንግሥት በተሰጣቸው አቅጣጫ መሠረት በነገድ ዐማራ ነው ያሉትን እና በሃይማኖቱ ኦርቶዶክሳዊ የሆነውን እንዲያጸዱ በተሰማሩ ጊዜ አቅም ያላቸው ከጭፍጨፋው ሲሸሹ አቅመ።ደካሞቹ አቶ ነጋሹና ወሮ አየለች ለታ ግን በቤታቸው ይቀራሉ። "…ዘራፊዎቹ፣ ነፍሰ ገዳዮቹ መንግሥታዊ ድጋፍ ያላቸው የኦሮሞ ወሀቢይ እስላሞቹ ደረሱ። ደርሰውም ሁለቱን አረጋውያን አረመኔያዊ በሆነ መልኩ ገደሏቸው። የአቶ ነጋሹን አስከሬን ቆይቼ አሳያችኋለሁ። ወሮ አየለች ለታ ኦሮሞ ቢሆኑም ኦሮሞ ሆነው እስላም ባለመሆናቸው በደላቸው፣ ወንጀላቸው ከፍ ያለ ሆኖ በመገኘቱ በአቢይ አሕመድ አሊ አገዛዝ ድጋፍ በሚደረግለት በኦሮሚያ እስላሚክ እስቴት ታጣቂዎች ዘንድ ቁጣን በመቀስቀሱ ወሮ አየለች ለታን ቤታቸው ውስጥ አስገብተው በሕይወት እያሉ ከነነፍሳቸው እሳት ለቀቁባቸው። ወሮ አየሉ ለታም እየጮሁ፣ እያለቀሱ፣ የሚታደጋቸው ሰው አይደለም ኦሮሞ እንኳ አጥተው ተቃጥለው ሞቱ። "…እናታችሁን የምትወዱ ምን ይሰማችሁ ይሆን? ዐማራ መቸም ምድራዊ ታዳጊ የለውም እናም እሺ ወያኔ እንዲጠላ አድርጋ ትውልድ ቀርጻ ስላሳደገች ላታዝኑ ትችላላችሁ። ኦሮሞዎች ግን ምን ይሰማችሁ ይሆን? አረጋዊ እናት፣ የአገዳደል ጥሩ ባይኖረውም ከነሕይወታቸው ቤት ዘግተው እንዲህ እንደ አሩስቶ ሲጠብሷቸው ምን ይሰማቸው ይሆን? "…አበደን አጀንዳዬን አልቀይርም ‼ አሩሲ ‼ • ኡፍፍፍፍ ወይ ወንድ ማጣት…?

በኦሮሚያ ምድር በመንግሥት መዋቅር ፣በኦሮሞ እስላሞች፣በኦነግ ሸኔ ያልተፈጸመብን የግፍ ዓይተት አለ ወይ?

የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር
+1
የዘር ማጥፋት ወንጀል በአርሲ ምድር

የኦርቶዶክሳውያንን ሰቆቃ በቪድዮ ቀርጻችሁ ለመላክ የቪድዮው Size መቀነስ ይኖርባችኋል

ይኽን ጽሑፍ በድጋሚ ላጋራችሁ
+1
ይኽን ጽሑፍ በድጋሚ ላጋራችሁ