Eotc Task Force
Kanalga Telegram’da o‘tish
7 367
Obunachilar
+424 soatlar
+907 kunlar
+34030 kunlar
Postlar arxiv
7 369
+1
ማን ነው እያስፈጀን ያለው?
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ይኽን እንድትገነዘቡልን እንፈልጋለን።እየተፈጸመብን ያለውን ሁለንተናዊ ፍጅ የሚመሩት የዞን ወይም የወረዳ ወይም የቀበሌ ባለሥልጣናት ብቻ አይደሉም ሥርዐቱ ነው የሚያዛቸው ።በቦታው ላይ ያስቀመጣቸውም ኦርቶዶክሱን ያጸዱኛል ብሎ ነው።ስለዚህ እነርሱ የታዘዙትን ነው ሚያደርጉት።ምናልባት ትዝ ካላችሁ በ2012ዓ.ም የሐጫሉ ሁንዴሳን ሞት ተከትሎ በኦርቶዶክሳውያን ላይ ወሀቢያዎቹ በውድቅት ሌሊት ጭፍጨፋ ሲፈጽሙ የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ ወደ ሽመልስ አብዲሳ ስልክ ደውሎ "ከአቅሜ በላይ ነው "ሲሰው ሽመልስ የሰጠው ምላሽ " ምን አገባህ አርፈህ ተኛ"የሚል ነበር።ሌላ ሁለት ማስረጃዎችን ላቅርብና ላብቃ። ምዕራብ አርሲ የ ዶዶላ ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፈ ያሳረደ ሙስሊሙ ከተማ ከንቲባ የሥልጣን እድገት ተሰጥቶ ወደ ፌዴራል እንዲያድግ ነው የተደረገው።ሌላው የአሰላ ከተማ ባለሥስጣን የነበረች አንዲት ሙስሊም ሴት "መስቀል ያሰረ ቄሮ አላውቅም"ብላ ኦርቶዶክሱ ላይ ስታላግጥ ኦርቶዶክሱ ሆይ ብሎ ወጥቶ ቁጣውን መግለጽ ሲጀምር ወዲያውኑ ነው ደብቀው በአምቡላንስ አውጥተው ሌላ ቦታ ላይ የተሻለ ሥልጣን የሰጧት።በኦሮሚያ ክልል ብዙ ኦርቶዶክስን ያስጨፈጨፈ የዞን ና የወረዳ ባለሥልጣን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ የሥልጣን እድገት ያገኛል ።ኦርቶዶክሳውያንን ያላስገደለና ያላፈናቀለ በዚያ አከባቢ ላይ በሚንቀሳቀሱ በኦሮሞ ኢስላማዊ መንግሥት ወይም በኦነግ ሸኔ እንዲገደል ይደረጋል እንደው ከራሩለት ያለዕድገት እዚያው በነበረበት እንዲቆይ ይደረጋል።እየሆነ ያለው ይኽ ነው ።የተሻለ ሥልጣን ለማግኘት ኦርቶዶክስን መጨፍጨፍ ማሳደድ ከስፍራው ማጽዳት ህገመንግሥታዊ መስፈርት ነው።
7 369
👆👆ጥቃቱ ሥርዓታዊ መዋቅራዊና ርዕዮተዓለማዊ እንደመሆኑ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል ባለሥልጣናትም ተጠያቂ ናቸው ቀን ሲወጣ በዘር ማጥፋት ወንጀል የሚፈለጉ ናቸው።
7 369
በአርሲ ዞን ለአጥቂዎች ድጋፍ የሚያደርጉ እና ሽፋን የሚሰጡ የመንግስት አመራሮች
በአርሲ ዞን በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን የኦርቶዶክሳውያን ሕይወትና ንብረት መጥፋት እና የአብያተ ክርስቲያናት መውደምና በስትራቴጂክ ደረጃ የሚደግፉ፣ እንዲሁም የተፈጸሙትን እልቂቶች ለመሸፈንና እንዳይታወቁ ለማድረግ የተለያዩ ስብሰባዎችንና የቦታ ምርቃቶችን እንደ ሽፋን የሚጠቀሙት የዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ናቸው። አሁን ላይ ከፍተኛ ጥቃት እየደረሰበት የሚገኘው የአሰኮ ወረዳ ሲሆን፣ የወረዳው አስተዳዳሪም አቶ ጋቢ ገልቹ ናቸው።
ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት ዋና ዋና የዞንና የወረዳ አመራሮች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፦
1.አቶ ኢብራሂም ከድር – የአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ
2.አቶ ስንታየሁ ጥላሁን – የአርሲ ዞን የሰላምና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ
3.አቶ ጋቢ ገልቹ – የአሰኮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ
ይህ ሁሉ በደልና ውድመት እየደረሰ ባለበት ወቅት ተጠያቂነትን የሚያሰፍን የመንግሥት አካል ባይኖርም፣ ድርጊቱን ለታሪክ መዝግቦ ማስቀመጥ ይገባል። በመሆኑም ጉዳዩን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳወቅና ድምፅ ለመሆን ጥረት እያደረጋችሁ ያላችሁ ተሟጋቾች፣ የእነዚህን አካላት ስምና ምስል (ፎቶ) በመጠቀም ዓለም አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫና የማጋለጥ ሥራዎችን በስፋት እንድትሠሩ እናሳስባለን።
ስምዐ ተዋሕዶ
7 369
"ወሀቢያ ሱፊያውን ከጨረሰ በኋላ ክርስቲያኑን ወደ መጨረስ ይመጣል።ሶሪያን እንዳፈራረሱ፣ሊቢያን እንዳፈራረሱ ሙፍቲዎችንም እንደጨረሱ እናንተንም ያጠፋሉ"
7 369
+2
አስታወሳችሁ አይደል?
በቀን 01/03/2018 ዓ.ም በአርሳ ዞን በአሰኮ ወረዳ በጡሌ ቢዮ ቀበሌ በጠላታ ቅዱስ ገብርኤል አከባቢ አውድማ ላይ እህል እየወቁ እያሉ በአክራሪዎቹ የታረዱ ኦርቶዶክሳውያን ናቸው፦
1)ጥላሁን ቦጋለ
2) ዲያቆን እዮብ እጅጉ
3)ጻድቃን ሠራዊት(የ10ዓመት ልጅ)
የሆነብንን አንረሳም አጀንዳችንንም አንቀይርም።
7 369
"ሳዑዲ ዓረቢያ አልፈልግም ብላ ከሀገራ አባራ ሳለ ኢትዮጵያ የዳእሽ፣የአልሸባብ አስተሳሰብ ያለውን ወሀቢያን ለመቀበል ስለምን ሽር ጉድ ትላለች"?
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ንቁ!
7 369
የሱፊያ ሼሆች ለሕዝበ ክርስቲያኑ ክርስቲያኑ ጥሪ አቀረቡ!!!
"ወሀቢያ ሱፊያውን ከጨረሰ በኋላ ክርስቲያኑን ወደ መጨረስ ይመጣል።ሶሪያን እንዳፈራረሱ፣ሊቢያን እንዳፈራረሱ ሙፍቲዎችንም እንደጨረሱ እናንተንም ያጠፋሉ"
7 369
Repost from እምየ ተዋሕዶ ሚዲያ - Emye Tewahedo Media
+1
ቤተክርስትያን ላይ ጅራፉን እያሳረፈ ያለው የወንበዴ ቡድን ዛሬም ሁለት ነቅተው የሚያነቁ እንቁ መምህራን ታፍነዋል
1ኛ. ቀሲስ ጌትነት አይተነው
2ኛ. መ/ር ዲ/ን ዘላለም ታየ
ቤተክርስትያንም ባለቤት እንደለለው የበሰሉ ልጆቿ በሙሉ ሲበሉ ዝም ብላ ታያለች
7 369
ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ከምን ዓይነት ሰዎች ጋር እየኖርን እንደሆነ አያችሁ? ሰው አርደው የማይረኩ፣እሬሳ አቃጥለው የማይረኩ፣በሰው ሞት የሚደሰቱ አረመኔዎች ።ከእነዚህ ጋር እየኖርን መደንዘዝና ሌላ ነጻ አውጪ መጠባበቅ ትርፉ ለመታረድ ነው።
አጀንዳችን ኅልውናችን!
7 369
አንዳንድ ኦሮሚኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሳውያን መናገር ስላቻላችሁ ብቻ ቲክቶክ ላይ ወጥታችሁ ባትናገሩ መጻፍ ስላቻላችሁ ብቻ ከወሀቢያና ከኦነግ የሚወረወርላችሁን ስሑት አጃንዳ እያስተጋባችሁ ለቤተ ክርስቲያን ጠላት ባትሆኑ መልካም ነው።እናንተ ስለማይገባችሁ እንጂ ሰዎቹ የያዙት ኦሮሚያን የማስለም ሥራ ነው። እነርሱ መዘጋጀት የጀመሩት ከ1960 ዎቹ ነው።በእነ ዋቆ ጉቱ ኡሱ(የዝያድ ባሬ ተላላኪ)እና በጃራ አባ ገዳ ጊዜ ነው የተጀመረው።waan hin Beekne Keessa seentanii hin borcinaa.yoo isiniif hin galle ta'e gaafadhaa.
7 369
ልብ በሉ ኦርቶዶክሳውያን!
ሥርዐቱ የሚደግፋቸው አክራሪ ወሀቢያዎች የአርሲውን የዘር ማጥፋት ለማረራራሳት የሐሰት ዜና እየፈበረኩ ነውና አጀንዳችንን እንዳንቀይ።
