uz
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

Kanalga Telegram’da o‘tish

ወቅታዊ ጉዳይ

Ko'proq ko'rsatish
7 367
Obunachilar
+224 soatlar
+2157 kunlar
+33930 kunlar
Postlar arxiv
ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!! ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው
+6
ተልእኮው ከሰው ዘር አልፎ ግዑዛኑንም የማጥፋት ነው!! ተቋማዊ የጥፋት አካሄድ እንደሆነ የሚያሳየው አጥፊ፣ታዛቢ፣ቀራጭ የአንድ ተቋም ሰራዊት አባል መሆናቸው ነው

+3
• የመነኮሳይት የድሮን ጭፍጨፋ ዜና… • 2 እናቶች ወዲያው ሞተዋል • ከ8 በላዩ በጽኑ ቆስለዋል "…እንደተለመደው አረመኔው እና ፀረ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶው አቢይ አሕመድ አሊ ፈርሞ ትእዛዝ ሰጥቶ በሚያስተኩሰው ድሮን አማካኝነት በዛሬው ዕለት በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል። "…ከሥፍራው ደውዬ ባረጋገጥኩት መሠረት የድሮን ድብደባው የተፈጸመው ጠዋት በግምት 4:30 አካባቢ ሲሆን ጭፍጨፋው የተፈጸመባቸው እናቶችም የዕለቱን መቁኑን በማዘጋጀት በማዕድ ቤት ወይም በተግባር ቤት በነበሩ መነኮሳይት እናቶች ላይ መሆኑን ነው ያረጋገጥኩት። "…ከድሮኑ ቦንብ ፍንዳታ በኋላ እዚያም እዚህም የወደቁት እናቶችን ለማንሳት በተደረገው ጥረት ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ መወሰዳቸውንም ለማረጋገጥ ችያለሁ። የመረጃ ምንጮቼ እንደነገሩኝ ከሆነ ጉዳት ከደረሰባቸው እናቶች መካከል አብዛኛዎቹ የመትረፍ ዕድላቸው ዝቅተኛ መሆኑ ነው የሚናገሩት። • ፀረ ኦርቶዶክሱ የብልፅግና ወንጌል እና የኦሮሞ ወሀቢያ እስላሙ አገዛዝ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የጀመረውን ጭፍጨፋ የሚቃወም እና የሚቀለብስ ኃይል እና ትውልድ እስካልተፈጠረ ድረስ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ይሄ ማሳያ ነው። ከአሩሲ ጭፍጨፋ ወደ ወሎ መካነሰላም ገዳም ተዘዋውሯል። • ቤተ ክህነቱም፣ ሲኖዶሱም ዝም፣ ጭጭ። ሕዝቡም ድንዝዝ፣ ፍዝዝ፣ ተራ በተራ ማለቅ፣ መጨፍጨፍ ነው የተያዘው። ለምን እንጨፈጨፋለን የሚል ሰው እንዴት ይጠፋል? • ከምር ምንም ማድረግ እንዳለመቻል የሚበሰጭ ነገር የለም።

እየሆነ ያለው እውነታ ይኽ ነው
እየሆነ ያለው እውነታ ይኽ ነው

ይኽን የከተማ አባ ኩብኩባ ማን ወከለው?
ይኽን የከተማ አባ ኩብኩባ ማን ወከለው?

ዓረቦቹ ክርስትናን(ኦርቶዶክሳዊነትን) ከኢትዮጵያ ምድር ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት በቀዳማዊው አሕመድ ግራኝ በኩል መጡ አልተሳካላቸውም ነበር አሁንም በዳግማዊ ግራኝ አሕመድ በኩል መጥተዋል ከትግራይ ጦርነት ጀምሮ የጦር መሳሪያናና የገንዘብ ድጋፍ ድጋፍ እያደረጉ ይገኛሉ

አሳዛኝ ዜና‼️ በዛሬው ዕለት ማለትም 15/11/2018ዓ.ም በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በተ
+3
አሳዛኝ ዜና‼️ በዛሬው ዕለት  ማለትም 15/11/2018ዓ.ም በምዕራብ ወሎ በመካነ ሰላም አጠገብ በዓባይ ወንዝ ዳርቻ በሚገኘው ዓባይ ገዳመ አስቀጤስ የሰማእቷ ቅድስት አርሴማ አንድነት ገዳም ላይ በተፈጸመው የድሮን ጥቃት ምክንያት በገዳሙ ውስጥ በሚኖሩ ሴት መነኮሳይት ላይ ጭፍጨፋ መፈጸሙ ተሰምቷል።በጥቃቱም ሁለት መነኮሳይት እናቶች ወዲያው ሲሞቱ ከ8 በላይ የሆኑትን ትራንስፖርት ባይኖርም በባጃጅ ወደ ወደ ወረዳው መካነ ሰላም ጤና ጣቢያ ተወስደዋል

ይኽ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚባለው 👉 ኦርቶዶክስን በጠላትነት ፈርጆ የሚንቀሳቀሰው የምዕራቡና የዐረቡ ዓለም ድቅል ሥሁት ሥርዐት የሚመራው ነው 👉ከላይ እስከታች በኦርቶዶክስ ጠል አካላት የተሞ
+1
ይኽ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የሚባለው 👉 ኦርቶዶክስን በጠላትነት ፈርጆ የሚንቀሳቀሰው  የምዕራቡና የዐረቡ ዓለም ድቅል ሥሁት ሥርዐት  የሚመራው ነው 👉ከላይ እስከታች በኦርቶዶክስ ጠል አካላት የተሞላ ነው 👉  በእምነት ካባ የተሸፈኑ ጽንፈኞች ኦርቶዶክስን ለመምታት በአንድ ሆነው የሚሳተፉበት ነው 👉 ነባር፦ ታሪኮችንና ዕሴቶችን አጥፍቶ አዲስ የውሸት ታሪክና ዕሴት ለመፍጠር ነው 👉 ሀገሪቱን ይበልጥ ወደ  እርሰበርስ ትርምስና ወደ ሃይማኖት ጦርነት የሚከት ነው

ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ምድር ጉና ወረዳ በቀን 08/11/2018 ዓ.ም አቶ ዘየደ ሙልጌታ የተባሉ የ70 ዓመት አዛውንት በበልግ አጨዳ ላይ እንዳሉ
+2
ዘግይቶ የደረሰኝ መረጃ ነው የኦርቶዶክሳውያን መታረጃ ቄራ በሆነችው በአርሲ ምድር  ጉና ወረዳ  በቀን 08/11/2018  ዓ.ም  አቶ ዘየደ ሙልጌታ የተባሉ  የ70 ዓመት አዛውንት በበልግ አጨዳ ላይ እንዳሉ በመንግሥት መዋቅር ድጋፍ በሚደረግላቸው በአክራሪ የእስልምና ታጣቂዎች ተግድለዋል ከብቶቻቸው በሙሉ ተወስደውባቸዋል።

በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች እንግድነታቸውን ረስተው እኛን እንግዶች ያደርጉን ዘንድ ምን ያክል ርቀት እንደ ተጓዙ ተመልከቱ።ያቀዱትን በተግባር እየፈጸሙብን ነው።
+6
በእንግድነት የተቀበልናቸው ሰዎች እንግድነታቸውን ረስተው እኛን እንግዶች ያደርጉን ዘንድ ምን ያክል ርቀት እንደ ተጓዙ ተመልከቱ።ያቀዱትን በተግባር እየፈጸሙብን ነው።

ለምን ይመስላቿል አጀንዳ የሚደራረብብን? የበአጀንዳ ብዛት እያዋከቡን ይጨርሱናል

Repost from Eotc Task Force
የታሰበልን እሚደረግብን ይህ ነው እና እስከመቼ ነው እምተኙት?

ብሔርተኛው ከኦርቶዶክስ ውጪ ሌላ ጠላት አለው? የለውም።በብልጽግና ጀርባ ተጭነው በአንድ ትንፋሽ የሚተነፍሱ ሁሉ ኦርቶዶክስን ለማጥፋት ያልሞከሩት የጥፋት ዘዴ የለም።በዚህ ሥሁት ጥምር ሥርዓት ያልደረሰባት የክፋት እና የጥፋት አይነት ከየት ይገኛል? ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 16.)◈በዚህ ስቃይ መካከል በምንም አይነት ማገገሚያ ዘዴ እንዳይኖራት እና የፋታ ጊዜ ዕረፍት እንዳታገኝ ያለ ዕረፍት ይነዘንዟታል፦ ◈ሁሉም አጥፊዎቻችን ለድካማቸው መሸፈኚያ አድርገው ይነዘንዟታል። ◈ጧት መነዝነዝ፣ማታም መነዝነዝ፣ነገም መነዝነዝ፣ ነገር እየፈለጉ መነዝነዝ ዕረፍት ማሳጣት ማባከን ማዋከብ፣ማሰላቸት ዋና ሥራቸው ነው። ◈ለሥርዓቱ ባለጊዜዎች፣ለወሀቢስቶች፣ለማፍያ ፓስተሮች፣ለጽንፈኛ ሰፈርተኞች፣በነቁ ቁጥር ትዝ የምትላቸው ኦርቶዶክስ ናት።ሲናገሩ፣ሲጽፉ፣ሲመክሩ፣ሲያቅዱ፣ሲሠሩ፣..ኦርቶዶክስን አየረሷትም።ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ይነዘንዟታል። ◈ሀገር የሚፈርሰው፣ታሪክ የሚወድመው፣ትውልድ የሚመክነው፣እሴት የሚጠፋዉ፣ርኩሠት የሚሰፋዉ፣ኢትዮጵያ የምትበታተነው ኦርቶዶክስ ስትጠፋ እንደሆነ ስለሚያምኑ ይነዘንዟታል። ◈በኦርቶዶክሳዊት አስተሳስብ ሕይወት መልካም ሰብእና፣ጠቃሚ ሀሳብ፣ቅን ህሊና፣ፍትሐዊ ዕውቀት ያላቸው ሰዎችም ከንዝነዛው ብዛት የተነሣ መሰላቸ ያገኛቸዋል። ከንዝናዜውና ከጥዝጣዜው ብዛት የተነሣ የህሊና ዕረፍት ያጣ ሰው ደግሞ ከጫጫታዎች ሁሉ ለመራቅ ሲል የሚያደርገው ሽሽሽት ቤተ ክርስቲያንን በረጂም ዓመት በማያበራ ንዝነዛ ያመናምናታል። ኦርቶዶክሳዊነት፦ርቱዕነትን፣አማኝነትን፣ታማኝነትን፣ሐቀኝነትን፣ፍትሐዊነትን፣ነጻነትን የተላበሰ አስተሳስብ ስለሆነ የሴራ ሰብእና የንዝነዛ ሕይወት የለውም።ለዘመናት አስቦ አልሞ ክፉ መሥራት አይችልም። ◈የንዝነዛው ብዛት ወደ ሁሉም ምእመናን ጆሮና አእምሮ ይጋባና አዚም በሚመስል መልኩ ሁንንም ያፈዛቸዋል ያደነግዛቸዋል። ◈የነዝናዦችን ተንኮል ቀድሞ የነቃበትን ደግሞ ብቻውን ይበስልና ያስበላዋል፣ያማስነዋል፣ያሰላቸዋል፣ያፈዘዋል፣እኔን ያየህ ተቀጣ ያስብለዋል። ◈ አሁን ያለው ንዝነዛ ከጀመረ ባጭሩ ከቆጠርነው ስምንት ዓመታችን ሁኗል። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 17.)በመጨረሻም፦ ➻ለእኛ ለኦርቶቶክሳውያን መውጫ መንገዳችን በየት በኩል ነው? ➻ማን ነው የሚያተርፈን? ➻እንዴት ነው የምንተርፈው? ➻የምክክር ኮሚሽኑ ያተርፈናል? ➻ኮሚሽኑ፦በማን?ለምን?እንዴት? የተቋቋመ ነው? ➻ሐቀኛ እና ቀጥተኛ ነው? ➻("ሞተ ዮሴፍ አኃዊሁ ነገርዎ ለዮሴፍ።")

አስቀድሞ የተጠቀሰውን ጥቃት የሚፈጽሙትም፡- ፖለቲካውን ለሃይማኖታዊ ድብቅ ዓላማቸው ማስፈጸሚያ የሚጠቀሙ ከቀበሌ እስከ ፌዴራል በየደረጃው የተሰገሰጉ የመንግሥት አካላት፣ አክራሪ ሙስሊሞች፣ እና በእነሱ የሚዘወሩ የተለያዩ ቡድኖችና አደረጃጀቶች፣ በተለያዩ ፕሮቴስታንት ስም የተደራጁ ቤተ እምነቶቸና በውስጣቸው የሚያገለገሉ የሐሰት ነቢያት፣ ፓስተሮችና ከተመዘገቡበት ዓላማ ውጪ በቤተ ክስቲያንና በክርስቲያኖች ላይ ዘረፋና ሃይማኖት የማስቀየር ተግባር የሚፈጽሙ ዓለም አቀፍ “ግብረ ሠናይ” ድርጅቶች፣ የሚደርሱ ጥቃቶችን ተከታትሎ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ለማሳወቅ የተቋቋሙ ዓለም ዓቀፍ ድርጅቶች የኦርቶዶከሳውያንን ጥቃት ሆን ተብሎ የአለማቀፉ የዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ እንዳይሰማው በሪፖርታቸውን ሰሚዎች በሚፈልጉት መንገድ ማቅረባቸው ተጠቃሽ ነው። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 7.◈ቤተ ክርስቲያን እንደ ተቋም እንድትዳከም ማድረግ፤ ከቅዱስ ሲኖዶስ ጀምሮ እስከ አጥቢያ አንድ ምእመን ድረስ የተዘረጋውን መዋቅር ኦርቶዶክሳዊ ውክልና እንዳይኖረው አድርገዋል። በተለይም ከ2015 ጥር 14 በኋላ የተፈጠረውን ስናስበው ለማሰብ ቅሉ ያሰቅቃል። ማፍያ ነፍሰ ገዳይ ጳጳሳትን አምርቶ በማስገባት፣ መዋቅሩን የሰላይ መመላለሻ በማድረግ። ማኅበራቱን በማዳከም ሽባ በማድረግ፤ በጀቷን በመቀማት፤ ልጆቿን በማሳደድ፤ የውስጥ ሁከት በመፍጠር፣ መፍትሄ እንዳትፈልግ በማፈን፤ እጁን አስገብቶ ከቋሚ ሲኖዶስ ጀምሮ ምርጫ በማድረግ፤ በሙስናና በተለያዩ ብበተለያዩ ብልሹ አሠራሮች እንድትጠመድ ማድረግ፣አባቶችን ማኖ በማስነካት በማስፈራራት፣የጎሣ ፖለቲካን አስገብቶ በመከፋፈል፣ ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 8.)◈ያለ ከልካይ ማጥፋት፦ ደረጃ በደረጃ ቀስ በቀስ ሁሉንም ካስተኛ በኋላ ያለ ከልካይ ኦርቶዶክስን ማጥፋት ችሏል። ከመጀመሪያው ጀምሮ ማስታወስ ይቻላል፦ የጅጅጋውን እልቂት፣የሲዳማውን ዕልቂት፣በሐጫሉ ምክንያት የደረሰውን እልቂት፣በጃዋር ምክንያት የደረሰውን ዕልቂት፣በወይብላ ማርያም፣በመላው ሰሜኑ ክፍለ ሀገራችን የደረሰውን እልቂት፣በአሩሲ፣በቢኒሻንጉል፣በአጣየ፣በጅማ የደረሰውን ዕልቂት ማሰብ ብቻ ከበቂ በላይ ነው።በዚህ ሁሉ ዕልቂት አጥፊዎች ተለቀው ከሞት የተረፉት ከጥላ ያረፉት ኦርቶዶክሳውያኑ ታሥረው እየተሰቃዩ ይገኛሉ። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 9.)◈በየትኛው ሁኔታ በሁለገብ ማሳቀቅ፣ሁለገብ ጥቃት በማድረስ፤ በሞት በተረፉት ላይ ደግሞ ያለ ዕረፍት እንዲኖሩ ፋታ የሌለው ሰቀቀን እንዲደርስባቸው ይደረጋል።በሚድያ፣በቀበሌ፣በፖሊስ ግልምጫ፣በመዋጮ፣በግብር ጫና፣በፍረጃ፣በመሳሰለው ሁሉ ያለ ህሊና ዕረፍት እንዲኖሩ ያሳቅቋቸዋል። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 10.)◈ኦርቶዶክሱ የሚበዛበትን ሰሜኑን ታርጌት አድርገው በጦርነት በመጨፍጨፍ፦ ሰሜኑን ክፍለ ሀገር(ትግራይና አማራውን)መሠረት ያደረገ ጦርነት መካሄድ ከጀመረ አምስት ዓመት አልፎታል።በጦነቱ እያለቀ ያለው ኦርቶዶክሱ ነው። የክርስቲያኖች ሰፈር በተራዛሚ ጦርነት የቆየ ስለሆነ ብዙ መከራ ይደርስበታል። በጦር ሜዳ ሰበብ ክርስቲያኖች ይገደላሉ፤ በቀያቸው በሚደረገው ፍልሚያ ይገደላሉ፤ ንብረታቸው ይዘረፋል፣ይቃጠላል፤ ከብቶቻቸው ይሞታሉ፤ አብተ ክርስቲያናት ሆን ተብለው ይመታሉ፤ በሰበብ አስባቡ የእንተና መረጃ ነህ እያሉ ንቁሐን ኦርቶዶክሳውያንን ይመታሉ፣ ንዋየ ቅድሳቶች ይዘረፋሉ፤ የአብነት ተማሪዎች ሰርክ ለልመና በወጡበት ሰላይ ናችሁ እየተባሉ ይመታሉ፤ መድኃኒት ታደረጋላችሁ እየተባሉ መምህራኑ ይገደላሉ፤ ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 11.◈በወጠጤ ፓስተሮች እና በውሸታም ወሐቢስቶች ስሟን በማስጠፋት፤ ቤተ ክርስቲያንን በሁሉም ዘርፍ ተጠቂ ለማድረግ ያልተሠራበት አይነት የለም።የሥርዓቱ ፓስተሮች ይዘልፏታል፣የአገዛዙን የጥፋት ትንቢት ይተነብዩባታል፣እሴቷን ያጣጥሉባታል፣የብልጽግና ሥርዓት ኦርቶዶክስን በፈቃደ እግዚአብሔር ነው ለማስባል ጥረት ያደርጋሉ።ከኦርቶዶክሳዊ ጥላቻ፣ፍረጃ፣ጉንተላ ውጪ ወጠጤ የሥርዓቱ ፓስተሮች በኦርቶዶክስ ላይ ከመሳለቅ ውጪ የሚሰብኩት ወንጌል የላቸውም። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 12.◈ስም በለበሱ ወሐቢስቶች ሰይፍ በማሳረድ፤ የብልጽግና ሥርዓት ኅብሩ ብዙ ነው።ባንዱ ሲያዩት ማፍያ ነፍሰ ገዳይ መንግሥት ነው፣ባንድ ወገን ማፍያ አሸባሪ ወሀቢስት ነው፣ባንዱ ሲያዩት ማፍያ ፓስተር ነው፣ባንዱ በኩል ሲያዩት የተደራጀ የጥፋት ኃይል ነው፣ባንዱ ሲያዩት የኤምሬት ማደሪያ ዱላ ነው።ስለዚህም ወሀቢስቶችን ከሥርዓቱ ለይቶ ማየት አይቻልም። በቤተ ክርስቲያናችን ላይ እያደረሱ ያሉት ጫና መጠኑ ሰፊ ነው።በሚድያ ፕሮፓጋንዳ፣ኦርቶዶክሱ የሚበዛበትን እና አናሳ ኦርቶዶክሳውያን ያሉበትን ታርጌት ያደረገ ጥላቻ፣ማኅበራዊ ቀውስ በመፍጠር፣ኦርቶዶክሳውያንን በማረድ፣የኦርቶዶክሳውያንን ንብረት እና ርስት በመቀማት፣አብያተ ክርስቲያናትን በማውደም፣የተለያዩ ጥቃቶችን በማድረስ ውድመት ፈጽሞብናል።ለዚህ ደግሞ አሩሲ ጥሩ ማሳያ ነው። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 13.◈የተለያዩ የጥፋት ኃይሎችን አደራጅቶ ጥቃት በማድረስ፤ በየሰፈሩ የተደራጁ መንግሥታዊ ኃይሎች ታርጌታቸው ኦርቶዶክሳውያን እና የኦርቶዶክሳውያን የሆነው ነው።ሥርዓቱ ጥቃቱ የተፈጸመው ከእኔ ውጪ ነው ለማለት በእነዚህ ኃይሎች ሥራውን እየሠራ ነው።የዝቋላ ገዳም፣የአሰቦት ገዳም፣የአሩሲ፣የግንደ በረት፣የሰላሌ፣የወለጋ፣የበደኖ፣የአርባ ጉጉ፣ ፣የቢኒሻንጉል፣የአጣየው፣ይሄ ሁሉ ውድመት የደረሰው በዚህ መንገድ ነው። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 14.◈የተለያየ የፖለቲካ ሲኖዶሶችን በመፈብረክ፤ በቤተ ክርስቲያኗ ላይ ዘላቂ አርቆ መቅበሪያ ገደል መቆፈር ከጀመሩዋቸው ነገሮች ዋናው ክፋት ራሷን ለማጥፋት የተደረገው ዝግጅት ነው።በየሰፈሩ ከሐዋርያዊነት ሲኖዶስ አስወጥቶ የሰፈር ሲኖዶስ በማቋቋም ምእመኑን የመበተን ሥራ ተሠርቷል። የቆጋ ገዳም ሲኖዶስ፣የትግራይ ሲኖዶስ፣የኦሮምያ ሲኖዶስ፣በዝግጅት ላይ እየተመላለሱ ያሉ መንበረ ሀርቤ ሲኖዶስ፣የደቡብ ሲኖዶስ፣የክልሎች ሲኖዶስ፣አሁን ደግሞ የአማራ ሲኖዶስ የሚል ስብስብ ለማዋለድ ጥረት ላይ ናቸው።እነዚህን የመሳሰሉትን አምርተው የጥፋት ሲኖዶስ አቋቁመው ቤተ ክርስቲያንን በትነውብናል።ከዚህ የተነሣ ምእመኑን በቤተ ክርስቲያን አባቶች ተስፋ እንዳይኖረው ተደርጓል አባት የሚባሉትም ከምእመኑ ይልቅ የሾማቸውን ፓርቲ የሚያከብሩ ሁነዋል። ቤተ ክርስቲያን ወዴትም እንዳትላወስ እጅና እግሯን በቄስ ሞገሤዎቹና በሰለዮቹ በኩል አሣስሮ በመያዝ ሲኖዶሳዊ ጥቃት ተሰንዝሮባታል። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 15.◈የነቁ የተረዱ ምእመኖቿን ቀድሞ በማሠር፣በመግደል፣ በማጥፋት፤ በሰንበት ትምህርት ቤት፣በማኅበራት፣በፖለቲካ ድርጅቶች፣በነጋዴዎች፣በገዳማት፣በአብነት መምህራን፣በትምህርት ተቋማት፣ባሉ ቀድመው በተረዱ ኦርቶዶክሳዊ ኤሊቶች ላይ የሚደርስባቸው አፈና፣እስራት፣ግድያ፣መሰወር፣ሀገር ያወቀው ፀሐይ የሞቀው ነው።በማረሚያ እና በማጎሪያ ቤቶች ታፍኖ ያለው ኦርቶዶክሱ ነው።ማሰብ ትጀምር መጥፋት ትጀምራለህ ነው ነገሩ።ለዚህ የሞት ሥርዓት በምድር ላይ ከኦርቶዶክስ ውጪ ሌላ ጠላት አለው? የለውም።ለውሸታሙ ወሐቢስት በምድር ላይ ከኦርቶዶክስ ውጪ ሌላ ጠላት አለው? የለውም።ለወጠጤው ፓስተር ከኦርቶዶክስ ውጪ በምድር ላይ ሌላ ጠላት አለው? የለውም።ለጽንፈኛ

◈የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? ➻ኦርቶዶክሳውያንን ለይቶ የማጥፋት ሂደቶች፦ ◈በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በዋናነት ከ1966 ዓመት ጀምሮ በተለያየ አይነትና ዘዴ የጥቃቱ ኢላማ ሲቀጥል ቢቆይም በለፉት ስምንት ዓመታት ግን አይነቱም ዘርፉም ከፍ ብሎ በተለያዩ አካባቢዎች ሁለገብ ድምሠሳ ተደርጎባታል። ➻በእነዚህ ስምንት ዓመታት ከብልጽግና ሥርዓት ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን የተገኙ ሁለገብ የጥፋት በረከቶች ደግሞ ዋና ዋናዎቹ የሚከተሉት ናቸው። 1.)◈በውሸት ትርክት አምርቶ ማሠራጨት ስሟን ማስጠፋት፤፦ ኦርቶዶክሳውያንን የመደምሰስ ፍጅቱ ዝም ብሎ ድንገት ደርሶ አይቀጥልም። በቅድሚያ የውሸት ትርክት አምርቶ በ ሚዛን አስጠባቂው አካል እና በኦርቶዶክሳውያን ኅብረተ ሰቦች መካከል የሴራ እና የውሸት ትርክት ይፈጥራል።የተፈጠሩ የፍጅት ትርክቶች አዳዲሶቹ ከሰነበቱትት ትርክቶች ጋራ ተዳምረው የጥፋት አቅማቸው የከፋ ይሆናል። እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 2.)◈ከየትኛውም የሥልጣን እርከን ኦርቶዶክሳውያኑን ማግለል፤ የኦርቶዶክሳውያን ሞታቸውንም ሆነ ስቃያቸውን ማንም ሰሚ አካል እንዳይኖር ቀስ በቀስ በገሐድም በሥውርም ከመሪነት እርከን ከተለያየ የሥራ ፖዚሽን ያስወግዷቸዋል።ከሚኒስተር ተቋማት፣ከመረጃ ተቋማት፣ከሚድያ ተቋማት፣ከኃይል ዘርፍ ተቋማት፣ከዲፕሎማሲ ዘርፍ ተቋማት።..እንዳይኖሩ ያደርጋሉ።አልፎ አልፎ ያሉ የሚመስሉት ደግሞ እምነትም እሴትም የሌላቸው ሊብራል እምነት አልባወች ናቸው የተጎለቱት ነገር ግን ያሉ መስለው ይታዩ ይሆናል እንጂ ሕይወትም እውነትም የላቸውም። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 3.)◈ኦርቶዶክሳውያንን ለመጉዳት ታርጌት ያደረገ ፖሊሲ በመቅረጽ፤ ነገሮቹ ዝም ብለው በዘፈቀደ አይሠሩም ኦርቶዶክሳውያንን የማጥፋት የዘር ማጥፋት ሂደቱ እያደገ ሲሄድ ኦርቶዶክሳውያንን ታርጌት ያደረገ ማኒፌስቶ እና ፖሊሲ ይቀረጻል። በተለያየ የካድሬ ማሰልጠኚያ ስለ ኦርቶዶክሳውያን አላስፈላጊነት በግልጽም በገደምዳሜውም ተጽፏል። በጦርነት ፖሊሲ፣የኢኮኖሚ፣የሚድያ፣የሥልጠና፣የፀረ ብልጽግና፣ የነገሥታት ሃይማኖት፣ ጸረ ዲሞክራሲ እያለ ካድሬው መከራ ሊያበላት ሥልጠና ይወስዳል። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 4.)◈የአዲሲቷ ኢትዮጵያ ፕሮጀክት አካል ይደረጋል፦ በዚህ ትርክት ዉስጥ ኦርቶዶክስን የሁሉም የጋራ ጠላት እና የመደብ ትግል ማድረጊያ ተደርጋ እድትቀጠቀጥ ይፈለጋል። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ጥርስ ውስጥ ገብታ የምትላመጠው በግለሰቦች አልያ በቡድኖች ፍላጎት ብቻ ሳይሆን መነሻው የመንግሥታዊ መዋቅር አስተሳሰብ ነው። ሰለሆነም የደረሰባት እና የሚደርስባት መከራ ሁሉ ሥርዓታዊ እና መንግሥታዊ ነው። መንግሥታዊ ትርክቱ በሥርዓቱ ዱላነት የኩሽና የሴማዊነት ትርክት፣ሰሜናዊና ደቡባዊ ትርክት፣በነባርና ጸረ ነባር አስተሳስብ፣ታሪካዊነት እና ጸረ ታሪካዊነት፣ሥርዓት ነው። ሥርዓቱ ራሱን ያስቀመጠው ደግሞ የተለያየ ሽፋን በመስጠት ነው። ሥርዓቱ ከኢትዮጵያዊነት እሴቶች ምንም ተሳትፎ የለውም። ምክንያቱም እሴቶቹን የሠሯቸው ኦርቶዶክሳውያን ናቸው ተብሎ ተወስዷል። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 5.)ነውርን ማለማመድ፤ የዘር ፍጅቱ ደረጃ በደረጃ ሲፈጸም ለምን? የሚል ሰው እንዳይኖር ነውርን፣ሞትን፣ርኩሠትን፣ሥርዓታዊ ውንብድናን፣ውሸታምነትን፣ወስላታነትን፣አለመታመንን፣ ማለማመድ።"አታዳንቁ ሞት የትም ሀገር አለ"እን.መዋቅራዊ ግድያው እንደ ባህል እንዲቆጠር ማድረግ።ያ ሁሉ በኦርቶዶክሳውያን ላይ የተፈጸመው ፍጅት በልምምድ የተደረገ ሂደት ነው። ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 6.)◈ተግባራዊ ጥቃት መጀመር፤ 6.1.)ኦርቶዶክሳውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ ግድያው በአይነቱ ብዙ ነው። በጦርነት ሰበብ የሚዋጋውም የሚዋጉትም አብዛኛውን ኦርቶዶክሳውያን ናቸው በሁለቱም ወገን የምናልቀው እኛው ነን።ኦርቶዶክሳዊ ወጣቱን ቀደም ብለው በተለያየ ዘዴ ስላደኸዩት ለሞት ይቀጥሩታል እንቢም ካለ በግድ ያፍሱታል ስለዚህ ይሄድና ይሞታል ወይም ይገድላል።ኦርቶዶክሱ በሚበዛበት በሰሜኑ ሕዝብ መካከል ቅራኔ በመፍጠር የተፈጸመውን እልቂት ያስታውሷል። የኦርቶዶክሳውያን ቀየ የጦር ሜዳ በማድረግ በተለያየ መንገድ ማጥፋት፣እንደ አሩሲ፣እንደ ሰላሌ ባለው ደግሞ ኦርቶዶክሳውያንን በጅምላ ለማጽዳት የሚደረግ ፍጅት ነው። በዚህ መንገድ የኦርቶዶክሳውያን ከቀያቸው ማፈናቀል፣ አካላቸውን ማጉደል፣አብያተ ክርስቲናትን በእሳትና በከባድ መሳሪያ ማቃጠል ወይም ማፍረስ፣ የኦርቶዶክሳውያንን መሥሪያና መኖሪያ ቤት ማቃጠል ወይም ማፍረስ፣የኦርቶዶክሳውያንን ሰብል በአብሪ ጥይት ማቃጠል፣ንብረታቸውን፣ከብቶቻቸውን መግደል እንዲሁም ማቃጠል፣የተገኘውን ንብረት ከጣት ቀለበት ከአንገት ብር ጀምሮ መዝረፍ፣የልማት ተነሺ እያሉ ድርሻ አልባ ማድረግ፣በዚህ ሁሉ መከራ ኦርቶዶክሳውያን በኢኮኖሚ አቅማቸው ደካማ በአንድነት ኃይላቸው ዝርው ብትን እንዲሆኑ ማድረግ፣ከወሳኝ የንግድ እና ገቢ ማስገኛ ተግባራት እንዲገለሉ ማድረግ፣ ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 6.2.) ማኅበራዊና ማኅበረሰባዊ ጥቃት ማድረስ፡-የኦርቶዶክሳውያን መገለጫ ከሆኑ፦ከአንድነት፣ከአብሮነት፣ከማኅበረሰባዊነት፣ከማኅበራት፣ከዕድር፣ ከዕቁብ እና ከመሳሰሉት ኦርቶዶክሳውያንን ማግለል፣በሚድያ፣በስብሰባ፣በሴሚናር፣በትምህርት ቤቶች ኦርቶዶክሳዊ ትውፊትና ነባር አስተሳስቦች እንዳይነገሩ ማድረግ፣ ◈እና የምክክር ኮሚሽኑ ይሄንን ይመልስልናል? 6.3.)በኦርቶዶክሳና በኦርቶዶክሳውያን ላይ ፖለቲካዊ ጥቃት ማድረስ፡- ኦርቶዶክሳውያን ከከፍተኛ እና በተለያዩ የሥራ ዘርፎች ከሀገራዊም ሆነ በሌላ ከሚገኙ ኃላፊነቶች እንዲገለሉ ይደረጋሉ። የዚህ ማስወገጃ መንገዱ ሰበቡም አይነቱም ብዙ ነው። የተሳሳተ መረጃ በማደራጀት፣የሐሰት ትርክት በመፍጠር፣ስም ማጥፋት፣በማዋከብ፣ሪስክ ውስጥ በማስገባት፣እርስ በእርስ በማጠራጠር፣ሥነ-ልቦናዊ ጫና በመፍጠር፣እርስ በእርስ እንዲተላለቁ በማመቻቸት፣ባይታወር በማድረግ፣በተለያየ ዘርፍ በመፈረጅ የድሮ ሥርዓት ናፋቂ፣ተቸንካሪ..፣ቤተ ክርስቲያንን ለሆነ አካባቢ በመስጠት፣ከሥልጣን እንዲወገዱ ተደርጓል።በዚህ መንገድ ካስወገዱ በኋላ ፍትህ ይነፍጓታል።የቤተ ክርስቲያንን ጉዳይ በሕግ ውስጥ አለማካተት፣ ከውጭ አካላት ጋር ተባብሮ ማጥቃት፣ ለመብቷ ዕውቅና መንፈግ፣በቤተ ክርስቲያን አስተዳደርና የፍትሕ ሥርዓቷ ጣልቃ በመግባት አቅም ማሳጣት፣ ተበዳይ የሆኑ ክርስቲያኖች ወደ ሕግ እንዳይሄዱ ማስፈራራት፣ የፍትሕ አካላት ከበዳዮች ጋር የዓላማ አንድነት መኖሩ፣ ልዩ ኃይል፣ ወንጀል ምርመራ አካባቢ የኦርቶዶክሳውያን ድምጽ አለመስማት፣ ወንጀሎኞች ያለፍርድ መልቀቃቸው፣ በዳይን ለቆ ተበዳይን ማሰር፣ የአብያተ ክርስቲያናትን ይዞታዎች መውረር/የጥምቀት የልማት የደመራ ቦታዎችን በግፍ መንጠቅ፣ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን መሥሪያ ቦታ እንዳታገኝ መከልከል፣ የሚሉት ይገኙበታል።

አሁንስ መናገር እራሱ ያደክማል ከዕለት እለት የወገኖቻችን ማት እንደቀጠለ ነው😭

ፍትህ😭 በሀዲያ ስልጤ ሀገረ ስብከት በሚሻ ወረዳ ለወስገበታ ጃና ቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን🙏💔😭 የፕሮቴስታንቶች ክስ ድምፅ ይረብሸናል የኛ ቸርች አጠገብ ነው ብለው ባነሱት ክስ ተወስኖላቸው የቅድስት ሥላሴ ቤተክርስቲያን ይፍረስ እሚል የፍርድቤት ደብዳቤ ይዘው መተው ሊያፈርሱት ነው ነገር ግን ከቸርቹ 800ኪሎሜትር ይርቃል የሃሰት ክስነው ፍትህ ለቅድስት ቤተክርስቲያን

photo content
+1

የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፈው ሰው ዛሬ በመንግስት ደረጃ ተሸለመ አይገርምም ስራውን በአግባቡ ስለተወጣ አሉ እውነት ነው ኦርቶዶክስን የማጥፋት የተሰጠ ተልኮ በአግባቡ ተወቷል ስለዚህ ሽልማት
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያንን ያስጨፈጨፈው ሰው ዛሬ በመንግስት ደረጃ ተሸለመ አይገርምም ስራውን በአግባቡ ስለተወጣ አሉ እውነት ነው ኦርቶዶክስን የማጥፋት የተሰጠ ተልኮ በአግባቡ ተወቷል ስለዚህ ሽልማት ይገባዋል አዲሲቷ ኢትዮጵያ እምትፈልገው ተፈፀመ። ገዳይ ካባ ማልበስ ከቤተክነት ነው የተማሩት