uz
Feedback
ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

ፍኖተ- አማራ ሚዲያ (Finote- Amhara ) Midea

Kanalga Telegram’da o‘tish

የተመሠረተው የአማራን ሕዝብ ለማንቃት፣ ለማደራጀት እና ለማስተባበር ነው። የአማራ ሕዝብን ✅ ፖለቲካዊ ✅ ማህበራዊ ✅ ኢኮኖሚያዊ ታሪካዊ ጥያቄዎችን ለማሰማት እና የአማራን ሕዝብ በማንቃት ሰፊውን ሕዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል። ወደዱም ጠሉም የኃላ ታሪካችን በእኛ እጅ ይፃፋል። አማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ( አፋብን)

Ko'proq ko'rsatish
2 918
Obunachilar
-1524 soatlar
+287 kun
+37030 kun
Postlar arxiv
🟥 እነ አርበኛ ደረጀ በላይ እና አርበኛ ሰለሞን አጠናው ለጥቂት የተረፉበት፤ አንድነት ናፋቂው ወንድማችንን አርበኛ አማረ እና ጀግናው መቶ አለቃ አበራን ጨምሮ ከጓዶቻቸው ጋር መስዋዕትነት የከፈሉበትን ውግያ የመሩት ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ባንዳዎች ናቸው። 💠 1ኛ 👹 ኮሎኔል አሸናፊ ብርቄ በ10ኛ ዕዝ ስር ያሉትን ክ/ጦሮች እየመራ አስተባብሮ ጥቃቱን የፈፀመ፣ ዋናው ጦር መርቶ የገደለ። 👉 እሱ የሚመራው ጦር ጋር በቅንጅት ፖሊስ፣ ሚሊሻውን እየመሩ፤ የመረጃ ምንጭ በመሆን፣ እቅዱን በማውጣት፣ ጊዜውን በመምረጥ፤ ግድያው እንዲፈፀም ያደረጉ፣ የከበባ ቦታውን ያመቻቹ ባንዳዎች ደግሞ ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል። 💠2) 👹 ኮማንደር ደሳለኝ አበራ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ 💠3) 👹 ም/ኮማንደር ሲሳይ ታደለ:- የምስራቅ ደምቢያ ወረዳ ፖሊስ ፅ/ቤት ሀላፊ 💠4) 👹 አማረ እጅጉ:- የምስ/ደምቢያ ወረዳ ሰ/ደህንነት ሀላፊ 💠5) 👹 አሰፋ ዳምጤ:- የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሚሊሻ ኃላፊ 💠6) 👹 አንተነህ ታደሰ:- የማ/ጎንደር ዞን ሠላምና ፀጥታ ሃላፊ 💠7) 👹 ሀብቴ ብርሌ:- ወረዳ አስተዳዳሪው (ምስ/ደምቢያ) 💠8) 👹 አበበ ንጉሴ:- የምስ/ደምቢያ የብል/ፓ/ፅ/ቤት ፖለቲካ ሀላፊ 🟥 የአፋብን ጎንደር የጠቅላይ ግዛት ዕዝ እንዲሁም አፋብን በላይ ዕዝ አመራር እና አባላት በተለይ ደግሞ ለተሰውት ቅርብ የሆናቹ የሰራዊት አባላት እና አመራሮች በምን መንገድ መቀጣጫ ማድረግ እንዳለባቹ ወንድሞቻችንን የፈጁትን ለእናንተ አልነግርም። "ፈረስ ያደርሳል እንጂ አይዋጋም"። 🟥 ከእነዚህ ጋር መረጃ በመለዋወጥ እጃቸው በደም የጨቀየ እንደፈከሩባቸው የበሏቸውን ከሀገር ውስጥ እስከ ውጭ ያለውን የብዓዴን ኔትዎርክም በቀጣይ በዝርዝር አቅርበን የምናጋልጥ ይሆናል ሙሉ መረጃቸውን አጣርተን። ➡️ ሌላው በዚህ ጦርነት የተረዳሁት እና አስቸኳይ ማስተካከያ ልትወስዱበት የሚገባ ትልቁ የፋኖ ክፍተት ደግሞ የመረጃ እና ደህንነት አወቃቀሩ እጅግ የላላ እንደሆነ ነው።ከአዘዞ አንስቶ ተወርውሮ ደንቢያ ድረስ ለከበባ እስኪመጣ ከእይታ ውጭ አይደለም የመረጃ መላላት እንጂ። መረጃ ክፍሉ ከባህላዊ የስሚ ስሚ ተላቆ ፕሮፌሺናል በሆኑ ባለሙያዎች በተማሩ ሰዎች ይደራጅ። ሁለት 3 ቦታ ደፈጣ ተይዞ በቀላሉ ደምቢያ ሳይደርስ የኃይል መዛባት አድርሶ ይሄንን አላስፈላጊ መስዋዕትነት ማስቀረት ይቻል ነበር። 🔵 በሁሉም ቀጠና ያለው ፋኖ ሊያውቀው የሚገባ ደግሞ ይሄ ዘረ-ፈጅ መንግስት ክረምቱ በደንብ ሳይገባ በሁሉም ቦታ operation ሰርቼ ቢያንስ ደህና ደህና የፋኖ መሪዎችን አጠፋለሁ በማለት "አውራው ሲመታ ንቡ ይበተናል" የሚል እቅድ ይዞ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል። በማታ ሊያፍን፣ድሮን ሊጥል፣እንዲሁም በከበባ ሊያፍን እና በድንገት ለማጥቃት ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው። 🟥 ስለዚህ አትዘናጉ፣ የመረጃ ስርዓታችሁን አስተካክሉ፣ ጦራችሁን ቀድማችሁ ጠርንፉ፣ገዥ ቦታዎችንን ቀድማችሁ ያዙ፣ሁሉም ወጣት ፋኖ ጋር ይጠርነፍ የግል ትጥቅ ያለውም ይጠርነፍ፤ ካልሆነ ለሚጠረነፈው ክረምት እስኪወጣ ያውስ፣ ጠንካራ ጠንካራ ምሽጎችንን በሰው ቁመት ልክ የሆኑ ተዘዋውሮ መዋጋት የሚያስችሉ ቆፍሩ (ምርኮኛን አስቆፍሩት ደሙ ጠብ እስክትል ይስራ) እነዚህ እና መሰል አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶችን አድርጉ። አፋብን እንደሆነ እንኩዋን የጋራ ዘመቻ ሊያውጅ ዕዞችን ማደራጀት አቅቶት አየር ላይ እየዋለለ ያለ ግራ የገባው ድርጅት ሁኗል። ቢሆንም ነገሮች መስመር እስኪይዙ እንቁ ልጆች በተናጥል በመሃል እየተበሉ መቀጠል ስለሌለበት ኮሮች፣ ክ/ጦሮች፣ ብርጌድና ሻለቃዎች በየአቅራቢያቹ ካሉት ጋር በመናበብ በመቀናጀት አስፈላጊውን ስራ እንድትሰሩ አደራ እላለሁ 🙏

በሽዋ ጠቅላይ ግዛት የብልፅግና መራሹ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊ በሕዝብ ላይ ሴራ እያሸበረ ይገኛል!! በሸዋ ጠቅላይ ግዛት የጀግኖች መፍለቂያ በሆኑት ማጀቴ፣ አጣዬ፣ ሸዋሮቢት፣ አፆኬያና ጀቡሃ አካባቢዎች ሕዝቡ በከፍተኛ መከራና እንግልት ውስጥ በሚገኝበት በአሁኑ ወቅት፣ የደብረብርሃን ከተማ የፀጥታ ኃላፊ ዳንኤል እሸቴ የሕዝቡን ደኅንነት አደጋ ላይ የሚጥልና አምባገነናዊውን ሥርዓት ለማስቀጠል የሚሠራ የጥፋት መሣሪያ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። ​ ምንጮች እንደሚያመለክቱት፣ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊው ዳንኤል እሸቴ፣ የብልፅግናን ሥርዓት የዐቢይ አሕመድን ሥልጣን ለማስጠበቅ ከብአዴን (ብልፅግና) በተሰጠው የቅጥርኝነት ሚና፣ በሸዋ ምድር ላይ የሚመረውንና የሚሰቃየውን የአማራ ሕዝብ በይፋ በአደባባይ አሳልፎ የመስጠት ድርጊት ላይ ተሰማርቶ ከሚሰሩት የብአዴን ቅጠርኞች አንዱ ነው። ​በአካባቢው ባለው አረመኔያዊ አሠራር ሳቢያ የሞተበት የቅርብ ዘመድም ሆነ ጓደኛ የሌለው ይህ ግለሰብ፣ በሕዝብ ሰቆቃና ሥቃይ ላይ እያፌዘ እንደሚገኝ የአካባቢው ነዋሪዎች በምሬት ይናገራሉ። አሁን ባለው ሁኔታ የሕዝብ ቁጥር እየመነመነና የአማራ ሕዝብ ሕልውና አደጋ ላይ የወደቀው በእንደዚህ ዓይነት የውስጥ ባንዳዎች ሴራ ሲሆን ​የሴራው ስፋትና ማጠቃለያ የሊለው ይህ ግለሰብ ድርጊቱ ከዚህም አልፎ፣ አሁንም በድጋሚ ውድ የሆነውን የሸዋ ሕዝብ ለመጨፍጨፍና ለማጥፋት አደገኛ ንድፍ ተይዞ እየተሠራ ይገኛል። ለዚህም ማረጋገጫው፣ የደብረብርሃን የፀጥታ ኃላፊው ዳንኤል እሸቴ የኬሚሴ ልዩ ዞን ሚሊሻዎችን በምስጢር በመቀስቀስ፣ ከመከላከያ ሠራዊት ጋር በማቀናጀት ኤፍራታ ግድም ወርዳዎች ላይ አዲስ ጥቃት ለመሰንዘር ሌሊትና ቀን በንቃት እየተንቀሳቀሰ መሆኑ እና የአካባቢው ነዋሪዎችና ታዛቢዎች ይህንን አደገኛ ሴራ ሕዝቡ በንቃት እንዲከታተለውና ራሱን እንዲከላከል ጥሪ አቅርበዋል።#Dawit #Amhara

ምኒልክ ዕዝ የወር ሪፖርት‼️ በአንድ ወር ውስጥ ከ420 በላይ የሰው ኃይል፣ 322 የጦር መሣሪያ እና ከ28 ሺህ በላይ ተተኳሾች ወደ ምኒልክ ዕዝ ገቢ ሆነዋል! ​ከአገዛዙ ብልፅግና ሰራዊት በመኮብለል አፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ባሉት ስድስት  ኮሮች እና ልዩ ዘመቻ ዉስጥ ከ322 በላይ የጦር መሳሪያ እና ከ28 ሺህ በላይ ተተኳሽ ጥይቶች ገቢ ሲሆኑ 304 የአገዛዙ የሰራዊት አባላት በ1ወር ዉስጥ ወደ ምኒልክ ዕዝ ተቀላቅለዋል ። ከግንቦት 15 -ሰኔ 15 /2018 ዓ.ም ጀምሮ በምኒልክ ዕዝ ዉስጥ ባሉት 6ኮሮች እና ልዩ ዘመቻ ዉስጥ የገቡ መሳሪያዎች ፣ተተኳሽ እና የሰዉ ሃይል ብዛት እንደሚከተለዉ አቅርበናል። ​1. 102ኛ ኮር አጠቃላይ ሪፖርት ​ወደ 102ኛ ኮር ስር ለሚገኙ ክፍለ ጦሮች (12ኛ፣ 49ኛ እና 65ኛ ክፍለ ጦር) በድምሩ የገቡት የሰው ኃይልና የጦር መሳሪያዎች እንደሚከተለው ተጠቃለዋል፦ ​የሰው ኃይል፦ 46 የመከላከያ አባላት፣ 7 የአድማ ብተና፣ 5 ፖሊስ፣ 5 ሚሊሻ እና 25 ወደ ትጥቅ ትግሉ የተቀላቀሉ #(ጠቅላላ ድምር = 62 አባላት) ​የጦር መሳሪያ፦ 46 ጥቁር ክላሽ፣ 9 ኮፍ ክላሽ፣ 7 እስናይቶ #(ጠቅላላ ድምር = 62) ​#ተተኳሽና ትጥቅ፦ 6,960 የክላሽ ጥይት፣ 116 የእጅ ቦምብ እና 58 የወገብ ትጥቅ። ​2. የ303ኛ አሳምነው ኮር አጠቃላይ ሪፖርት ​ወደ ኮሩ ዋና መምሪያና ወደ ክፍለ ጦሮቹ (14ኛ፣ 19ኛ፣ 21ኛ ፣ 30ኛ እና 81ኛ ክፍለ ጦር) የተቀላቀሉ አባላትና የትጥቅ ዝርዝር፦ ​የሰው ኃይል፦ 51 የመከላከያ አባላት እና 5 ሚሊሻ (ጠቅላላ ድምር = 56 አባላት) ​(ከገቡት ውስጥ 24 የክፍለ ጦርና የሻለቃ አመራሮች፣ ኦፕሬተሮችና መሐንዲሶች ይገኙበታል) ​የጦር መሳሪያ፦ 2 ጥቁር ስናይፐር፣ 1 መገናኛ፣ 48 ጥቁር ክላሽ፣ 5 ኮፍ ክላሽ፣ 3 ዳይሞሊ ክላሽ እና 1 ጥርጥር ክላሽ (ጠቅላላ ድምር = 57) ​#ተተኳሽና ትጥቅ፦ 4,190 የክላሽ ጥይት፣ 118 የስናይፐር ጥይት፣ 73 የእጅ ቦምብ፣ 6 የጭስ ቦምብ፣ 4 የስናይፐር ካዝና እና 45 የደረትና የወገብ ትጥቅ። ​3. የ105ኛ ኮር አጠቃላይ ሪፖርት ​ከግንቦት 15  ጀምሮ ከአገዛዙ የከዱና የተገኙ የጦር መሳሪያዎች ዝርዝር፦ ​የሰው ኃይል፦ 107 የመከላከያ አባላት፣ 11 ሚሊሻዎች እና 5 የአድማ ብተና አባላት። ​የጦር መሳሪያ፦ 71 ክላሽንኮቭ፣ 3 እስናይፐር፣ 3 ስናይቶ መሳሪያ፣ 1 M14 መሳሪያ እና 1 የቃታ መሳሪያ። ​ተተኳሽና ትጥቅ፦ 5,302 የክላሽ ጥይት፣ 52 የእጅ ቦምብ እና 47 የወገብ ትጥቅ። ​4. የ101ኛ ኮር አጠቃላይ ሪፖርት ​ወደ 11ኛ፣ 15ኛ እና 35ኛ ክፍለ ጦር የተቀላቀሉ የሰራዊት አባላትና መሳሪያዎች እንደሚከተለው አቅርበናል። ​የሰው ኃይል፦ ግንባታ ወስደው ትግሉን የተቀላቀሉ 14 አባላት፣ ወደ ትውልድ ቦታቸው የተሸኙ 26 አባላት (ጠቅላላ የሰው ኃይል = 40) ​የጦር መሳሪያ፦ 1 ስናይፐር፣ 1 ሁለት እግር ስናይቶ እና 19 ጥቁር ክላሽ። ​5.  የ104ኛ ኮር የተቀላቀሉ አባላትና የትጥቅ ዝርዝር፦ ​የሰው ኃይል፦ 21 የመከላከያ ሰራዊት አባላት እና 12 የአድማ ብተና ፖሊሶች። ​#የጦር መሳሪያ፦ 21 ጥቁር ክላሽ እና 12 ሰደፍ ክላሽ። ​#ተተኳሽና ትጥቅ፦ 2,900 የክላሽ ተተኳሽ ጥይት፣ 11 የእጅ ቦምብ እና 15 የወገብ ትጥቅ። ​6.  106ኛ ኮር  ሪፖርት በሁሉም ክፍለ ጦሮች (31ኛ፣ 22ኛ እና 34ኛ ክፍለ ጦር) በኩል የገቡ አጠቃላይ ጥቅል ሪፖርት፦ ​#የሰው ኃይል፦ 73 የመከላከያ ሰራዊት አባላት እና 2 ሚሊሻዎች #(ጠቅላላ ድምር = 75 አባላት) ​#የጦር መሳሪያ፦ 85 ጥቁር ክላሽ፣ 1 ኮፍ ክላሽ፣ 2 እስናይቶ/ዶጂ ክላሽንኮቭ፣ 1 ብሬን እና 1 ስናይፐር (ጠቅላላ ድምር = 90 መሳሪያዎች) ​ተተኳሽና ትጥቅ፦ 8,225 የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይት፣ 360 የብሬን ተተኳሽ ጥይት፣ 75 የእጅ ቦምብ እና 39 የወገብ ትጥቅ። ​7. ወደ ልዩ ዘመቻ የተቀላቀሉ አባላት ወደ ልዩ ዘመቻው የተቀላቀሉ ከመከላከያና ከአድማ ብተና የመጡ አባላት ዝርዝር፦ ​የሰው ኃይል፦ 8 አባላት (6 ከመከላከያ፣ 2 ከአድማ ብተና)፤ 1 መቶ አለቃ እና 2 ሀምሳ አለቆችን ጨምሮ ​የጦር መሳሪያ፦ 9 መሳሪያዎች እና 1 የመገናኛ ሬዲዮ። ​           #የሁሉም ኮሮች ጠቅላላ የተቀናጀ የጋራ ድምር ​ከግንቦት 15 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ሁሉንም 6 ኮሮች (102ኛ፣ 303ኛ、105ኛ、101ኛ、104ኛ እና 106ኛ ኮር) እና የልዩ ዘመቻ ሪፖርቶችን በአንድ ላይ የተገኘው  ጠቅላላ የድምር ውጤት እንደሚከተለዉ አስቀምጠናል። ​ 1. አጠቃላይ የሰው ኃይል (የተቀላቀሉ አባላት) ​#የመከላከያ ሰራዊት አባላት፦ 304 አባላት ​*የአድማ ብተና ፖሊስ፦ 26 አባላት ​*ሚሊሻዎች፦ 23 አባላት ​* ፖሊስ፦ 5 አባላት ​ወደ ትጥቅ ትግሉ የተቀላቀሉ እና በጀሌ  የመጡትን ጨምሮ)፦ 65 አባላት ​ጠቅላላ የሰው ኃይል ድምር = 423 አባላት ​ 2. አጠቃላይ የጦር መሳሪያዎች (የቡድንና የነፍስ ወከፍ መሳሪያ ​#ክላሽንኮቭ (ጥቁር ክላሽ ፣ ኮፍ፣ዳይሞሊ፣ጥርጥር)፦ 299 መሳሪያዎች ​ዶጂ ክላሽ፦ 10 መሳሪያዎች ​ስናይፐር (የተለያዩ)፦ 7 መሳሪያዎች ​ስናይቶ መሳሪያ፦ 3 መሳሪያዎች ​ብሬን (ከነተተኳሹ)፦ 1 መሳሪያ ​M14 መሳሪያ፦ 1 መሳሪያ ​የቃታ መሳሪያ፦ 1 መሳሪያ   #ጠቅላላ የጦር መሳሪያዎች ድምር = 322 3. አጠቃላይ ተተኳሾች (ጥይቶች) እና ቦምቦች ​የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይት፦ 27,577 ጥይቶች ​የብሬን ተተኳሽ ጥይት፦ 360 ጥይቶች ​የስናይፐር ተተኳሽ ጥይት፦ 118 ጥይቶች ​ ጠቅላላ የጥይት ድምር = 28,055 ጥይቶች ​የእጅ ቦምብ፦ 327 ቦምቦች (ከተጨማሪ 6 የጭስ ቦምቦች ጋር) ​ 4. የትጥቅና ቁሳቁሶች ​የወገብና የደረት ትጥቅ፦ 204 ትጥቆች ​የመገናኛ ሬዲዮ (ሀይተር/ሌላ)፦ 3 ሬዲዮዎች ​የስናይፐር ካዝና፦ 4 ካዝናዎች ​ ከአገዛዙ የሚከዳው የሰው ኃይልና የትጥቅ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እንዲህ መሆን  የስርዓቱን መፍረክረክ የሚያሳይ እንደሆነ ማሳያ መሆኑን አዉቃቹህ አሁንም የዚህ ስርዓት ጠባቂ የሆናቹህ የሰራዊት አባላት በየቀጠናቹህ ወደሚገኝ የፋኖ አደረጃጀት እንድትቀላቀሉ ጥሪ እናስተላልፋለን። መዳረሻው ድልና ነፃነት የሆነው የአማራ ህዝብ የህልዉና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአፋብን ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያ እና ኮሚዩኒኬሽን  መምሪያ!!   ሰኔ:- 17/ 2018 ዓ/ም

ቡታ ጋዜጣ ጥቁር ቀን - Blak Day በእነ ብኒያም ሸጋዉ መዝገብ የተከሰሱ የአማራ የህሊና ፖለቲካ እሰረኞች ዛሬ ፍ/ቤት ቀርበዋል ። በእነ አቶ ብኒያም ሸጋዉ መዝገብ የተከሰሱት 15 ተከሳሾች ጉዳያቸውን በእስር ቤት ሆነው ከሚከታተሉ 14 ተከሳሾች መካከል 14ቱ ዛሬ ሰኔ 17/2018 በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሕገ መንግስት እና የፀረ ሽብር ወንጀል ችሎት ቀርበው ነበር። ፍርድቤቱ የአማራ የህሊና እና የፓለቲካ እሰረኞችን ከዚህ በፊት በዋለዉ የፍርድቤቱ ችሎት የወሰነው መደበኛ ምስክር ለማሰማት በሚል ቀጠሮ ከሰኔ 15_17/2018 ዓ.ም  ድረስ ቀጠሮ የተሰጡት በፀረ ሽብር ወንጀል የተጠረጠሩት ለተከታታይ 3 ቀን ዓቃቤ ህግ ሀሰተኛ ምስክር በማዘጋጀት ካቀረባቸው 26 ምስክር የ13ቱን ምስክር ለፍርድቤቱ አሰምቷል። ዛሬ በዋለው ችሎት ለዓቃቤ ህግ ምስክር ሆነው የመጡት ምስክሮች በግፍ የታሰሩትን የአማራ ተወላጅ የህሊና እና የፓለቲካ እስረኞች በምርመራ ጊዜ በከፍተኛ የአካል ጉዳት ያደረጉ ፤በምርመራ ጊዜ የሰው ህይወት ጨምሮ ያጠፉት የማዕከላዊ ፓሊስ (በስም የሚታወቁ የመርማሪ) አባላት ለምስክርነት ቀረበዋል። ተከሳሾቹ በበኩላቸው እነኚህ የአማራ ተወላጆችን በምርመራ ጊዜ ህይወት ያጠፉ፤ እኛንም ለከፍተኛ የአካል ጉዳት እና የሞራል ዉድቀት፤ ለጤና እክል የዳረጉን አረመኔዎች በእኛ ላይ በሀሰት ሊመሰክሩብን አይገባም በማለት ለፍርድቤቱ ያቀረቡት አቤቱታ ወድቅ በማድረግ ፍርድቤቱ የምስክርነት ቃል ተቀብለዋል። አማራነትን እንደ ወንጀል በቆጠረው የኦህዴድ ብልጽግና አገዛዝ በሽብር ወንጀል ተከሰው በግፍ እስር ላይ የሚገኙት የአማራ ተወላጅ የህሊና እና ፖለቲካ እስረኞች በደረሰባቸው የድብደባ እና የአካል ጉድለት ምክንያቱም  ለከፍተኛ የህመም እና ስቃይ መዳረጋቸውን ለፍርድ ቤቱ ቢገልፁም የፍርድቤቱ ዳኞች ባላቸው የጥላቻ አመለካከት በህግ የተፈቀደላቸው መብት ሁሉ በመጣስ ህክምና መከልከላቸውን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማሉ ። በእነ አቶ ብኒያም ሸጋዉ መዝገብ ዉስጥ የተከሰሱት 16 ተከሳሾች 1.ብኒያም ሸጋዉ 2. ኮር/ል ይመር አበራ 3.ሽመልስ አሻግሬ 4.ሙላት ሸዋፈረዉ 5.መሀመድ ሁሴን ሞላ 6.መሀመድ ሁሴን አህመድ 7.ሐወል ሰይድ ይመር 8.ጀማል ደስአለዉ አደም 9.አሸብር ይመር መሀመድ 10.አቡበከር ይመር አሊ 11.ሳሙኤል አለማየሁ 12.ላቃቸዉ መስፍን ቢሆነኝ 13.አወቀ ብርሀኑ 14.ወ/ብርሀን አራጋው 15. መሀመድ አደም እጅጉ(  በዋስ የወጡ ጥፋተኛ በሚል ተከሰዋል)። በዚህ መዝገብ የተከሰሱ ተከሳሾች ቀሪ የምስክር ቃል ለመቀበል ፍርድቤቱ ለቀጣይ አራት (4) ወር በማራዘም ለጥቅምት 23/2019 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ታዉቋል

ሰበር ዜና አይጥ ለሞቷ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች እንደተባለው ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦርን የነካው የአገዛዙ ሀይል ተደመሰሰ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ
ሰበር ዜና አይጥ ለሞቷ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች እንደተባለው ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦርን የነካው የአገዛዙ ሀይል ተደመሰሰ የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ጎንደር ጠቅላይ ግዛት በላይ ዘለቀ ዕዝ  የዳግማዊ ቴዎድሮስ (5ኛ) ኮር ጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦር  ከአጥናፋ፣ ከይታየው እና ቴውድሮስ ብርጌዶች የተወጣጡ  ጀግኖች ዛሬ ሰኔ 17 /2018 ዓ/ም  በሌሊት ከዳባት፣ገደብየ  እና አምባጊወርጊስ ከተሞች ተወጣጥቶ ወደ ሚጦ፣ ጥሀ ፣ቧክሽ  የመጣው ሀይል በጎንደሬዎች ከጥዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ እስከ ምሽቱ አንድ  ሰዓት ድረስ  በተደረገው ከፍተኛ አውደ ውጊያ  ሲገረፍ  ውሏል ። አይጥ ለሞቷ የድመትን አፍንጫ ታሸታለች እንደተባለው ሁሉ የጎንደሬ በጋሻው ክፍለ ጦርን  ጀግኖች ሰኔ 15/2018 በደንቢያ ለማፈን የሞክሮ የአገዛዙ ተላላኪ ቡድን በጀግኖቻችን  በመሰዋትነት ከሽፎ ከ4 መኪና በላይ ሙቱን አንከርፎ ጭኖ የተመለሰ  መሆኑ ይታወቃል ። ዛሬም የጎንደሬ በጋሻው  ጀግኖችን ለማፈን የሞከረው  የብርሃኑ ጁላ  ተላላኪ ሰራዊት በዝረራና በበቃኝ ሲመታ  ለጎንደሬ በጋሻዎችም ወዲያውኑ የ208 ተኛ ኮር አናብስቶች ደርሰው አስፍቶ የመጣውን የጠላት ሀይል በመምታት ክንፋን ሰብረውታል  በአውደ ውጊያው  ሁለት ሻለቃ መሪዎችን ጨምሮ ከ65 በላይ ጠላት ሲ*ደ*መ*ሰ*ስ   ከ38  በላይ የሚሆነው ደግሞ  ቆስሎበት እየተዝረከረከ  ይገኛል ። ጎንደሬዎቹም በአውደ ውጊያው  ሳይውል ሳያድር ደም መላሽ እያሉ ሰኔ 15 የተሰው ጓዶቻቸውን ስም እየጠሩ እየፎከሩ ጠላትን እያጨዱት ይገኛሉ    ።                  ህልውናችን በተባበረ ክንዳችን  !!! አርበኛ  ታድሎ ደሴ (ካስትሮ ) የጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ህ/ግን /ኃላፊ

በአፋብን በላይ ዕዝ ሜ/ጄነራል ውብአንተ አባተ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ስር የአንዳቤት ብርጌድ አርበኞች፣ በከባድ መሣሪያዎችና በሜካናይዝድ ታግዞ በዕብሪት ሲግተለተል የዋለውን የብልፅግና ተላላኪ ጦር ስልታዊ በሆነ ከበባ ውስጥ በመክተት አከርካሪውን ሰብረውታል‼️ የፋኖን ልዩ የጦር ብልሃት፣ ጥበብና እምቅ አቅም መቋቋም አቅቶት ክፉኛ የተሽመደመደው የጠላት ኃይል፣ በአውደ ውጊያው ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ፣ ቁሳዊና ስነ-ልቦናዊ ኪሳራ ያስተናገደ ሲሆን፤ ሽንፈቱን ለመሸፈንና የንዴት መውጫ ለማድረግ በንጹሃን ዜጎችና በማኅበራዊ ተቋማት ላይ ሰፊ ዘረፋና ውድመት ፈጽሟል። በእብሪት የተወጠረውና በሕዝብ ደም የሰከረው የገዥው አካል ተላላኪ ሰራዊት በአንዳቤት ወረዳ በተለያዩ ግንባሮች ማለትም፦ በመካነ-ስላሴ፣ በውቤ ከተማ፣ በጉልት፣ በአፋፍ፣ በጎመለል፣ በወሰንጃ፣ በወይበይኝ እና በቤተ-ማርያም ተራራ ማማ ግርጊ** ላይ ውጊያ ለመክፈትና ቀጠናውን ለመቆጣጠር በከፍተኛ ኃይል ተንቀሳቅሶ ነበር። ሆኖም ግን፣ የአንዳቤት ብርጌድ ጀግኖች ጠላትን ወደማይወጣበት የሞት ወጥመድ እና የከበባ መስመር ውስጥ በማስገባት የመጨረሻውን የሽንፈት ጽዋ አቁመውታል። የጨበጣ ውጊያ ቢከፍትም በአናብስቶቹ ብርቱ ምት መፈናፈኛ አጥቶ ክፉኛ ተመትቷል። ይህ ዘራፊና ፀረ-ሕዝብ የሆነው የብልፅግና ኃይል፣ የፋኖን ክንድ መቋቋም አቅቶት አውደ ውጊያውን ሲነጠቅ፣ ልማደኛ የዘራፊነትና የሽብር ባህሪውን በንጹሃን ላይ አሳይቷል። በሕዝብና በማኅበራዊ ተቋማት ላይ ያደረሰው ውድመትና የዘረፋ ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፦ * በዳሳሽ አበበ ዳኘ ላይ 55,000 ብር በጥሬ ገንዘብ ዘርፈዋል። * ክንዱ መንገው ከተባለ ንፁህ አርሶ አደር ላይ አንድ አብራራው ጠመንጃ ነጥቀዋል። * "ለፋኖ መረጃ ትሰጣላችሁ" በሚል ሰበብ የንጹሃንን 3 የቴክኖ (Tecno) ሞባይል ስልኮች በጉልበት ቀምተዋል። የማኅበራዊ እና የልማት ተቋማት ውድመት፦ * የመካነ-ስላሴ ቀበሌ የእንስሳት ሕክምና መስጫ ሙሉ በሙሉ የነበረው ቁሳቁስ በጠላት ወድሟል። * የመካነ-ስላሴ ቀበሌ የማኅበራት ሰነድ** ሙሉ በሙሉ እንዲጠፋ ተደርጓል። * የመካነ-ስላሴ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት** ላይ ከፍተኛ ጥቃት በመሰንዘር፣ የርዕሰ-መምህሩን ቢሮ እና የመምህራን ማረፊያን ሰባብረውታል። እንዲሁም የትምህርት ቤቱን የገቢ ማሰባሰቢያ ደረሰኞችን ሙሉ በሙሉ በመቅደድ ከጥቅም ውጭ አድርገውታል። ይህ የጠላት ዘራፊ ኃይል በሕዝብና በማኅበራዊ ተቋማት ላይ የፈጸመው ዘረፋና ውድመት፣ ቡድኑ ከሕዝብ ጋር በግልጽ የተጣላና የመጨረሻው የውድቀት ምዕራፍ ላይ የደረሰ መሆኑን በግልጽ ያሳያል። ©አፋብን በላይ ዕዝ ሜ/ጄነራል ውብአንተ አባተ ኮር ጉና ክፍለ ጦር ሕዝቅ ግንኙነት ክፍል! 17/10/2018 ዓ.ም

"ድመት የራሷን ምስል መስታወት ውስጥ እያየች አንበሳ የሆነች ቢመስላት ምንም አይደለም፤ 'አንበሳ ነኝ' ብትልም ምንም ችግር የለውም። ችግሩ የሚጀምረው 'አንበሳ ነሽ በሉኝ' ስትልና 'አንበሳ ከሚውልበት ቦታ ካልዋልኩ' ስትል ነው። ያንተን አላውቅም፤ ይህ ፊትህ ቆሞ የምታየው ግን አንበሳ ነው።"

አስቸኳይ መረጃ!! በብር አዳማ በኩል ብቻ ወደ ደጋ ዳሞት ለመግባት የተሰለፈው የጠ*ላ*ት ኃይል ዝርዝር:- ✔️ምስራቅ ዕዝ 302ኛ ኮር 76ኛ ክፍለጦር ሁለት ሬጅመንቶች ✔️ምዕራብ ዕዝ 404ኛ ኮር 22ኛ ክፍለጦር ከአዴት አንድ ሬጅመንት ✔️ምስራቅ ዕዝ 302ኛ ኮር 59ኛ ክፍለጦር 2 ሬጅመንቶች (ከዚህ በፊት አንድ ሻምበሏ ፉት ተብሎየመደምሰስ ልምድ ያላት) በአንድ ኮር የሚፈቀደው አንድ ዙ-23 አንዳንዴ 2  ቢሆንም ለዚህ ውጊያ 2 ዙ-23 ከምስራቅ ዕዝ 304ኛ ኮር በ79ኛ ክፍለጦር  የመጣ  አንድ ሞተራይዝድ ሻለቃ አሠልፏል።  2 pMP ባላ 20×139 ካሊበር ብረት ለበስ አብሮ ተሠልፏል። NB:- በአሁኑ የጠላት የኮር ሥምሪት ውስጥ በአንድ ኮር ውስጥ:- 👉 አንድ ምተራይዝድ ሻለቃ መካናይዝድ መሣሪያዎችን ኦፕሬት የሚያደርግ በአደረጃጀት ሲኖር ~>በሥሩ አንድ ታንክ፣ ~> አንድ ባትሪ መድፍ፣ ~> አንድ ዙ_23  እና ~>አንድ PMP 20×139 ካሊበር ተኳሽ ብረት ለበስ ይኖሩታል። ለወገን ኃይል ይደርስ ዘንድ ሼር አድርጉ!!

የፀሐፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የፖለቲካ መኮንኖች ማሠልጠኛ ማዕከል የ3ኛ ዙር ሰልጣኞቹን አስመረቀ! በአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ (አፋብን) ወሎ ቤተ አማራ ምኒልክ ዕዝ ሥር የሚገኘው የፀሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ የፖለቲካ መኮንኖች ማሠልጠኛ ማዕከል፣ የ3ኛ ዙር ሰልጣኞቹን በደመቀ ሁኔታ አስመረቀ። ማዕከሉ የፖለቲካ መኮንኖችን አሠልጥኖ ያስመረቀው ከዕዙ 105ኛ ኮር ከተውጣጡ የፋኖ አባላት ሲሆን፣ ቁጥራቸው 27 የሆኑት እነዚህ የፖለቲካ መኮንኖች ከሚያዝያ 27 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 16 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለባለፉት 49 ቀናት (ለ1 ወር ከ19 ቀናት) ከፍተኛ ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው። ተመራቂዎቹ በማዕከሉ ቆይታቸው ከወሰዱት ሰፊ የንድፈ-ሐሳብ ትምህርት ባሻገር፣ በምዕራብ ወሎ ቀጠና በተለያዩ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ በርካታ ተግባራዊ የሕዝብ ግንኙነትና የንቅናቄ ሥራዎችን ሲያከናውኑ የቆዩ መሆናቸው ታውቋል። በአሁኑ ወቅት እየተካሄደ ያለው የአማራ ሕዝብ የሕልውና ተጋድሎ በትጥቅ የተደገፈ የፖለቲካ ትግል መሆኑን ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ መሬት ላይ ከሚደረገው ወታደራዊ እንቅስቃሴ ጎን ለጎን በጠላት ላይ የሐሳብና የፕሮፓጋንዳ የበላይነትን መውሰድ እጅግ አስፈላጊ ነው። ይህንን ክፍተት ለመሙላት ታስቦ የሠለጠኑት የዛሬዎቹ ተመራቂ መኮንኖች፣ የታላቁን የጄኔራል አሳምነው ጽጌን ታሪካዊ ቃልና አደራ አንግበው ሕዝብን የማስተማር፣ የማደራጀት እንዲሁም የማታገል ከፍተኛ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል። ተመራቂዎቹ በማሠልጠኛ ማዕከሉ በነበራቸው ቆይታ በተለያዩ ርዕሰ-ጉዳዮች ዙሪያ የላቀ ግንዛቤ እንዲጨብጡ የተደረገ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል፦ ፖለቲካ፣ መንግሥት እና የመንግሥት መሠረታዊ ግዴታዎች፣ ሕገ-መንግሥት፣ ሀገረ-መንግሥት እና ርዕዮተ-ዓለም፣ የአማራ ብሔርተኝነት፣ የጦርነት ፕሮፓጋንዳ እና የፋኖነት ፍልስፍና፣ በትግሉ ሂደት የተስተዋሉ ተጨባጭ ችግሮችና መፍትሔዎቻቸው የሚሉትን ያካተተ ጥልቅ ሥልጠና ወስደዋል። ከዚህም በተጨማሪ ተመራቂ መኮንኖቹ በሥልጠናቸው ማጠናቀቂያ ላይ በተግባር ሕዝባዊ መድረኮችን እንዲመሩና የሰራዊት ግንባታ ሥራዎችን በብቃት እንዲሠሩ ተደርገው የተዘጋጁ በመሆናቸው፣ ወደ ቀጣዩ የትግል ምዕራፍ ሙሉ ዝግጁነት ይዘው መሸጋገራቸውን ማዕከሉ በኩራት አስታውቋል። መዳረሻው ድልና ነጻነት የሆነው የአማራ ሕዝብ የሕልውና ተጋድሎ ተጠናክሮ ይቀጥላል! ሕልውናችን በተባበረ ክንዳችን! የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ ወሎ ቤተ-አማራ ምኒልክ ዕዝ ሚዲያና ኮሚዩኒኬሽን መምሪያ! ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም.

የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ ሀይል ግብር አስገብራለሁ በማለት የተንቀሳቀሰው የስርአቱ ሆድ አደሮች ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመልሷል። ===========+============== ........ሰኔ 17/2018
+1
የብልፅግና ዙፋን አስጠባቂ ሀይል ግብር አስገብራለሁ በማለት የተንቀሳቀሰው የስርአቱ ሆድ አደሮች ሽንፈቱን ተከናንቦ ተመልሷል። ===========+============== ........ሰኔ 17/2018 ዓ.ም የብለፅግና አገልጋዮች የአብይን ወንበር ለማስጠበቅ በሽርፍራፊ ጥቅም ማንነታቸው የሸጡ ሚሊሻ እና አድማ ብተና በተለያዩ አቅጣጫወች ከግንደ ወይን እና እነሴቆል ተሰባስቦ ወጥቶ ህዝቡን የግብር እና ውዝፍ ዕዳ አስከፍላለሁ በማለት የተንቀሳቀሰውን ሀይል በተደራጀ መረጃ እና ክትትል በማድረግ አናብስቶች የ74ኛ ክፍለ ጦር ሻለቃ( 5) ልዩ ስሙ ጭርማ እና አባሮ ሜዳ ላይ አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት ጠላት ሙት እና ቁስለኛውን በመያዝ ተመልሶ ወደ ወደ መጣበት ፈርጥጧል። አዲስ ትውልድ፣አዲስ አስተሳሰብ፣አዲስ ተስፋ የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት

ሰበር አፋብን ጎንደር ጠቅላይ በላይ ዕዝ 204ኛ ወንዱ አስቻለው ደሴ ኮር ግዙፉ እቴጌ ጣይቱ ክፍለጦርን የአገዛዙ ዙፋን አሰጠባቂ የነበሩት የብልጽግናን ሴራn የተረዱት አገለጋዮች በዛሬው ዕለት ማለት
+1
ሰበር አፋብን ጎንደር ጠቅላይ በላይ ዕዝ 204ኛ ወንዱ አስቻለው ደሴ ኮር ግዙፉ እቴጌ ጣይቱ ክፍለጦርን የአገዛዙ ዙፋን አሰጠባቂ የነበሩት የብልጽግናን ሴራn  የተረዱት አገለጋዮች በዛሬው ዕለት ማለትም 17 /10/2018 ከእብናት ወረዳ በመውጣት የአማራ ፋኖን ተቀላቅለዋል ከነዚህም መካከል : 1 ጌታቸው አደራጀው ሻንበል መሪ 2 እያያው አበጀ ቲም መሪ 3 እባቡ አድኖ      የመቶ አለቃ ጥላሁን አጃቢ 4  ጌታቸው አበጀ      መቶ መሪ 5 ማስተዋል እሸቴ     ቲም መሪ    ;ሌሎችም የወንድሞቻችሁን ፈለግ በመከተል እንድትቀላቀሉ እንላለን።    አንድነት ሃይል ነው   አንድነት አሸናፊነት ነው   ድል ለአማራ ፋኖ።!! ✍️ አርበኛ ሙሉዬ ደሴ

በርካታ የመከላከያ አመራሮች ወደ ፋኖ ተቀላቀሉ የመረጃ ደህንነት፣ፐርሶኔል፣የሰው ሀይል እና ሬጅመንት ቲም መረውን ጨምሮ ============================= .......ሰኔ 17/2018 ዓ
+9
በርካታ የመከላከያ አመራሮች ወደ ፋኖ ተቀላቀሉ የመረጃ ደህንነት፣ፐርሶኔል፣የሰው ሀይል እና ሬጅመንት ቲም መረውን ጨምሮ ============================= .......ሰኔ 17/2018 ዓ.ም 25ኛ ክፍለ ጦርን ያለ አንድ ጥይት ጩኸት እያፈራረስነው እንገኛለን በዛሬው እለትም የመከላከያ አመራሮች 201ኛ ኮር 54ኛ ክፍለ ጦርን የተቀላቀሉ ሲሆን፦ 1.መዲ ታደሰ..... ፐርሰኔል ከድጎ ፅዮን 2.ቻይና ሰርኳ ....ሲራሮ ከድጎ ፅዮን 3.አሸናፊ አበራ ...የሰው ሀይል 4.ጉተማ አብዱ...ሬጅመንት ቲም መሪ 5.ም/አስር አለቃ ዳኔል ጌታነህ..መረጃና ደህንነት 6.ጣሂር ሀሮ ... መሠረታዊ ወታደር ጦሩ ምንም አይነት የመዋጋት ስነልቦና የሌለው መሆኑን የተቀላቀሉት አባሎች አስረድተዋል በ54ኛ ክፍለ ጦር አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጓላቸዋል። የአፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር ህዝብ ግንኙነት

የድርጅታችን አፋብን መሪ ራስ አረበኛ ዘመነ ካሴ የተሳደበ ግለሰብ 64ኛ ክ/ጦር በቁጥጥር ስር ዋለ!! 64ኛ ክ/ጦር ሰኔ 17/2018 ዓ.ም ~~~ 64ኛ ክ/ጦር በደረሰው መረጃ መሰረት የድርጅታችን አፋብን መሪ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴን የተሳደበ ምዕራፍ/በቅፅል ስሙ ዛምራ የተባለ ግለሰብ በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያረደገ ይገኛል። የትግላችን ምልክት እና የአማራ ህዝብ እንደ አይን ብሌን የሚሳሳለት የድርጅታችን አፋብን መሪ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ ስም በመጥቀስ ምዕራፍ/በቅፅል ስሙ ዛምራ የተባለ ግለሰብ በTiktok ገፁ ላይቭ በመግባት የተሳደበ ሲሆን ሰኔ 17/2018 ዓ.ም 64ኛ ክ/ጦር በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያካሄደ ይገኛል። ክ/ጦሩ በደረሰው መረጃ መሰረት በቁጥጥር ስር የዋለው ምዕራፍ/በቅፅል ስሙ ዛምራ የተባለ ግለሰብ የ64ኛ ክ/ጦር አመራርም አባልም ያልነበር መሆኑን እየገለፅን በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ በፊክ አካውንቶች ልጁን ከ64ኛ ክ/ጦር ጋር አየይዘው እያሰራጩት ያለው የሐሰት ወሬ መሆኑንን እናሳውቃለን። የመቶ አመት ክስተት ከሚባሉት መሪዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የድርጅታችን አፋብን መሪ ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ በአማራ ህዝብ ላይ የወደቀበትን የጭቆና ቀንበር ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ለማንሳት ትግሉን  በማቀጣጠልና በመምራት እንደ ወርቅ በሳት ተፈትኖ ትግሉን እዚህ ያደረሰ የቁርጥ ቀን ጀግና መሪያችን ነው። ለዚህም እኛ ተመሪዎቹ ብቻ ሳይሆን በጠላት ላይ ያደረስነው ድል ምስክር ነው። መሪያችን ራስ አረበኛ ዘመነ ካሴን በሚዲያም ሆነ በማናቸውም መንገድ የሚደረግን የስም ማጥፋት ዘመቻ አምርረን የምንፀየፍ እና ይህንን ስራ የሚሰሩ የተኛውም አካላት ከጠላት እኩል አድርገን የምናያቸው መሆኑን የደጅ አዝማች በላይ ዘለቀ ልጆች 64ኛ ክ/ጦር እናሳውቃለን።   ድል ለአማራ ህዝብ! ድል ለአማራ ፋኖ!! አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!!                  ሰኔ 17/2018 ዓ.ም   አፋብን ቴዎድሮስ ዕዝ 201ኛ ኮር 64ኛ ክ/ጦር