Ethiopian Entrance examination preparation 2018
Kanalga Telegram’da o‘tish
◉ This channel serve as quiz and short tricks provider! ✨ It provides all the quizzes and tricks from grade 9 through grade 12. 🔭 ◉ Some useful videos are also included! ➊➋ Entrance ተፈታኝ ከሆኑ ፣ join this channel right now!! 📝 Join it right away! 💎
Ko'proq ko'rsatish1 128
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
+577 kunlar
+7230 kunlar
Postlar arxiv
ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሆኑ ተማሪዎች የክረምት ስልጠና ተዘጋጅቷል።
የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ለሚገኙ ተማሪዎች የክረምት ስልጠና ማዘጋጀቱን አስታወቀ።
ተማሪዎች በቴክኖሎጂው ዘርፍ ራሳቸውን እንዲያንጹ ታስቦ በተዘጋጀው በዚህ መርሃ ግብር ላይ ፦
🤖 በፈንዳሜንታል ኦፍ ኤ.አይ፣
💻 ፕሮግራሚንግ፣
🧠 ማሽን ለርኒንግ፣
⚙️ በሮቦቲክስ እና IOT፣
📊 ዳታ ሳይንስ እና በሌሎችም የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ ስልጠናል ይሰጣል።
ተማሪዎች ተቋሙ ባዘጋጀውን ይፋዊ ድረ-ገጽ https://aii.et/summercamp በመጠቀም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ መመዝገብ የሚችሉ መሆኑ ተገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሰኔ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
@tikvahethiopia
#Grade12
#NationalExam
የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበት የጊዜ ሰሌዳ ይፋ ሆነ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የ2018 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚሰጥበትን የጊዜ ሰሌዳ ይፋ አድርጓል።
በዚሁ መሠረት በኦንላይን (Computer-based Testing (CBT) የሚፈተኑ ተፈታኞች በስድስት ዙር የሚፈተኑ ሲሆን ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ይፈተናሉ። ከአራተኛ እስከ ስድስተኛ ዙር የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች የሚፈተኑ ይሆናል።
ፈተናውን በወረቀት የሚፈተኑ ተፈታኞች የተፈጥሮ ሳይንስ በሶስተኛ ዙር ላይ የሚፈተኑ ሲሆን የማህበራዊ ሳይንስ በአራተኛ ዙር በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚፈተኑ ይሆናል።
(ዝርዝሩን ከላይ ይመልከቱ)
@tikvahethiopia
❗️The Ministry of Education of the Russian Federation and the Moscow Institute of Physics and Technology invite high school students and recent graduates to participate in the International Scientific Physics Olympiad (ISPhO).
✍️ ISPhO brings together the best young physicists from all around the world to test their knowledge in theoretical and experimental physics. ISPhO will be conducted in English and will take place online from 21 to 30 June 2026.
📑 Each country may be represented by one team consisting of up to five contestants (aged under 20 as of 31 July 2026) and two delegation leaders. Individual applications are also accepted if no national team has been nominated by their country.
🗓️ Applications may be submitted until 12 June 2026 via the official ISPhO website: https://ispho.mipt.ru
And there's a channel I opened for remedial students to
https://t.me/UniPrepOfficial
Repost from TIKVAH-ETHIOPIA
የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ሆነ።
የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርተፊኬት (12ኛ ክፍል ፈተና) ከሰኔ 24 እስከ ሃምሌ 17 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ እንደሚሰጥ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቆናል።
በሌላ በኩል ፦
- የሬሜዲያል ፕሮግራም ሀገር አቀፍ ፈተና ከግንቦት 17 እስከ ግንቦት 20 ቀን 2018 ዓ/ም ➡️ ግንቦት 19 ኢድ አልአድሃ
- የቅድመ ምረቃ ትምህርት መውጫ ፈተና ከሰኔ 2 እስከ ሰኔ 12 ቀን 2018 ዓ/ም
- የድህረ ምረቃ ትምህርት መግቢያ ፈተና (NGAT) ከሃምሌ 29 እስከ ሃምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም
- የመሰረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎት ምዘና ጥናትና ምርምር መረጃ መሰብሰብ ከሚያዚያ 26 እስከ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓ/ም ... ይሰጣል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም
@tikvahethiopia
Repost from N/a
Call for Iteme training
📢 ATTENTION GRADE 12 GRADUATES! 🎓
Are you a refugee or a host community member in Addis Ababa? Did you finish Grade 12 but miss out on University?
Don't let your education stop here! ITEME is opening admissions for our 3-Month University Transition Program. 🚀
What you will get:
✅ Intensive academic & skills training.
✅ Mentorship for local and international scholarships.
✅ Specialized short-term training to bridge the gap to higher education.
✅ A community of peers from diverse backgrounds.
Who can apply?
📍 Living in Addis Ababa (Urban Refugees & Host Community) with legal refugee ID
📍 Must have completed Grade 12.
📍 Motivated to continue your education journey!
How to Apply:
1️⃣ Visit us at: Nifas Silk Ploy Techinic College or Kokebe Tshibah Secondary School
2️⃣ Message us on Telegram: @jerusalemd1
3️⃣ Use Online application Form: Click here
⚠️ Limited Spots Available! First come, first served.
Iteme: Empowering youth to cross the bridge to higher education.
Repost from Ethio Matric
🗓 የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መስጫ ትክክለኛ ጊዜው ገና ባይጸድቅም ፈተናው ሰኔ ውስጥ እንደሚሰጥ ተጠቁሟል !
የትምህርት ምዘና እና ፈተናዎች አገልግሎት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ምዝገባ መጋቢት 15 ቀን 2018 ከቀኑ 11 ሰዓት 30 እንደሚጠናቀቅ፣ ያልተመዘገበ እንደማይፈተን በቲክቫህ ኢትዮጵያ በኩል አሳስቧል።
በጀት ከተመደበ፣ ፈተና አስፈጻሚዎች ከተሰማሩ በኋላ አዲስ ተመዝጋቢ ቢቀርብ ለማስተናገድ እንደሚቸገሩ አስረድተዋል። ትክክለኛ ጊዜው ገና ባይጸድቅም ፈተናው ሰኔ ውስጥ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።
ተመዝጋቢዎች ከ9 እስከ 11 የተማሩበት ውጤት ሊኖራቸው እና አሁን ላይ 12ኛ ክፍል እየተማሩ ሊሆኑ እንደሚገባ ገልጸዋል። ድጋሚ ለሚፈተኑ ደግሞ 750 ብር ክፍያ በመፈጸም ከዚህ በፊት የተፈተኑበትን አድሚሽን ካርድ ማስገባት፣ https://register.eaes.et ላይ መመዝገብ እንዳለባቸው አሳስበዋል።
ይህም 150 ብሩ ለምዝገባ፣ ለእያንዳንዱ ስድስት ፈተና 100 ብር ተደርጎ ተሰልቶ፣ ተፈታኞች " ቢያንስ ኮስት ሸር " እንዲያደርጉ እና " ከፍዬ ነው " በሚል ለፈተናው ትኩረት እንዲሰጡ ታስቦ የተወሰነ መሆኑን ገልጸዋል።
ተፈታኞች በመረጡበት የፈተና ማእከል መፈተን እንደሚችሉ ያስረዱት እሸቱ (ዶ/ር)፣ " ለምሳሌ አምና አርባምንጭ የተፈተነ ተማሪ፣ ዘንድሮ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ ከሆነ ለመፈተን አርባምንጭ መሄድ ሳይጠበቅበት አዲስ አበባ ካሉ ትምህርት ቤት አንዱን መርጦ የግል ተፈታኝ ሆኖ ይፈተናል " ብለዋል።
የዜናው ምንጭ: ቲክቫህ ኢትዮጵያ
