uz
Feedback
ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

Kanalga Telegram’da o‘tish

👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን

Ko'proq ko'rsatish
1 989
Obunachilar
-324 soatlar
-67 kunlar
-5630 kunlar
Postlar arxiv
ህይዎቴና የኢትዮጵያ ርምጃ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ 👉 @et_books1 👉 @et_books1
ህይዎቴና የኢትዮጵያ ርምጃ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ 👉 @et_books1 👉 @et_books1

+5
ሰመመን-sememen-sisay nigusu part-1 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ልጅነት-zenebe wola-lijinet part-3 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ልጅነት-zenebe wola-lijinet part-2 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ልጅነት-zenebe wola-lijinet part-1 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ልጅነት-zenebe wola-lijinet 👉 @et_books1 👉 @et_books1
ልጅነት-zenebe wola-lijinet 👉 @et_books1 👉 @et_books1

#1. ግልጽ የሆነ ግብ ማስቀመጥ ግልጽ ግብ ማስቀመጥ አላማ እንዲኖርህ ያደርጋል። የረጅም ጊዜ እይታ እና የአጭር ጊዜ ተነሳሽነት ይሰጥሀል። ማግኘት ያለብህ እውቀት ላይ እንድታተኩር እና ጊዜህን እና
#1. ግልጽ የሆነ ግብ ማስቀመጥ ግልጽ ግብ ማስቀመጥ አላማ እንዲኖርህ ያደርጋል። የረጅም ጊዜ እይታ እና የአጭር ጊዜ ተነሳሽነት ይሰጥሀል። ማግኘት ያለብህ እውቀት ላይ እንድታተኩር እና ጊዜህን እና ሃብቶችህን በማደራጀት ህይወትህን በተሻለ መንገድ እንድትመራ ያግዝሀል። #2. ትናንሽ ግቦችን አዘጋጅ ትልቁን ግብህን ወደ ትናንሽ እቅድ ከፋፍል። ይሄ ነገሮችን በቀላሉ እንድትቆጣጠር እና በትናንሽ ደረጃዎች ወደ ትልቁ ግብህ እንድትደርስ ይረዳሀል። #3. ከምቾት ክልልህ ውጣ አዲስ ነገር ስትጀምር ለነገሮች አዲስ ስለምትሆን ምቾትህን ሊነሳህ ይችላል። በዚህ ወቅት ከምቾት ክልልህ ወጥተህ ወደ ፊት መግፋት እና መቀጠል መንገድህን እንድትጀምር እና ሁኔታዎች ከባድ ሲሆኑ እንዳታቆም ያደርግሀል። #4. ስኬቶችን ማክበር በትናንሽ ድሎችህ መደሰት እና ማክበር መንገድህን እንድትቀጥል ትልቅ መነቃቃት ይፈጥረልሀል፤ መንገድህንም አሰልቺ እንዳይሆን ያደርገዋል። #5. መማር መቀጠል መንገድህ በፈተናዎች የተሞላ ነው፤ ለፈተናዎች እጅህን አትስጥ፤ ይልቁንም ከውድቀቶችህ ተማር፤ ነገ የሚያጋጥምህን አታቅም እና ተመሳሳይ የህይወት መንገድ ከመረጡ ሰዎች ስኬት እና ውድቀት ተማር… ሁሌም ራስህን አሻሽል፤ መማርህን መቀጠል የማያልቀው ደረጃ ነው። 👉 @et_books1 👉 @et_books1

አንዳንድ ቤት ግን ሲጨንቅ! የሆነ በቁሙ የሞተ! ግድንግድ ሶፋ ፣ ውድ ቲቪ በሸክላ ሰሀን የተሞላ ቡፌ ፣ ውድ መጋረጃ ለመርገጥ የሚያስፈራ ምንጣፍ .... ስልክ ቁጥር ለመፃፍ ቁራጭ ወረቀት ብትጠይቁ
አንዳንድ ቤት ግን ሲጨንቅ! የሆነ በቁሙ የሞተ! ግድንግድ ሶፋ ፣ ውድ ቲቪ በሸክላ ሰሀን የተሞላ ቡፌ ፣ ውድ መጋረጃ ለመርገጥ የሚያስፈራ ምንጣፍ .... ስልክ ቁጥር ለመፃፍ ቁራጭ ወረቀት ብትጠይቁ ግን የወረቀት ዘር በቤቱ የለም! መፅሐፍማ  እርሱት! "ወይ እዚህ ጋ ትፅፈው?" ብለው ናብኪን ያመጡላችኋል! እና እዚህ መቃብር ውስጥ ልጆች ያድጋሉ! እናንተ በቤት እቃ የተገነዛችሁ ሰዎች እባካችሁ ልጆቻችሁን እንኳን ከእናተ የቁም ሞት አትርፏቸው! ለናሙና እቤታችሁ የሚነበብ ነገር ለልጆቻችሁ አስቀምጡ! ወረቀት ሲንኮሻኮሽ ይስሙ! ያንብቡ በእድሚያቸው ልክ መፅሐፍት ግዙላቸው! ምን አይነት ጨካኝ ወላጆች ብትሆኑ ነው ግን? ይሄን ኮተት እንደትልቅ ነገር አትቁጠሩት! ልጆቻችሁ ያንብቡ ማለት የመፅሐፍ ሻጭ ተራ ማስታወቂያ አይደለም! ነገ ልጀ እንዲህ ሆን እንደዛ እያላችሁ ከመነፋረቅ ያድናችኋል! ልጆቻችሁ ነገ  ወደዚች አለም የእናተን ሶፋና ምንጣፍ ተሸክመው አይሄዱም! ባዶ ልጆች ለዓለም አታዋጡ! አሌክስ አብርሃም ✍️✍️✍️ 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ርዕስ- ፍርሀትን አትፍራው ደራሲ - ሱዛን ጄፈርሰን ተርጓሚ - ወርቁ አበራ ዘውግ - ሳይኮሎጂ የገፅ ብዛት - 243 👉 @et_books1 👉 @et_books1

አንድ አባት ከሞት አፋፍ ላይ ሆኖ ልጁን እንዲህ ሲል ተናገረው "ይህ የእጅ ሰዓት አባቴ የሰጠኝ ነው፤ 200 ዓመታት ሆኖታል። ነገር ግን ላንተ ከመስጠቴ በፊት ሂድ እና ሰዓት ቤቶች ስንት ሊገዙህ እ
አንድ አባት ከሞት አፋፍ ላይ ሆኖ ልጁን እንዲህ ሲል ተናገረው "ይህ የእጅ ሰዓት አባቴ የሰጠኝ ነው፤ 200 ዓመታት ሆኖታል። ነገር ግን ላንተ ከመስጠቴ በፊት ሂድ እና ሰዓት ቤቶች ስንት ሊገዙህ እንደሚችሉ ጠይቀህ ና።" አለው።ልጁም ጠይቆ መጣ እና "አሮጌ ስለሆነ 5 ብር እንገዛሃለን" እንዳሉት ነገረው።   አባቱም ድጋሚ ሸቀጣሸቀጥ መሸጫ ሱቆች ጋር ሄዶ እንዲጠይቅ ይነግረዋል። ልጁም ጠይቆ ይመጣ እና አሁንም ከ5 ብር በላይ እንደማይገዙት ይነግረዋል። "ሙዚየም ሄደህ ጠይቅ" ይለዋል አባቱ። ልጁም ጠይቆ ከመጣ በኋላ "አንድ ሚሊዮን ብር እንደሚገዙኝ ነገሩኝ" አለ። አባቱም "እንድታውቅ የፈለኩት የአንተንም ትክክለኛ ዋጋ (ቦታ) የሚሰጥህ ትክክለኛ ቦታ ላይ እንድትገኝ እንጂ የተሳሳተ ቦታ ላይ ሄደህ ሳይሳካልህ ሲቀር እንዳትናደድ ነው። ምንጊዜም ያንተን ዋጋ የሚያውቁ ብቻ ናቸው ክብርም አድናቆትም የሚሰጡህ ስለዚህ የተሳሳተ ቦታ ላይ አትገኝ!! ውድ እቃ ያለ ቦታው ርካሽ ነው:: 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📚ርዕስ:- ተአምራትና ጣኦታት 📝ደራሲ:-.... 👤ተርጓሚ:- ኃይሌጊዮርጊስ ማሞ 📜ዘውግ:- ፍልስፍና 📆ዓ.ም:- 2009 📖የገፅ ብዛት:- 140 👉 @et_books1 👉 @et_books1

#አዳም ና ጥበቡ በመጀመሪያ አዳም ሳተ ከገነትም ተጎተተ አዳምም ከገነት ሲባርር እነሆ እርቃኑን ነበር ብርዱ፣ ውርጩ አንዘፈዘፈው ዶፉ ጠሉ ወረደበት፤ ያንዠረገገውን አይተው አዕዋፍት አራዊት ሳቁበት ይኼኔ አዳም ተማረረ ተማረረ ና ተመራመረ ተመራምሮም አልቀረ ጋቢ መስራት ጀመረ ጅማሬውን ወደደ ተጀምሮ እስኪፈፀም የዕድሜውን ግማሽ ወሰደ፡፡ ያሳዝናል! ጋቢውን ጨርሶ ሲቋጭ ገላው ብርዱን ለመደ፡፡ #በእውቀቱ ስዩም (ስብስብ ግጥሞች፤2001 ዓ.ም) 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📚ርዕስ:- ህይወት 📝ደራሲ:- osho 👤ተርጓሚ:- 📜ዘውግ:- ፍልስፍና 📆ዓ.ም:- 2007 📖የገፅ ብዛት:- 192 👉 @et_books1 👉 @et_books1

የባከነሌሊት! #/በበዕውቀቱ ስዩም/ ወይ ሮንድ አላደርኩ ወይ ኮኮብ አልቆጠርኩ ወይ ደልቶኝ አልጨፈርሁ ወይ ውስኪ አልተዳፈርሁ የባለጌ ወንበር:ኮርቻ አልተሳፈርሁ ወይ ሰአታት ቁሜ ቤተክስያን ስሜ ሰይጣን አላሳፈርሁ። ሌቦች ደብድበውት አንዱን ምስኪን ላሥር ባምቢስ ድልድዩ ሥር ቆስሎ የወደቀ ገላው በላዩ ላይ :እንደጨርቅ ያለቀ ፊቱ ተሸፍኖ :በደምናአቧራ “ በኡራኤል ርዱኝ”ብሎየሚጣራ ምስኪን አባወራ ብብት ሥር ገብቼ አፋፍሼ አንስቼ ተሸክሜ አድኜ ስፈልግ አምቡላንስ :ሲሻኝ ዶክተር ሁኜ ወይ ምግባር አልሠራሁ ወይ ጀብድ አልፍፀምኩኝ :ወይፅድቅ አላፈራሁ። አንድ በትረ-ሙሴ ሁለት ስስ አሎሎ ከጭኔ መሀከል ሲያመሽ ተንጠልጥሎ ሲባክን ዝምብሎ ”እሸኝ የኔ ጀግና እንደ ሰነፍቆሎ” የምትልመለሎ ልቤንሳትሰውረው አልጋየንሳትሰብረው። ወግቢጤ ሞንጭሬ:ፌስቡክላይ ሳለጥፍ ”እናትዋን ጨረቃ”የሚል ግጥም ሳልጥፍ። አንዲት ሴት-አዳሪ:ቺቺንያ ምንገድ ላይ እድሉዋ ሰባራ:ሰውነቱዋ አማላይ ካፍያውና እንባዋ:ተጋግዞ ሚያረጥባት ደምበኛ ስትጠበቅ:ደመኛ ጥሎባት አምስት ደፋሪዎች:ከበውሲያዋክቧት ሲገፉሲስቧት ”እረ በናታችሁ በወላድ ማህፀን እህትየላችሁም? ”ብላ ስትማፀን ልመናዋ ስቦኝ እንዳበጀ በለው :በደሏ አንገብግቦኝ ከሁዋላ ደርሼ ነበልባልለብሼ:ነበልባልጎርሼ እንደ ብሩስሊ :እንዳየሩ ጋኔን እግሬን ወንጨፍ ወንጨፍ ወዝወዝወዝወዝ ጎኔን በማረግ ቃኝቼ ከሁዋላ ነው ሲሉኝ ከፊት ተገኝቼ ካምስቱ መከከል አራቱን ነጥየ ከቻልኩ በካራቲካልቻልኩ በሳቅጥየ። ድል ሳላስ መዘግብ ውጥረት ሳለረግብ ወይ ታሪክ ሳልሰራ-ወይታሪክ ሳልዘግብ ያለ ምንም ጣጣ: ያለ ምንም ፀጋ አለሰበብ መሽቶ አለሰበብ ነጋ SHARE and JOIN🙏 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📕ርዕስ :-አደፍርስ 📝ደራሲ:- ዳኛቸው ወርቁ 📜ዘውግ :- ልብወለድ 📅የህትመት ዘመን :- 1962 📖የገፅ ብዛት: - 318 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📚ርዕስ፦ የኢትዮጵያ ታሪክ ከንግሥተ ሳባ እስከ ታላቁ አድዋ ድል 📝ደራሲ:- ብላቴን ጌታ ኅሩይ ወልደስላሴወልደስላሴ 📜ዘውግ:- ታሪክ 📖የገጽብዛት:- 329 📆ዓ.ም:- በ1920s ተፃፈ በ1996 ታተመ 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📚ርዕስ:- ሥነ ምግባር 📝ድርሰት:- ከወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዩሐንስ 📜ይዘት:- 📆የመጀመሪያ ዕትም:-... 1948 📖የገፅ ብዛት:- 126 👉 @et_books1 👉 @et_books1