Tнє Cσmpαrαtσr¹
Kanalga Telegram’da o‘tish
⎛ይህ ቻናል ሙስሊም|ሙእሚን ባልሆኑ አካላት ለሚነሱ ሀይማኖታዊ ጥያቄዎች፤ብሎም በነሱም ላይ ጥያቄ ለማንሳት እና እውነታ ለማስጨበጥ የተከፈተ ነው።⎠
Ko'proq ko'rsatish734
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kun
Ma'lumot yo'q30 kun
Postlar arxiv
በአላህ ፍቃድ 28 ወይም 29 የረመዳን ቀናት ቀርተውናል በነዚህ ቀናት ውስጥ ለዲናችን ትኩረት በመስጠት ቁርአንን እናኸትማለን ኢንሻአላህ✊
በነዚህ በተቀሩት ቀናት በኢትዮጵያ ማታ ከ3:00 በኋላ እንገናኛለን❤
...
ወሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ
ማቴዎስ 22
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴³-⁴⁴ እርሱም፦ እንኪያስ ዳዊት፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል?
⁴⁵ ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል? አላቸው።
⁴⁶ አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፥ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
“እግዚአብሔርም ኢሳይያስን አለው፦ አንተና ልጅህ ያሱብ አካዝን ትገናኙት ዘንድ በልብስ አጣቢው እርሻ መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው የኵሬ መስኖ ጫፍ ውጡ፤”
— ኢሳይያስ 7፥3
1ኛ ሳሙኤል 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ እግዚአብሔር ሳሙኤልን ጠራው፤ እርሱም፦ እነሆኝ አለ።
⁵ ወደ ዔሊም ሮጠ፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም፦ አልጠራሁህም ተመልሰህ ተኛ አለው። ሄዶም ተኛ።
⁶ እግዚአብሔርም ደግሞ፦ ሳሙኤል ሆይ ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም፦ ልጄ ሆይ፥ አልጠራሁህም ተመልሰህ ተኛ ብሎ መለሰ።
⁷ ሳሙኤል ግን ገና እግዚአብሔርን አላወቀም ነበር፥ የእግዚአብሔርም ቃል ገና አልተገለጠለትም ነበር።
⁸ እግዚአብሔርም ሳሙኤልን እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ ጠራው። እርሱም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለ። ዔሊም እግዚአብሔር ብላቴናውን እንደ ጠራው አስተዋለ።
⁹ ዔሊም ሳሙኤልን፦ ሄደህ ተኛ፤ ቢጠራህም፦ አቤቱ፥ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር በለው አለው። ሳሙኤልም ሄዶ በስፍራው ተኛ።
¹⁰ እግዚአብሔርም መጥቶ ቆመ፥ እንደ ቀድሞውም፦ ሳሙኤል ሳሙኤል ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም፦ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር አለው።
A voice from heaven - A voice from God.
My beloved Son - This is the title which God himself gave to Jesus.
📎 Henry's
