uk
Feedback
Tнє Cσmpαrαtσr¹

Tнє Cσmpαrαtσr¹

Відкрити в Telegram

⎛ይህ ቻናል ሙስሊም|ሙእሚን ባልሆኑ አካላት ለሚነሱ ሀይማኖታዊ ጥያቄዎች፤ብሎም በነሱም ላይ ጥያቄ ለማንሳት እና እውነታ ለማስጨበጥ የተከፈተ ነው።⎠

Показати більше
734
Підписники
Немає даних24 години
Немає даних7 днів
Немає даних30 днів
Архів дописів
ያ ጀመአ አላችሁ? ሼር፣ሪአክት እያደረጋችሁ አድርሱት❤

በአላህ ፍቃድ 28 ወይም 29 የረመዳን ቀናት ቀርተውናል በነዚህ ቀናት ውስጥ ለዲናችን ትኩረት በመስጠት ቁርአንን እናኸትማለን ኢንሻአላህ✊ በነዚህ በተቀሩት ቀናት በኢትዮጵያ ማታ ከ3:00 በኋላ እንገናኛለን❤ ... ወሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ

እያፈጠራችሁ ማለቴ ነው በቃ😏

ይገባኛል እየዳናችሁ ነው በርቱ💪

አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ👋 ረመዷን ሙባረክ፣እንዴት ናችሁ አሕባቢ?

አጥቤሽ ላሰጣሽ ስል እኮ ነው ስልክ የገባብኝ ተፋሽ ፈጣሪ

ማንን ነው😳

ማቴዎስ 22 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴³-⁴⁴ እርሱም፦ እንኪያስ ዳዊት፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል? ⁴⁵ ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል? አላቸው። ⁴⁶ አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፥ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።

አሁን አይመቸኝም😕

“እግዚአብሔርም ኢሳይያስን አለው፦ አንተና ልጅህ ያሱብ አካዝን ትገናኙት ዘንድ በልብስ አጣቢው እርሻ መንገድ ወዳለው ወደ ላይኛው የኵሬ መስኖ ጫፍ ውጡ፤” — ኢሳይያስ 7፥3

ኢሳይያስ

አይሰማም?

1ኛ ሳሙኤል 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴ እግዚአብሔር ሳሙኤልን ጠራው፤ እርሱም፦ እነሆኝ አለ። ⁵ ወደ ዔሊም ሮጠ፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም፦ አልጠራሁህም ተመልሰህ ተኛ አለው። ሄዶም ተኛ። ⁶ እግዚአብሔርም ደግሞ፦ ሳሙኤል ሆይ ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለው። እርሱም፦ ልጄ ሆይ፥ አልጠራሁህም ተመልሰህ ተኛ ብሎ መለሰ። ⁷ ሳሙኤል ግን ገና እግዚአብሔርን አላወቀም ነበር፥ የእግዚአብሔርም ቃል ገና አልተገለጠለትም ነበር። ⁸ እግዚአብሔርም ሳሙኤልን እንደ ገና ሦስተኛ ጊዜ ጠራው። እርሱም ተነሥቶ ወደ ዔሊ ሄደና፦ እነሆኝ የጠራኸኝ አለ። ዔሊም እግዚአብሔር ብላቴናውን እንደ ጠራው አስተዋለ። ⁹ ዔሊም ሳሙኤልን፦ ሄደህ ተኛ፤ ቢጠራህም፦ አቤቱ፥ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር በለው አለው። ሳሙኤልም ሄዶ በስፍራው ተኛ። ¹⁰ እግዚአብሔርም መጥቶ ቆመ፥ እንደ ቀድሞውም፦ ሳሙኤል ሳሙኤል ብሎ ጠራው። ሳሙኤልም፦ ባሪያህ ይሰማልና ተናገር አለው።

ኤልያስ

ሳሙኤል

አቤቱ ጌታ ሆይ ህዝብህን አድን ርስትህንም ባርክ😁

ፈሪ

Matthew Henry

A voice from heaven - A voice from God.  My beloved Son - This is the title which God himself gave to Jesus.  📎 Henry's

አቤት አረዳድ😁