uz
Feedback
ASTU Network ®️

ASTU Network ®️

Kanalga Telegram’da o‘tish

🛜 ASTU Network ®️ ➲ Join us || @ASTU_Network || || @ASTU_Network_Group || 📚 Library: @ASTU_Network_Library 👁‍🗨 We are here to keep you updated! ➲ Admin 📩 👤 @NS_Nazu Ⓝ Ŋazarene Ŝon [🥷] |➲| @ASTU_Network

Ko'proq ko'rsatish
4 832
Obunachilar
+124 soatlar
+547 kunlar
+29630 kunlar
Postlar arxiv
#Notice for Mechanical Engineering students... 😁 || @ASTU_Network
#Notice for Mechanical Engineering students... 😁 || @ASTU_Network

#ME Class schedule for fifth year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network
#ME Class schedule for fifth year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network

#ME Class schedule for fourth year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network
+1
#ME Class schedule for fourth year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network

#ME Class schedule for third year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network
#ME Class schedule for third year Mechanical Engineering students || @ASTU_Network

photo content
+1

#FYI 💁🏻‍♂ You can check your cost-sharing debt on your portal by following: Academic History > Cost Sharing History. 👉 If possible, drop your screenshots in the comments 🙏😁👇 || @ASTU_Network

Basically ያኔ የቀን የካፌ cost sharing በቀን 100 ብር እንዲሆን የተደረገው ሲባል እንደነበረው የዕለታዊ ፍጆታ ዋጋ እየጨመረ ስለሆነ እና ለተማሪዎች ጥራት ያለው ምግብ ለማቅረብ ወይም ተማሪዎችን ለመጥቀም ተብሎ ሳይሆን የ cost sharing'ን የገንዘብ መጠን ለመጨመር ነው። ገንዘቡ ከተጨመረ በኋላ እንደውም በፊት ከነበረው የምግቡ ጥራት እንደቀነሰ አይተናል። ያሳፍራል! 👎😏 .

Applied science Students Department  ለመቀየር የምትፈልጉ (specially Pharmacy & Industrial የተመደባችሁ) DM me i really need this  i will do anything even if you want a payment  please DM me ASAP🙏 DM: @WWE2K35

የአንዳንድ የሁለተኛ አመት የአፕላይድ ተማሪዎች የዲፓርትመንት ምደባ ተቀይሯል። መጀመሪያ በፍላጎታቸው እና በውጤታቸው መሰረት ነበር የተመደበው። ነገርግን ምክንያቱ በማይታወቅ ሁኔታ ምደባው ተቀይሯል። ተማሪዎችም በማይፈልጉት ዲፓርትመንት ተመድበዋል። እስከ ቢሮ በአካል ሄደን ስለጉዳዩ ለመጠየቅ ሞክረናል። አንዳንዶቹ ድርጊቱን ክደው “ስለምትሉት ነገር ምንም የምናውቀው ነገር የለም” ሲሉ ፣ ሌሎች ደግሞ አርፋችሁ ተማሩ በሚል አይነት አነጋገር ለመመለስ ሞክረዋል። ሌሎች ደግሞ “እኛ አይደለንም ሲስተሙ ነው እንደዛ ያደረገው” እያሉ ነው። ይሄንን ያደረገው ሲስተሙም ይሁን ሰው ከቁጥጥር ውጪ የወጣ ነገር ነው እንዴ? ምን ማለት ነው ይሄ?? ከዚህ በላይ የተማሪን ሞራል የሚገድል ነገር ከወዴት ይገኛል??? ተማሪዎች ለፍተው ጥረው ግረው ባመጡት ውጤት ዲፓርትመንት ከተመደበ በኋላ ምደባውን ቀይሮ እንደዚህ አይነት ምክንያት ማቅረብ ይሄን ከሚያክል ትልቅ ዩኒቨርስቲ የሚጠበቅ ተግባር አይደለም። ይሄንን ጉዳይ ዩኒቨርስቲው በሚገባ ተመልክቶት በአፋጣኝ ማስተካከያ እንዲያደርግ እንጠይቃለን። || @ASTU_Network

#EPCE Class schedule for third year EPCE students || @ASTU_Network
#EPCE Class schedule for third year EPCE students || @ASTU_Network

#ECE Class schedule for third year ECE students || @ASTU_Network
#ECE Class schedule for third year ECE students || @ASTU_Network

#CSE Class schedule for third year SE students || @ASTU_Network
#CSE Class schedule for third year SE students || @ASTU_Network

#CSE Class schedule for third year CSE students || @ASTU_Network
#CSE Class schedule for third year CSE students || @ASTU_Network

#SoEEC Second year first semester class schedule for SoEEC || @ASTU_Network
+2
#SoEEC
Second year first semester class schedule for SoEEC
|| @ASTU_Network

ለሁለተኛ አመት ተማሪዎች❕ School ወይም department መቀያየር የምትፈልጉ የኢንጂነሪንግ ወይም የአፕላይድ ተማሪዎች ከምትቀይሩት ሰው ጋር በመሆን ደብዳቤ በመፃፍ ለማስገባት ሞክሩ። ከምትቀይሩት ሰው ጋር የሁለታችሁንም ስም እና ሀሳብ የያዘ አጠር ያለ ደብዳቤ ጽፋችሁ አስገቡ። የምትቀይሩበትን አሳማኝ ምክንያት ለማቅረብ ሞክሩ። በተጨማሪም የምስክር ወረቀት ወይም ማስረጃ ካላችሁ ሊረዳችሁ ይችላል። ለምሳሌ ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ለመማር ኤሌክትሪካል መግባት ከፈለጋችሁ ከዚህ በፊት በተለያየ የቴክኖሎጂ ነገሮች ላይ ተሳትፋችሁ ማስረጃ ካላችሁ ሊጠቅማችሁ ይችላል። ይቀየራል ወይ በሚለው እርግጠኝነት ባይኖርም እድል ሊኖረው ይችላል። ሞክሩ። || @ASTU_Network

👇 የASTU የምግብ ሰዓት 👇 🍞☕ ቁርስ 👉 12:30—2:30 🍲 ምሳ  👉 5:30—7:30 🍛 እራት 👉 10:30—12:30 ምናልባት ከረሳችሁ ለማስታወስ ያክል ነው... 😁 || @ASTU_Network

ዛሬ ግቢ የገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ እንኳን ፈጣሪ በሰላም አደረሳችሁ 🙏 || @ASTU_Network

#Update For those who haven't registered due to the system's previous unavailability, you can now register as the system is f
+1
#Update For those who haven't registered due to the system's previous unavailability, you can now register as the system is fully operational. Get registered and obtain your registration slip! Thank you! || @ASTU_Network

You can even register from home and then come on Sunday to start classes on Monday! 😎🔥😁 || @ASTU_Network