Bashewam Primary & Junior School 1-8
Kanalga Telegram’da o‘tish
2 748
Obunachilar
+324 soatlar
+327 kunlar
+4330 kunlar
Postlar arxiv
ማሳሰቢያ:-ክፍያን በተመለከተ ክሊራንስ ያላጠናቀቃችሁ አንዳንድ ተማሪዎች 👉ከፈተና በፊት ክሊራንሰ አጠናቆ በእጅ መያዝ እጅግ ወሳኝ ስልሆነ ነገ ረቡእ በቀን 26/09/2018ዓ. ም የፋይናስ ክፍል እስከ 6:30 ክፍት ስለሆነ በአካል በመቅረብ እንድታጠናቅቁ እናሳዉቃለን::
BEPS. Bashewam Primary & Junior School 1-8:
ለባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ፡
፡
ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው አቅጣጫ መሰረት ከሰኞ ግንቦት 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል እና የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ግንቦት 27/2018ዓም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን።
ማሳሰቢያ:- የቅዳሜ ማጠናከሪያ ትምህርት (Tutorial class) የሚሰጥ ስለሆነ ሁላችሁም አንድትገኙ እናሳስባለን:: ግንቦት 21/2018ዓም
Repost from Bashewam Primary & Junior School 1-8
ለባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ፡
፡
ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው አቅጣጫ መሰረት ከሰኞ ግንቦት 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል እና የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ግንቦት 27/2018ዓም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን።
ግንቦት 21/2018ዓም
የባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ፡
ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው አቅጣጫ መሰረት ከሰኞ 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል እና የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ግንቦት 27/2018ዓም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን።
ግንቦት 21/2018ዓም
G-8 Math Ministry with Answer and Explanation - 2015 E. C..pdf7.39 MB
የ6ኛ_ክፍል_የሂሳብ_የሚኒስቴር_ፈተና_2015_ዓ_ም_ጥያቄዎች_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf5.67 MB
የ6ኛ_ክፍል_የሂሳብ_ሚኒስቴር_ፈተና_2016_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf5.94 MB
የ6ኛ_ክፍል_የአካባቢ_ሳይንስ_የሚኒስቴር_ፈተና_2016_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር_2016.pdf9.23 MB
የ6ኛ_ክፍል_የአካባቢ_ሳይንስ_የሚኒስቴር_ፈተና_2015_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf7.30 MB
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛ የኢድ አል-ዓደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ ኢድ ሙባረክ!
በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።
ባሸዋም ትምህርት ቤት
ትውልድ እንቀርፃለን፡ ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
