es
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Ir al canal en Telegram

Bashewam School Grade 1-8

Mostrar más
2 749
Suscriptores
+624 horas
+367 días
+4630 días
Archivo de publicaciones
ለባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ፡ ፡ ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው አቅጣጫ መሰረት ከሰኞ ግንቦት 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል  እና የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ግንቦት 27/2018ዓም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን።                            ግንቦት 21/2018ዓም

general scinece g-8 first semester model .pdf6.09 KB

SOCIAL STUDIES G8 MODEL EXAM 2016.pdf5.86 KB

citizenship G8 model examination.pdf1.46 KB

Math G8 edited.pdf2.86 KB

Amharic G8ኛ ክፍል ሞዴል ፈተናናናናና.pdf7.52 KB

English Grade 8th.pdf6.25 KB

የባሸዋም ትምህርት ቤት ወላጆችና ህጋዊ አሳዳጊዎች በሙሉ ፡ ውድ ወላጆች ፡ ከመንግስት በወረደው አቅጣጫ መሰረት ከሰኞ 24/2018 እስከ ረቡዕ ግንቦት 26/2018ዓም ድረስ ትምህርት የማይኖር መሆኑን እያሳወቅን፡ ከሀሙስ ግንቦት 27/2018ዓም ጀምሮ መደበኛ ትምህርት የሚቀጥል  እና የ6ኛ ና 8ኛ ክፍል የሞዴል ፈተና ግንቦት 27/2018ዓም የሚጀምር መሆኑን እናሳውቃለን።                                     ግንቦት 21/2018ዓም

G-8 Math Ministry with Answer and Explanation - 2015 E. C..pdf7.39 MB

የ6ኛ_ክፍል_የሂሳብ_የሚኒስቴር_ፈተና_2015_ዓ_ም_ጥያቄዎች_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf5.67 MB

የ6ኛ_ክፍል_የሂሳብ_ሚኒስቴር_ፈተና_2016_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf5.94 MB

የ6ኛ_ክፍል_የአካባቢ_ሳይንስ_የሚኒስቴር_ፈተና_2016_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር_2016.pdf9.23 MB

የ6ኛ_ክፍል_የአካባቢ_ሳይንስ_የሚኒስቴር_ፈተና_2015_ዓ_ም_ጥያቄዎች_መልስ_ከአጭር_ማብራሪያ_ጋር.pdf7.30 MB

ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛ የኢድ አል-ዓደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ ኢድ ሙባረክ! በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላ
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1447ኛ የኢድ አል-ዓደሃ (አረፋ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ፤ ኢድ ሙባረክ!     በዓሉ የሰላም፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብ፣ የመረዳዳት እና የአብሮነት እንዲሆንላችሁ እመኛለሁ።     ባሸዋም ትምህርት ቤት ትውልድ እንቀርፃለን፡ ሁሌም ለለውጥ ዝግጁ ነን!

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 የትምህርት ዘመን የ6ኛ እና 8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ ፈተናዎች የሚሰጡበት ጊዜ ይፋ ሆናል፡፡     በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከተማ አቀፍ የ6ኛ ክፍል የአንደኛ ደረጃ ማጠናቀቂያ ፈተና ሰኔ 8 ፣ 9 እና 10/2018 ዓ.ም እንዲሁም የ8ኛ ክፍል የመካከለኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሰርተፍኬት ፈተና  ሰኔ 11 እና 12/2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሚሰጥ ይሆናል፡፡    

Bashewam Primary & Junior School 1-8 - Estadísticas y analítica del canal de Telegram @bash2015