uz
Feedback
Bashewam Primary & Junior School 1-8

Bashewam Primary & Junior School 1-8

Kanalga Telegram’da o‘tish

Bashewam School Grade 1-8

Ko'proq ko'rsatish
2 749
Obunachilar
+624 soatlar
+367 kunlar
+4630 kunlar
Postlar arxiv
   👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆 🙏 በቅድሚያ ለተከበራችሁ ዉድ ተማሪዎቻችን እንኳን በሰላም እና በጤና ለ8ኛ ክፍል ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ሚኒስትሪ ፈተና አደረሳችሁ እያልን ከላይ ባለው የፈተና መስጫ የጊዜ ሰሌዳ መሰረት :- ✍️ሐሙስ ሰኔ 11/2018 ዓ.ም የሚጀምረዉ ፈተና የሚጠናቀቀዉ 10:00 ሰዓት ስለሆነ ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል:: ✍️አርብ ሰኔ 12/2018 ዓ.ም 5:00 ሰዓት ላይ  ይጠናቀቃል:: ስለሆነም እንዳጠናቀቁ ወደ ቤት የሚለቀቁ ስለሆነ ዉድ-ወላጆች ይህን አውቃችሁ እንድትረከቧችዉና ክትትል እንድታደርጉ እናሳውቃለን:: ማሳሰቢያ:- ✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን  ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ጠዋት 1:30  ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። ✍  በፈተና ቀናት የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ ማታ ከመኝታ ሰዓት በፊት አዘጋጅታችሁ ስትመጡ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ወላጆች ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ ይሁን ። 🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ8ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆                                             ት/ቤቱ                                                          🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 8th grade students 🙏 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆                                         

photo content

photo content

photo content

👉ማሳሰቢያ:- የት/ቤቱን ሰርቪስ ለምትጠቀሙ ዉድ ወላጆች እና ተማሪዎች በሙሉ::   ጉዳዩ:- ከተማ አቀፍ ፈተና ለሚፈተኑ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ትብብር እንድታደርጉ ስለመጠየቅ:: ከላይ እንደተገለፀዉ የ 6ኛ እና 8ኛ ክፍል ተማሪዎች ከሰኔ 08-12/2018 ዓ. ም ከተማ አቀፍ ፈተና የሚፈተኑ መሆኑ ይታወቃል:: ስለሆነም ተፈታኝ ተማሪዎችን ከጠቱ 2:00 በፊት ወደ መፈተኛ ጣቢያ በሰርቭስ መዉሰድ እንድንችል እናንተ ከዚህ በፊት ከቤት ወጥታችሁ ሰርቭስ ከምትጠብቁበት ሰዓት ቀደም ብላችሁ በመዉጣት ሹፌሮችን እንድትጠብቁና ለተፈታኝ እህት ወንድሞቻችሁ አስፈላጊዉን ትብብር እንድታደርጉ በታላቅ አክብሮት እንጠይቃለን::

ከላይ ባለዉ Sample የራሳችሁን ተለማመዱ

G-6 Afaan Oromoo Answer-Sheet Sample

photo content

G-6 English Answer-Sheet Sample

photo content

G-6 አማርኛ, ሂሳብ, አካባቢ ሳይንስ እና ግብረገብ Answer-Sheet Sample

ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ2018 ዓ.ም ከ1ኛ-4ኛ ክፍል አራተኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና መርሀ ግብር ማሳሰቢያ ፡- 1.ፈተና የሚሰጠው ከ2፡3
ባሸዋም ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ እና አጠቃላይ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት የ2018 ዓ.ም ከ1ኛ-4ኛ ክፍል አራተኛ ሩብ ዓመት የማጠቃለያ ፈተና መርሀ ግብር ማሳሰቢያ ፡- 1.ፈተና የሚሰጠው ከ2፡30 እስከ 6፡20 ነው፡፡ 2. ተማሪ ልጆዎ እንዲያጠና/እንድታጠና ያድርጉ፡፡ 3. የትምህርት ቤት ክፍያ ያልከፈላችሁ የተማሪ ወላጆች እስከ ሰኔ 10 /2018 ዓ.ም ያለብዎትን ውዝፍ ክፍያ እንዲከፍሉ እናሳስባለን ፡፡ 4. በፈተና ቀናት ተማሪዎች የሚያስፈልጓቸውን የትምህርት ቁሳቁስ አሟልተው እንዲመጡ እናሳስባለን፡፡ 5. ተማሪዎች ያለ በቂ ምክንያት ወይም ያለ ሐኪም ማስረጃ በፈተና ጊዜ መቅረት አይቻልም፡፡ 6. ማክሰኞ 16/10/2018 ዓ.ም መምህራን ፈተና የሚያርሙበት ቀን ሲሆን ለተማሪ ትምህርት ዝግ ይሆናል ፡፡ 7. ረቡዕ 17/10/2018 ዓ.ም የፈተና ወረቀት የሚመለስበት እና ተማሪዎች ከመምህራኖቻቸው ጋር ውጤት የሚናበቡበት ቀን ይሆናል ፡፡                                               ት/ቤቱ

  👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከዚህ በላይ ባለዉ ፕሮግራም መሰረት ከሰኔ 08-10/2018 ዓ. ም ሙሉ ቀን እስከ 9:00 ሰዓት የሚሰጥ መሆኑ ይታውቃል:: ስለሆነም:- 1.✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች ጠዋት 1:30  ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። 2.✍️ ከሰኔ 08 - 10/2018ዓ. ም ሦስቱንም ቀን እስከ. 9:00 ሰዓት የምትቆዩ ስለሆነ👉 ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል:: 3.✍  በፈተና ቀናት ጠዋት በሰዓቱ መገኘት, የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም ብቻ መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ዉድ- ወላጆች:- ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ እናሳስባለን።   🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ 6ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆🏆🏆                                              ት/ቤቱ 🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 6th grade students 🙏❤️🏆 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆🏆  

  👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከዚህ በላይ ባለዉ ፕሮግራም መሰረት ከሰኔ 08-10/2018 ዓ. ም ሙሉ ቀን እስከ 9:00 ሰዓት የሚሰጥ መሆኑ ይታውቃል:: ስለሆነም:- 1.✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን👉 ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች 👉ጠዋት 1:30  ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። 2.✍️ ከሰኔ 08 - 10/2018ዓ. ም ሦስቱንም ቀን እስከ. 9:00 ሰዓት የምትቆዩ ስለሆነ👉 ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል:: 3.✍  በፈተና ቀናት ጠዋት በሰዓቱ መገኘት, የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም ብቻ መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ዉድ- ወላጆች:- ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ እናሳስባለን።   🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ 6ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆🏆🏆                                              ት/ቤቱ 🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 6th grade students 🙏❤️🏆 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆🏆  

  👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከዚህ በላይ ባለዉ ፕሮግራም መሰረት ከሰኔ 08-10/2018 ዓ. ም ሙሉ ቀን እስከ 9:00 ሰዓት የሚሰጥ መሆኑ ይታውቃል:: ስለሆነም:- 1.✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን👉 ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች 👉ጠዋት 1:30 ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። 2.✍️ ከሰኔ 08 - 10/2018ዓ. ም ሦስቱንም ቀን እስከ. 9:00 ሰዓት የምትቆዩ ስለሆነ👉 ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል:: 3.✍  በፈተና ቀናት ጠዋት በሰዓቱ መገኘት, የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም ብቻ መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ዉድ- ወላጆች:- ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ እናሳስባለን።   🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ 6ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆🏆🏆                                              ት/ቤቱ 🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 6th grade students 🙏❤️🏆 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆🏆  

photo content

photo content

  👉ጉዳዩ :- የቀጣይ የድርጊት መርሃ-ግብር ማሳወቅን ይመለከታል::❤️🏆 👉የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች የአዲስ አበባ ከተማ አቀፍ መልቀቂያ ፈተና ከዚህ በላይ ባለዉ ፕሮግራም መሰረት ከሰኔ 08-10/2018 ዓ. ም ሙሉ ቀን እስከ 9:00 ሰዓት የሚሰጥ መሆኑ ይታውቃል:: ስለሆነም:- 1.✍ ዉድ ተማሪዎች አንድ ላይ በጋራ ወደ ፈተና ጣቢያ ለመሄድ ምቹ እንዲሆን👉 ት/ቤቱ ሰርቪስ ያዘጋጃ ሰልሆነ እንዳያመልጣችሁ ሁሉም ተፈታኝ ተማሪዎች 👉ጠዋት 1:30 ባሽዋም ት/ቤት መድረስ ይጠበቅባችኋል። 2.✍️ ከሰኔ 08 - 10/2018ዓ. ም ሦስቱንም ቀን እስከ. 9:00 ሰዓት የምትቆዩ ስለሆነ👉 ምሳ ይዞ መምጣት ይጠበቅባችኅል:: 3.✍  በፈተና ቀናት ጠዋት በሰዓቱ መገኘት, የት/ቤቱን ዋና ዩኒፎርም ብቻ መልበስ፣እርሳስ ፣ላጲስ እና አድሚሽን ካርድ መያዝ ከሁሉም ተማሪዎች በእጅጉ የሚጠበቅ ግዴታ ስለሆነ ዉድ- ወላጆች:- ተማሪዎች ከቤት ሲወጡ የማስታወስና የማረጋገጥ ሥራ እንድትሰሩ እናሳስባለን።   🏆 ❤️  የምንወዳችሁ እና የምናከብራችሁ ዉድ የ 6ኛ ከፍል ተማሪዎቻችን መልካም ጊዜ ነበረን...🙏❤️🏆 ❤️🏆መልካም የፈተና ጊዜ ይሁንላችሁ !❤️🏆🏆🏆                                              ት/ቤቱ 🏆 ❤️  We had a great time with our beloved and respected 6th grade students 🙏❤️🏆 ❤️🏆Have a great exam season!❤️🏆🏆🏆  

photo content