Maths Group11
Kanalga Telegram’da o‘tish
The main purposes of this channel are to: 1. 📝 Provide various Mathematics questions and exercises. 2. 📚 Share and publish different educational books. 3. 📖 Provide useful short notes and study materials. Hirriyyoota keessaniif share godha!
Ko'proq ko'rsatish4 900
Obunachilar
+124 soatlar
-157 kunlar
-9330 kunlar
Postlar arxiv
4 900
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል።
@maths_group11
4 900
#ASTU
🎓 For anyone who wants to join ASTU!
Are you planning to join Adama Science and Technology University (ASTU)? This is for you! 🚀
@maths_group11
4 900
የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን አስቀድሞ ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ማዛወር፣ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፤ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በሚኒስቴር መ/ቤቱ በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብ መሆኑን አስታውሷል፡፡
ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ የተመደቡ ተማሪዎች በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ ያሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በተደረገ ጥናት፣ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ዕውቅና ውጪ ዩኒቨርሲቲዎች ባልተሰጣቸው ስልጣንና አግባብነት በሌለው ሁኔታ ተማሪዎችን ከተመደቡበት ውጭ የመቀያየር ሥራ እነደሚሠሩ አረጋግጧል፡፡
ይህም ህብረ-ብሄራዊነትን የሚጉዳና የእኩልነት መብትንና ፍትሃዊ አሠራርን የሚፃረር ሆኖ እንደተገኘ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡
በመሆኑም በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ የተሰጣቸውን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕውቅና ውጪ በምንም አይነት ሁኔታ አስቀድሞ ከተመደቡበት ማዛወርም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አሳስቧል፡፡ ይህን ውሳኔ ጥሶ የተገኘ የዩኒቨርሲቲ አመራር ተጠያቂ እንደሚሆኑም ሚኒሰቴሩ አስገንዝቧል፡፡
4 900
#For_2018_grade_12_students!
ቅሬታን በተመለከተ
📍 የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል።
Waa’ee komii
Tajaajilli Madaallii fi Qormaata Barnootaa akka ibsetti, Barattoonni komii yoo qabaatan qaamaan bakka sana dhufuun osoo isaan hin barbaachisin, karaa website https://result.eaes.et/complaint� fayyadamuun komii isaanii Hagayya 19 irraa hanga Hagayya 26/2018 ALI, sa’aatii 10:00tti dhiyeessuu ni danda’u.
Akkasumas, deebii komii isaanii website dhuma kana irratti hordofuu akka danda’an ibsameera.
@maths_group11
4 900
Barattoota Kutaa 12ffaa
hundaaf! 🎓❤️
Barattoota kutaa 12ffaa qormaata biyyaalessaa milkiin darbitanii gara sadarkaa itti aanu ceetan hundaaf baga gammaddan, baga milkooftan! 🎉👏 Milkaa’inni keessan kun bu’aa hojii cimaa, obsaa fi kutannoo keessaniiti. Tarkaanfii haaraa kana keessatti carraan gaariin, milkaa’inniifi fuuldurri ifaan isiniif haa ta’u. 🌟
Akkasumas, barattoota bu’aa eeggattan hin argatin ykn qormaata hin darbin hundaaf abdii hin kutatinaa! ❤️ Kufaatin kun dhuma jireenyaa ykn dhuma milkaa’inaa miti; barumsa irraa argattanitti fayyadamuun irra deebitanii ka’uun ni danda’ama. Namni har’a kufe boru ka’ee milkaa’ina guddaa galmeessuu danda’a. Ofitti amanaa, abdii hin kutatinaa, carraan biraa ni jira. 💪🌱
@maths_group11
4 900
💬እንኳን ደስ አላችሁ!!ያለፋችሁ፤ ያላለፋችሁም እንኳን ደስ አላችሁ።
ዩኒቨርስቲ የገባ ሁሉ አይመረቅም። ገና Exit Exam አለ የተመረቀ ሁሉ ስራ አይዝም። ስራ ያለው ሁሉ ደስተኛ ኑሮ አይኖርም... So my brother don't give up ! go forward and choose another option እቺ አለም አንድ ነገር ስትንጥቅህ አንደ ነገር ሰታህ ነው,
ከ100 መንገድ አንዱ ነው የተዘጋብህ 99 ክፍት ብሮች አሉህ። Feel free and relax no one is a result of your happiness except yourself. ያለፋቹህ Congrats ደግሞ እዛ ሔዳቹ ዱላ ይዛቹ ዘረኛ እንዳትሆኑ😁... ያላለፋችሁም Congrats የራሳችሁን ሴኬታማ ማንነት ለመፍጠር ለሌላ እድል ተሹማችኋል ።
4 900
For All grade 12 students, if you want to see your result, use the following links!👇👇👇👇👇👇
1. result.eaes.et
2. result.neaea.gov.et
3. moeresult.com
4. t.me/EAESbot
4. SMS 6284
@maths_group11
4 900
Ye frist simachunina ye administration number lakulign aun inayalen!
Maqaa keessan jalqabaa fi administration number keessan nuuf ergaa ammuma isiniif ilaallaa!
4 900
Now, the results is released!
Anyone who wants to see your results, send me your frist name and administration number!
4 900
ውጤት ለትንሽ ደቂቃ መስራት ጀምሮ የነበረ ቢሆንም ፤ አሁን ላይ ሲስተም busy ሆኗል።
ይህ ውጤት ሲለቀቅ ብዙ ጊዜ እንደዚህ ስለሚሆን ፤ በመሀል በመሀል ቼክ አድርጉት።
Bu'aan qormaataa daqiiqaa muraasa dura namoota tokko tokko ilaallachuu jalqabanii turan. Amma garuu systemni busy waan ta'eef obsaan irra deddeebi'aa yaalaa. Hanga sa'aa 1:00 ta'utti obsaan suuta jedhaa yaalaa!
@maths_group11
4 900
#update_grade_12!
ውጤት 01:00 መታየት ይጀምራል ።
Bu'aan qormaataa galgala sa"aati 1 irraa kaasee hin gadhiifama!
@maths_group11
4 900
የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ እስኪለቀቅ ድረስ በትግስት ጠብቁ⏳
Hanga ammaa gadi hin dhiifamne. Egaa ammallee Obsaan eegaa. Akka ministeerri barnootaa jedhetti guyyaa har'a gadhiifamuun isaa hin oolu.
@maths_group11
4 900
ውጤት እስካሁን አልተለቀቀም!!
በትህግስት ጠብቁ!
Bu'aan qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa bara 2018 hanga ammaatti hin ifoomne!
Odeeffannoo sirrii fi kan mirkanaa'e Tajaajila Madaallii Barnootaa fi Qormaataa irraa qofaa kan argamu waan ta'eef, barattoonni fi maatiin barattootaa amma bu'aan qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa ifoomee ilaalamuu jalqabutti obsaan eegaa.
@maths_group11
4 900
Hanga ammaa hin gadhiifamne
Tasgabaayaa , bu'aan bor waan gadhiifamu fakkaata!
Nagaan bulaa!
ከዚህ በኃላ የመለቀቅ ዕድሉ አነስተኛ ነው
ተኙ መልካም አዳር!
@maths_group11
4 900
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም።
የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ።
እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም።
ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል።
የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል።
ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል።
የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።
4 900
The highest scorer from the Social Science stream! 🎉
576.25/600 from Ifa Boru Dodola! 👏🔥
Congratulations! 👏
