fa
Feedback
Maths Group11

Maths Group11

رفتن به کانال در Telegram

The main purposes of this channel are to: 1. 📝 Provide various Mathematics questions and exercises. 2. 📚 Share and publish different educational books. 3. 📖 Provide useful short notes and study materials. Hirriyyoota keessaniif share godha!

نمایش بیشتر
4 903
مشترکین
+124 ساعت
-157 روز
-9330 روز
آرشیو پست ها
#ASTU_and_AASTU የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች የ2019 ዓ.ም መግቢያ ፈተና የምዝገባ ጥሪ =============================== በአገራችን እየተመዘገበ ያለውን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠልና ብልፅግናን ለማረጋገጥ የአገሪቱን በሳይንስና ቴክኖሎጂ የሰለጠነ የሰው ሀይል ፍላጎት ለማሟላት በመንግስት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ከፍተኛ የለውጥ እንቅስቃሴ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ይህንንም እውን ለማድረግ ልዩ ተልዕኮ ተሰጥቷቸው የተደራጁትን የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የትምህርት ጥራት ማዕከላት በማድረግ በዘርፉ ብቃት ያላቸውን ሙያተኞችን እያፈሩ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም በ2019 ዓ.ም የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብተው በአፕላይድ ሳይንስ እና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን መከታተል ለሚፈልጉ በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ወስደው 50% እና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ተጨማሪ የመግቢያ ፈተና ኦንላይን (Online) በመስጠት መቀበል ይፈልጋሉ፡፡ የትምህርት መስኮች፡- አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ - አርክቴክቸር - ሲቪል ኢንጂነሪንግ - ወተር ሪሶርስ ኢንጂነሪንግ - ኬሚካል ኢንጂነሪንግ - ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ማቴሪያል ሳይንስና ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሪካል ፓወር እና ኮንትሮል ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሮኒክስ እና ኮሚኒኬሽን ኢንጂነሪንግ - ኮምፒዩተር ሳይንስና ኢንጂነሪንግ አፕላይድ ሳይንስ - አፕላይድ ባዮሎጂ - አፕላይድ ኬሚስትሪ - ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ - ፋርማሲ - አፕላይድ ፊዚክስ - አፕላይድ ጂኦሎጂ - አፕላይድ ማቲማቲክስ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ኢንጂነሪንግ - አርክቴክቸር - ሲቪል ኢንጂነሪንግ - ኬሚካል ኢንጂነሪንግ - ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሪካል እና ኮምፒዩተር ኢንጂነሪንግ - ኤሌክትሮሜካኒካል ኢንጂነሪንግ - ሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ - ኢንቫይሮሜንታል ኢንጂነሪንግ አፕላይድ ሳይንስ - ኢንዱስትሪያል ኬሚስትሪ - ፉድ ሳይንስና አፕላይድ ኒዩትሪሽን - ጂኦሎጂ - ባዮቴክኖሎጂ የምዝገባ ጊዜ፡- - ከነሐሴ 25 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 3 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ለሊቱ 6 ሰዓት ይሆናል፡፡ የምዝገባ ቦታ፡ - የምዝገባ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾች በማንኛውም ስፍራ በኢንተርኔት (online) በ https://stuoexam.astu.edu.et ወይም www.aastu.edu.et; www.astu.edu.et ድህረ ገፅ በመጠቀም መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቀን፡- በድህረ ገፃችን የምዝገባው ቀን ካበቃበት በኋላ እናሳውቃለን ፡፡ ፈተናው የሚሰጥበት ቦታ፡- - በምዝገባ ወቅት በመረጡት የፈተና ጣቢያ በአካል በመቅረብ ይሆናል፡፡ ማሳሰቢያ፡- · የፈተና ጣቢያዎቹ ያላቸው የመፈተኛ ቦታ ውስን በመሆኑ ይህንኑ አውቃችሁ ቅድሚያ እንድትመዘገቡ እናሳስባለን፡፡ · በቂ አመላካቾች የሌሉባቻው የፈተና ጣቢያዎች በቅርበት ወደሚገኙ የፈተና ጣቢያዎች ሊታጠፉ እንደሚችሉ እናሳውቃለን፡፡ · ለፈተና የሚቀርቡት የአመልካቾች ስም ዝርዝራቸው እና የፈተና ጣቢያዎች በሚከተሉት ድረ-ገፆች፡- www.aastu.edu.et ; www.astu.edu.et እንደአመቺነቱም በe-mail የሚገለፅ ይሆናል፡፡ · አመልካቾች ከወዲሁ ፈተናው በሚሰጥባቸው የትምህርት ዓይነቶች፣ ማለትም (ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል) ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ሂሳብና እንግሊዝኛ እንዲዘጋጁ ይመከራል፡፡ · ፈተና የሚሰጠው በቀጥታ (online) ስለሆነ አመልካቾች በፈተና ጊዜ ሊያጋጥም የሚችል ግራ መጋባትን ለማስቀረት በምዝገባ ጊዜ ከመመዝገቢያ ፎርማቱ ጋር ተያይዞ የቀረበውን የሙከራ ፈተና እንዲለማመዱ ይመከራል፡፡ · አመልካቾች ለፈተና ሲቀርቡ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ውጤት፣ የሀገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና አድሚሽን ካርድ (ወይም መታወቂያ) እና የምዝገባ ማረጋገጫ ኮፒ መያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡ · የመግቢያ ፈተናውን የሚያልፉ አመልካቾች በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሚደረገው የዩኒቨርሲቲ ምደባ ውስጥ አይካተቱም፡፡ · በውጤታቸው የተመረጡ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ ምደባ ከላይ በተጠቀሱት ድህረ-ገፆች ይገለፃል፡፡ · በመስፈርቱ መሰረት ያልተመረጡ አመልካቾች ከዚህ በፊት እንደሚደረገው በትምህርት ሚኒስቴር በኩል በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደቡ ይሆናል፡፡ · በፈተናው ዕለት ማንኛውንም የሞባይል ስልኮችን ይዞ ወደ ፈተና ጣቢያ መግባት የተከለከለ ነው፡፡ · በፈተና ወቅት ያልተገባ ተግባር መፈፀም በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ ለተጨማሪ ማብራሪያ ከታች የተጠቀሱትን ድረ-ገፆች መጎብኘት ይቻላል፡፡ www.astu.edu.et; www.aastu.edu.et የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከና
+1
ዩኒቨርሲቲዎች የተማሪዎችን ቅበላ በፍጥነት እንዲያከናውኑ እየተሠራ ነው። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲና የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምልመላና ቅበላ ካከናወኑ በኋላ ሌሎች ዩኒቨርሲቲዎችም በፍጥነት ጥሪ እንዲያደርጉ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል። የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን መስከረም 5 ቀን 2019 ዓ.ም እንዲጀምር መርሐ ግብር የተያዘ ሲሆን እሱን ለመጠበቅ እየተሠራ መሆኑንም አስታውቀዋል። @maths_group11

👏👏👏
👏👏👏

#ASTU 🎓 For anyone who wants to join ASTU! Are you planning to join Adama Science and Technology University (ASTU)? This is
#ASTU 🎓 For anyone who wants to join ASTU! Are you planning to join Adama Science and Technology University (ASTU)? This is for you! 🚀 @maths_group11

የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን አስቀድሞ ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ማዛወር፣ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 06/11/2
የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎችን አስቀድሞ ከተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ ማዛወር፣ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በቀን 06/11/2018 ዓ.ም ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች የተላከ ሰርኩላር፤ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ማጠቃለያ ፈተና ተፈትነው የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት ያመጡ ተማሪዎች በሚኒስቴር መ/ቤቱ በመደበኛ እና በሪሚዲያል ፕሮግራም ለዩኒቨርሲቲዎች የሚመደብ መሆኑን አስታውሷል፡፡ ይሁን እንጂ በሚኒስቴር መ/ቤቱ የተመደቡ ተማሪዎች በየተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየተማሩ ያሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ በተደረገ ጥናት፣ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ዕውቅና ውጪ ዩኒቨርሲቲዎች ባልተሰጣቸው ስልጣንና አግባብነት በሌለው ሁኔታ ተማሪዎችን ከተመደቡበት ውጭ የመቀያየር ሥራ እነደሚሠሩ አረጋግጧል፡፡ ይህም ህብረ-ብሄራዊነትን የሚጉዳና የእኩልነት መብትንና ፍትሃዊ አሠራርን የሚፃረር ሆኖ እንደተገኘ ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡ በመሆኑም በትምህርት ሚኒስቴር ምደባ የተሰጣቸውን የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች ከሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዕውቅና ውጪ በምንም አይነት ሁኔታ አስቀድሞ ከተመደቡበት ማዛወርም ሆነ በማንኛውም ሁኔታ ተቀብሎ ማስተማር በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አሳስቧል፡፡ ይህን ውሳኔ ጥሶ የተገኘ የዩኒቨርሲቲ አመራር ተጠያቂ እንደሚሆኑም ሚኒሰቴሩ አስገንዝቧል፡፡

+6
🔰📚 For Freshman first semester courses! JOIN AND SHARE @maths_group11

#For_2018_grade_12_students! ቅሬታን በተመለከተ 📍 የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልጋቸው https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብና ምላሹንም በዛው ማስፈንጠሪያ መከታተል እንደሚችሉ ገልጿል። Waa’ee komii Tajaajilli Madaallii fi Qormaata Barnootaa akka ibsetti, Barattoonni komii yoo qabaatan qaamaan bakka sana dhufuun osoo isaan hin barbaachisin, karaa website https://result.eaes.et/complaint⁠� fayyadamuun komii isaanii Hagayya 19 irraa hanga Hagayya 26/2018 ALI, sa’aatii 10:00tti dhiyeessuu ni danda’u. Akkasumas, deebii komii isaanii website dhuma kana irratti hordofuu akka danda’an ibsameera. @maths_group11

Barattoota Kutaa 12ffaa hundaaf! 🎓❤️ Barattoota kutaa 12ffaa qormaata biyyaalessaa milkiin darbitanii gara sadarkaa itti aanu ceetan hundaaf baga gammaddan, baga milkooftan! 🎉👏 Milkaa’inni keessan kun bu’aa hojii cimaa, obsaa fi kutannoo keessaniiti. Tarkaanfii haaraa kana keessatti carraan gaariin, milkaa’inniifi fuuldurri ifaan isiniif haa ta’u. 🌟 Akkasumas, barattoota bu’aa eeggattan hin argatin ykn qormaata hin darbin hundaaf abdii hin kutatinaa! ❤️ Kufaatin kun dhuma jireenyaa ykn dhuma milkaa’inaa miti; barumsa irraa argattanitti fayyadamuun irra deebitanii ka’uun ni danda’ama. Namni har’a kufe boru ka’ee milkaa’ina guddaa galmeessuu danda’a. Ofitti amanaa, abdii hin kutatinaa, carraan biraa ni jira. 💪🌱 @maths_group11

💬እንኳን ደስ አላችሁ!!ያለፋችሁ፤ ያላለፋችሁም እንኳን ደስ አላችሁ። ዩኒቨርስቲ የገባ ሁሉ አይመረቅም። ገና Exit Exam አለ የተመረቀ ሁሉ ስራ አይዝም። ስራ ያለው ሁሉ ደስተኛ ኑሮ አይኖርም... So my brother don't give up ! go forward and choose another option እቺ አለም አንድ ነገር ስትንጥቅህ አንደ ነገር ሰታህ ነው, ከ100 መንገድ አንዱ ነው የተዘጋብህ 99 ክፍት ብሮች አሉህ። Feel free and relax no one is a result of your happiness except yourself. ያለፋቹህ Congrats ደግሞ እዛ ሔዳቹ ዱላ ይዛቹ ዘረኛ እንዳትሆኑ😁... ያላለፋችሁም  Congrats የራሳችሁን ሴኬታማ ማንነት ለመፍጠር ለሌላ እድል ተሹማችኋል ።

For All grade 12 students, if you want to see your result, use the following links!👇👇👇👇👇👇 1. result.eaes.et 2. result.neaea.gov.et 3. moeresult.com 4. t.me/EAESbot 4. SMS 6284 @maths_group11

Ye frist simachunina ye administration number lakulign aun inayalen! Maqaa keessan jalqabaa fi administration number keessan nuuf ergaa ammuma isiniif ilaallaa!

Now, the results is released! Anyone who wants to see your results, send me your frist name and administration number!
Now, the results is released! Anyone who wants to see your results, send me your frist name and administration number!

ውጤት ለትንሽ ደቂቃ መስራት ጀምሮ የነበረ ቢሆንም ፤ አሁን ላይ ሲስተም busy ሆኗል። ይህ ውጤት ሲለቀቅ ብዙ ጊዜ እንደዚህ ስለሚሆን ፤ በመሀል በመሀል ቼክ አድርጉት። Bu'aan qormaataa daqiiqaa muraasa dura namoota tokko tokko ilaallachuu jalqabanii turan. Amma garuu systemni busy waan ta'eef obsaan irra deddeebi'aa yaalaa. Hanga sa'aa 1:00 ta'utti obsaan suuta jedhaa yaalaa! @maths_group11

#update_grade_12! ውጤት 01:00 መታየት ይጀምራል ። Bu'aan qormaataa galgala sa"aati 1 irraa kaasee hin gadhiifama! @maths_group11
#update_grade_12! ውጤት 01:00 መታየት ይጀምራል ። Bu'aan qormaataa galgala sa"aati 1 irraa kaasee hin gadhiifama! @maths_group11

የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ እስኪለቀቅ ድረስ በትግስት ጠብቁ⏳ Hanga ammaa gadi hin dhiifamne. E
የ12ኛ ክፍል ዉጤት እስካሁን ያልተለቀቀ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በተናገረው መሰረት ዛሬ ይለቀቃል:: ስለዚህ እስኪለቀቅ ድረስ በትግስት ጠብቁ⏳ Hanga ammaa gadi hin dhiifamne. Egaa ammallee Obsaan eegaa. Akka ministeerri barnootaa jedhetti guyyaa har'a gadhiifamuun isaa hin oolu. @maths_group11

ውጤት እስካሁን አልተለቀቀም!! በትህግስት ጠብቁ! Bu'aan qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa bara 2018 hanga ammaatti hin ifoomne! Odeeffannoo s
ውጤት እስካሁን አልተለቀቀም!! በትህግስት ጠብቁ! Bu'aan qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa bara 2018 hanga ammaatti hin ifoomne! Odeeffannoo sirrii fi kan mirkanaa'e Tajaajila Madaallii Barnootaa fi Qormaataa irraa qofaa kan argamu waan ta'eef, barattoonni fi maatiin barattootaa amma bu'aan qormaata biyyaalessaa kutaa 12ffaa ifoomee ilaalamuu jalqabutti obsaan eegaa. @maths_group11

Baga Ayyaana Mawuliidaan Isin Gahe! እንኳን ለመዉሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!
Baga Ayyaana Mawuliidaan Isin Gahe! እንኳን ለመዉሊድ በዓል በሠላም አደረሳችሁ!

Hanga ammaa hin gadhiifamne Tasgabaayaa , bu'aan bor waan gadhiifamu fakkaata! Nagaan bulaa! ከዚህ በኃላ የመለቀቅ ዕድሉ አነስተኛ ነው ተኙ መልካም አዳር! @maths_group11

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገ
+1
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ አልተደረገም። የተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት መለቀቁን በመግለጽ ተማሪዎችና ወላጀችን የሚያደናግር ሀሰተኛ መረጃ እያሰራጩ ይገኛሉ። እስካሁን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት፣ የፈተናው ውጤት ይፋ ስለመደረጉ በይፋ አላሳወቀም። ትክክለኛ የተረጋገጡ መረጃዎች ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ የሚገኙ በመሆኑ ተማሪዎች እና ወላጆች ሀሰተኛ መረጃዎችን ከሚያሰራጩ የተለያዩ አካላትና ገጾች ትጠነቀቁ ዘንድ ቲክቫህ ኢትዮጵያ መልዕክት ያስተላልፋል። የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በ2018 ዓ/ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤት ዙሪያ መግለጫ በሰጡበት ወቅት የፈተናው ውጤት ሰኞ ወይም እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ማለታቸው ይታወሳል። ውጤት ሰኞ ዕለት ይፋ ያልተደረገ ሲሆን እስከ ማክሰኞ ከሰዓት ይፋ ይደረጋል ተብሎ ይጠበቃል። የፈተናው ውጤት ይፋ ሲደረግ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ብቻ በይፋ የሚያሳውቅ ሲሆን እንዴት ማየት እንደሚቻልም ተቋሙ ገለጻ ያወጣል። እኛም ተከታትለን የምናቀርብ ይሆናል።