Secrets of Truth - 𝘽𝙮 𝙍𝙚𝙨𝙝𝙖𝙙
Kanalga Telegram’da o‘tish
● ዲናችንና በሚመለከት ወቅታዊ መረጃዎችን ➶ Current information about Muslims and Islam 🔗 ሌሎችንም አንገብጋቢ ጉዳዮችን የምንተዋወስበት Channel ነው‼️ ➞ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ አጠር ያሉ ስንኞች (በተለይም ስለ ፈለስጢን 🇵🇸) 🎯 አላማዬ:- የእውነትን ሚስጥሮች ማጋለጥ ነው‼️ #Free_Palestine 🇵🇸
Ko'proq ko'rsatish213
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
-17 kun
-430 kun
Postlar arxiv
አግራሞቴን በብዕር // ከትዝብቴ ማህደር
አንዳንዴ እንዲህ ይመስላል ሰዎች ለራሳቸው ጥቅም ብቻ ሲሉ አብረውን የሚጓዙ! ....
... ጥቅሙን ያጡ ጊዜ ወይም ከእኛ ይፈልጉት የነበረውን ነገር ሲያገኙ የአብሮነታቸውን ገመድ ይቆርጡታል።
ተሳክቶላቸው ከሆነ ገመዱን የቆረጡት፤ አልሃምዱሊላህ።
የተሳካላቸው መስሏቸው ብቻ ከሆነ ደግሞ፤ አላህ ለነሱ ኸይር (መልካም) የሆነ ስኬትን ያጎናፅፋቸው።
✍️ በረሻድ ኢብኑ ሙዘሚል
════════════════
ለአስተያየት: t.me/ReshadMuzemil
ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇 share👇
Telegram: t.me/SharpSwords1
Tiktok: tiktok.com/@sharpswords1
Ummalife: ummalife.com/ReshadMuzemil
LinkedIn: linkedin.com/in/reshad-muzemil-139b97320
መውሊድ በሸሪዐ ሚዛን
🎙ሸይኽ ኤልያስ አሕመድ
ክፍል 3
☀ ሁዳ መልቲሚዲያ
۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩
----------------------
በቴሌግራም
t.me/huda4eth
በፌስቡክ
fb.com/huda4eth
በ ቲክ ቶክ
@huda4eth
ያግኙን
መውሊድ በሸሪዐ ሚዛን
🎙ሸይኽ ኤልያስ አሕመድ
ክፍል 2
☀ ሁዳ መልቲሚዲያ
۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩
----------------------
በቴሌግራም
t.me/huda4eth
በፌስቡክ
fb.com/huda4eth
በ ቲክ ቶክ
@huda4eth
ያግኙን
መውሊድ በሸሪዐ ሚዛን
🎙ሸይኽ ኤልያስ አሕመድ
ክፍል 1
☀ ሁዳ መልቲሚዲያ
۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩ ۩
----------------------
በቴሌግራም
t.me/huda4eth
በፌስቡክ
fb.com/huda4eth
በ ቲክ ቶክ
@huda4eth
ያግኙን
ምክር፦ ፊቷን ላልሸፈነችዋ ሴት ሸይኽ ሱለይማን አል ሩሓይሊ ሓፊዞሁሏህ
||
https://t.me/Darutewhide
All You Need to Know About Jumu’ah (Friday)
1. The Messenger of Allāh (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Verily, Allah has made this day (of Friday) a celebration for the Muslims. So whoever comes to Friday (prayer), then let him bathe himself, and if he has any perfume let him put some on, and use the toothstick.
[Reported by Ibn Majah 1098 and Saheeh at-Targheeb 1/298]
2. Shaykh Saalih ibn Fawzaan (hafidhahullah) was asked:
What is the ruling on sending text messages every Friday and ending with the phrase “Jumah Mubarak”?
He replied:
The early generation did not congratulate one another on Fridays (did not say Jumu’ah Mubarak to each other) so we should not introduce anything that they did not do.
[Shaykh Saalih ibn Fawzaan (hafidhahullah), Ajwabat As’ilah Majallat al-Da‘wah al-Islamiyyah]
3. Ibn al-Qayyim (rahimahullah) said:
The Friday prayer is from the greatest of congregations of the Muslims.
[Ibn al-Qayyim (rahimahullah), Zaad al-Ma’aad, 1/364-365]
4. The Messenger of Allāh (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Increase in salutations upon me, on the day of Friday (Jumu'ah) and its night (from Thursday after Maghrib).
[Ibn al-Qayyim (rahimahullah), Zaad al-Ma’aad, 2/420]
5. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) reported to have said:
The best of prayers with Allāh is the prayer of morning (Fajr) on the Day of Friday in congregation.
[as-Saheehah, 1566]
6. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Whoever reads Surah Al-Kahf on Fridays will be adorned with light from that Friday to the next.
[Saheeh Jami’ as-Sagheer, 2/6470]
7. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Whoever recites Surah Al-Kahf on Friday will have a light for him between this Friday and the next.
[as-Sunan al-Kubra, 5856]
8. The Messenger of Allāh (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Send prayer upon me abundantly on the day of Jumu’ah (Friday) & on the night of Jumu’ah (Thursday night) for he who sends prayer upon me one time, Allāh sends prayer upon him 10 times.
[Saheeh aj-Jami’, 1209]
9. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
There is such an hour on Friday, that if any Muslim makes Du’ā during it, his Du’ā will be accepted.
[Saheeh al-Bukhari, 5295, Saheeh Muslim 852]
10. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Whoever performs Ghusl on Friday, and bathes completely, and goes early, arriving early, gets close and listens and is silent, there will be for him in every step he takes, the reward of a year of fasting and standing (in prayer).
[Jami’ at-Tirmidhiy, 496]
11. Prophet Muḥammad (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
Jummah to Jummah expiates the minor sins in between them except for the major sins.
[Silsilah as-Saheehah, 3623]
12. The Prophet of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) said:
The best of days with Allāh is the day of Jumu'ah.
[Saheeh aj-Jami’, 1098, as-Silsilah as-Saheehah, 1502]
13. Imām Ibn al-Qayyim (rahimahullah) said:
A time when Du’ās will be accepted is during the last hour of ‘Asr on Jumu’ah.
[Ibn al-Qayyim (rahimahullah), Zaad al-Ma’aad, 1/104]
14. Ibn al-Qayyim (rahimahullah) said:
The Hour of Response in it (i.e., Friday) is like the Night of Decree in Ramadaan.
[Ibn al-Qayyim (rahimahullah), Zaad al-Ma’ad, 1/893]
15. Sa'id bin Jubayr (radiyAllahu ‘anh) said:
That I hit whips on my head, it is more beloved to me, than me talking whilst the Imām is giving a sermon.
[Tabaqaat Ibn Sa’d, 6/260]
16. Imam Shafi’ee (rahimahullah) used to say,
I love to send plenty of salat (salutations) upon the Messenger of Allah (sallAllahu ʿalayhi wa ’aalihi wa sallam) all the time and I love it more so on the day of Jumu’ah.
[Kitabul Umm, ash-Shafe’e (rahimahullah), 1/546]
#Friday
+5
Madeenah Jumu'ah Khutbah Extracts
Sheikh Ahmed Hudhaify
26th Safar 1446H | 30th August 2024
Shaykh Al-Islam ibn Taymiyyah رحمه الله:
“The intelligent person is the one who continues to perform righteous actions which will wipe away sins.”
Shaykh Sulayman ar-Ruhayli حفظه الله:
This is the intelligent, resolute person.
Sins increase the intelligent person in nearness to Allah, because if the intelligent person sins, he turns to Allah with an abundance of good deeds. Consequently, this draws him closer to Allah.
The person who follows sins with good deeds earns two benefits:
1) The good deeds wipe away the sins and remove the consequences of the sins.
2)He receives the reward for the good deeds he performed.
📖Explanation of the concise advises of Shaykh-ul-Islam ibn Taymiyyah by Shaykh Sulayman ar-Ruhayli pg 28
ደጋግሞ ወድቆ፤ ደጋግሞ ሳይነሳ.....
ከፍ ብሎ የሚበር የለም!!
የዛሬ መውደቅና መነሳት ለነገ ስኬት ነውና ሁሌም ቢሆን ጥረት ማድረግ አታቁሙ!!
ውድ ተማሪዎች፦
የላችሁበት ጊዜና እድሜ በጣም ውድ ነው። ስለዚህ በዚህ ወድ ጊዜያችሁና እድሜያችሁ በጥሩ ኒያ (እሳቤ) ጠንክሮ በማንበብና በመማር ያአቅማችሁን ያህል ደግሞ ሰው በመርዳት አሳልፉት!!
#አዎ_አረቦች ጊዜ የሳለ ሰይፍ (ጎራዴ) ነው ይላሉ። በዚህ የሳለ ሰይፍ በሆነው ጊዜያችን በአግባቡ የማንጠቀምበት ከሆነ እኛውኑ ቆራርጦ ይጥለናል!!
እናም ተማሪዎች ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትሉ አላህን በመያዝ በርቱ።
📚 ሁላችሁንም አላህ ይርዳችሁ!!
✍️ በረሻድ ኢብኑ ሙዘሚል
══════════════
⭕️ 🎤 ለተማሪዎች የተላለፈ መልዕክት!!
══════════════
ይ🀄ላ🀄ሉን👇👇👇 share👇
Join our channel
➊ t.me/Grade1_4Info
❷ t.me/Grade5and6Info
➌ t.me/Grade7Info
❹ t.me/Grade8Info
❺ t.me/Grade9Info
❻ t.me/BasicComputer_Skills
One of the times when Dua is answered on Friday.
Shaykh Abdurrazzaq Al Badr حفظه الله
Shaykh Abdurazaq Al Badr greets Sh. Saleh Ala Shaykh in a gathering packed with scholars in Masjid Nabawi ﷺ. May Allāh protect and preserve the Salafi Mashaykh!
.
Abu Huraira reported Allah's Messenger (ﷺ) saying:
"الأَرْوَاحُ جُنُودٌ مُجَنَّدَةٌ فَمَا تَعَارَفَ مِنْهَا ائْتَلَفَ وَمَا تَنَاكَرَ مِنْهَا اخْتَلَفَ".
Souls are like conscripted soldiers. Those who recognize each other (have afinity/similar qualities) will come together and those amongst them who don't, will differ.📜 Sahih Muslim 2638a
ብልትን መንካት ውዱእ ያፈርሳልን?
~
ብልትን መንካት ውዱእ ያፈርሳል ወይስ አያፈርስም የሚለውን በተመለከተ ከዑለማዎች የተለያዩ ሃሳቦች ተሰንዝረዋል። የልዩነቱ መነሻ ሁለት የተለያየ የሚመስል ይዘት ያላቸው ሐዲሦች መኖራቸው ነው። እነሱም፦
▶️ በአንድ በኩል ከቡስራ ቢንት ሶፍዋን ረዲየላሁ ዐንሃ የተላለፈው "ብልቱን የነካ ሰው ውዱእ ያድርግ" የሚለው ሐዲሥ ሲሆን
▶️ ሌላኛው ደግሞ ከጦልቅ ብኑ ዐሊይ ረዲየላሁ ዐንሁ የተላለፈው "በሶላት ውስጥ ብልቱን የነካ ሰው ውዱእ ማድረግ አለበትን?" ተብለው ሲጠየቁ ነብዩ (ﷺ) "የራስህ ቁራጭ አካል ነውኮ" ብለው መመለሳቸው ነው።
* ሁለቱም ሐዲሦች ከሰነድ አንፃር ትክክለኛ (ሶሒሕ) ናቸው። ታዲያ የቱን ይዘን የቱን እንተው? ዑለማዎች በዚህ ጉዳይ ላይ የተለያዩ አቋሞችን አንፀባርቀዋል፦
1⃣ኛ አቋም፡- የቡስራን ሐዲሥ ይዘው "ብልትን መንካት ውዱእ ያፈርሳል" ያሉ አሉ።
2⃣ኛ አቋም፡- የጦልቅን ሐዲሥ ይዘው ''የለም ብልትን መንካት ከነጭራሹ ውዱእ አያበላሽም" ያሉ አሉ።
* "ውዱእ ያፈርሳል" የሚለው የመጀመሪያው አቋም "የራስህ አካል ነውኮ" የሚለውን ሐዲሥ ያለ በቂ ምክንያት ስለሚገፋ ልክ አይደለም።
* "አያፈርስም" የሚለው 2ኛው አቋም "ብልቱን የነካ ሰው ውዱእ ያድርግ" የሚለውን ሐዲሥ በሚገፋ መልኩ ከተተረጎመ ትክክል አይሆንም።
"አንዱ ሐዲሥ ሌላኛውን ሽሮታል" በማለት መግፋት ደግሞ አጥጋቢ መረጃ ያስፈልጋል። መረጃ ደግሞ የለም። "ይሄኛው ሐዲሥ የቀደመ ነው፤ ያኛው የዘገየ ነው" የሚለው ሙግት ብቻውን በቂ አይደለም። ያለ ተጨባጭ መነሻ፣ ያውም ሁለቱ ሐዲሦች የሚጣጣሙበት አቅጣጫ እያለ አንዱን ሐዲሥ ይዘን ሌላኛውን ልንገፋ አይገባም። እና እንዴት ይሁን? ወደ ሌላኛው የዑለማዎች እይታ ይወስደናል፦
3⃣ኛ አቋም፡- "ብልትን በመንካት ውዱእ የሚጠፋው በስሜት ከሆነ ነው። ካልሆነ ግን ውዱእ አይጠፋም'' በሚል ሁለቱን ሐዲሦች ሊያጣጥሙ የሞከሩ አሉ። አንዱን ሐዲሥ ይዘው ሌላኛውን ከሚጥሉት የመጀመሪያዎቹ አቋሞች አንፃር ሲታይ ይሄኛው የተሻለ ነው። ነገር ግን "በስሜት" እና "ያለ ስሜት" ብሎ ለመክፈል ግልፅ መረጃ የለም። በዚህ የተነሳ ይሄኛውም ድምዳሜ አጥጋቢ አይሆንም። ስለዚህ ሁለቱ ሐዲሦች ተጣጥመው የሚሄዱበት ሌላ የዑለማእ ምርጫ ማየት ሊኖርብን ነው። ይሄውና፦
4⃣ኛው አቋም፡- የሁለቱ ሐዲሦች መልእክት የሚጋጭ አይደለም የሚል ነው። "የራስህ ቁራጭ አካል ነውኮ" የሚለው ብልትን መንካት ውዱእ እንደማያጠፋ ሲገልፅ፤ በሌላ በኩል "ብልቱን የነካ ሰው ውዱእ ያድርግ" የሚለው ሐዲሥ ደግሞ ብልቱን ለነካ ሰው ውዱእ ማድረጉ እንደሚወደድ ይጠቁማል። ትእዛዝ አዘሉን መልእክት ከግዴታነት ወደ 'ሙስተሐብነት' ያወረደው "የራስህ አካል ነውኮ" የሚለው ሐዲሥ ነው። በዚህ መልኩ ሁለቱን ሐዲሦች አጣጥሞ መረዳት የተሻለው ምርጫ ነው። ይሄ የኢብኑ ተይሚያ አቋም ነው። ስለዚህ በስሜትም ሆነ ያለ ስሜት፣ የራስንም ሆነ የሌላን፣ የህፃንንም ሆነ የአዋቂን ብልት መንካት ውዱእ አያበላሽም የሚለው ይበልጥ ጠንካራ ምርጫ ነው ማለት ነው። ግዴታ አይሁን እንጂ ታዲያ ውዱእ ማድረጉ ተወዳጅ ነው።
ነገር ግን በስሜት ነክቶ ፈሳሽ (መዝይ) ከወጣ ያኔ ውዱኡ ይፈርሳል። በዚህን ጊዜ ብልትን አጥቦ ውዱእ ማድረግ ግዴታ ይሆናል።
ወላሁ አዕለም።
=
ኢብኑ ሙነወር
(ጥር 04/2014)
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
