cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

U.S.A United Student Of Amhara አ.ተ.ህ አማራ ተማሪዎች ህብረት

#አምሓራዊነት፦ የአዲሱ ትውልድ፣ ንቃት ምልክት! የህልውናችን ዋስትና መስመረ ርዕዮት…

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
1 199
Obunachilar
-124 soatlar
+997 kunlar
+38130 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

ለዚያ እና ለዚህ መንደር ጮርቃ ፍጡራን አንድ ነገር ግልፅ መሆን አለበት‼️ ጠላቶቻችን በጮርቃ ጭንቅላታቸው እኛን የሚከፋፍሉ መስሏቸው "የፋኖ አመራሮች መስቀል ከማተባቸው ያስራሉ" እያሉ እያንቃርሩ አይተናል። ሰሚም አላጡም። Well እንግዲህ! አንድ ነገር ግልፅ መሆን አለበት። የፋኖ አባሎቻችን "ዕምነቴ ያግዘኛል" የሚለውን የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፤ ለእዚህ የማንም የማንም ፈቃድና ይሁንታ አያስፈልገውም (የፋኖ አመራሩም ፈቃድ ቢሆን)!! ፋኖዎቻችን ሁሉም እንደየ ዕምነቱ ሲፈልግ መስቀሉን ሲፈልግ ቁርዓኑን ይዞ መታገሉን ይቀጥላል፤ ኃይማኖት የግሉ ነው። ማንም ስላንቃረረ አንድ ፋኖ ቁርዓኑን ወይም መስቀሉን ሊያርቅ አይችልም። ኃይማኖት ሳይለየው ሁሉም አማራ እየታገለ ያለው ከሁሉም በፊት ለእራሱ ህልውና ቀጥሎ ደግሞ ለወገኑ ነው። እና የዚያ መንደር ጮርቃዎች አንቃርራለሁ ካሉ ከማንቃረር አልፎ የመታነቅ መብታቸውንም አንነካም። እኛ ዴሞክራት ነነ 😉 ዋናው ጥያቄ "እንደየ ዕምነትህ መስቀልህን ወይም ቁራንህን ይዘህ የአንሻ ሰይድን እንባ መገደብ ቻልክ ወይ?" የሚለው ነው። አዎ ዋናው ጥያቄ "አባታችንን (አቶ ብርሀኑ ተሾመን) መሰል አማራዎች መኖርን ለምነው ሳይሆን መብታቸው እኩል ተከብሮ እንዲኖር ማድረግ ትችላለህ ወይ?" የሚለው ነው። እና ምን ለማለት ነው - ብታንቃርር ሰሚ የለህም ኢንደማለት ኖ.... ጊልጥ ነው? ከሁሉም፣ በላይ ግን፣ በወለጋ ምድር እንቦቀቅላዋ አንሻ እና 75 ሺህ አምሓሮች ላይ ገጀራ እና ቃታ የሳበው ገዳይ ጎጆህ ድረስ መጥቶ እየተናነቀህ አንገት ላይ ስለተንጠለጠለ መስቀል መንተባተብ መጀመር ፖለቲካዊ ድንቁርና ነው። እነ፣ አሚናት በወሎ ከነ ሂጃባቸው ፋሽስቱን እየተናነቁ ወድቀዋል፣ እነ ይመር እና ሰይድ በሙስሊምነት መገለጫቸው ተሞሽረው ጠላትን እያረገፉት ነው። ገቢቶ⁉️
Hammasini ko'rsatish...
4.52 MB
ኢሕአፓ ማጭበርበሪያ ከሆነው ሀገራዊ ምክክሩ ድራማ ራሱን አገለለ‼️ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ( ኢህአፓ ) ያስቀመጣቸው ቅደመ ሁኔታዎች እስኪሟሉ ድረስ ከዛሬ ግንቦት 26 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ከሀገራዊ ምክክር ሂደት ራሱን ማግለሉን በመግለጫው አመልክቷል። ይህ በስድስት ገጾች የተቀነበበው መግለጫ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ፣ የኮሚሽነሮች ጥቆማ፣ ገለልተኝነት፣ የኮሚሽኑ ተጠሪነት በአንድ ፓርቲ የበላይነት ለተያዘ ምክር ቤት መሆኑና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮችን ጠቅሶ ዳራውን ያስታውሳል። ከወቅታዊ ሁኔታም አንፃር ያሉትን የሰላምና ፀጥታ፣ የሰላማዊ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ አስቻይ ሁኔታ አለመኖርን አትቶ፣ በዝርዝር ቅደመ ሁኔታዎቹን አስቀሞጦ ከዛሬ ጀምሮ ከሂደቱ ራሱን እንዳገለለ በይፋ አረጋግጧል። ባለፈው ሳምንት ኢህአፓ እና እናት ፓርቲዎች ለኮሚሽኑ አጀንዳ እንደማይልኩ መግለፃቸውን አሻም መዘገቧ ይታወሳል። ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️♨️ የህዝብ ድመፅ የሆነው ሀቢብ ከድር የቀቤናው ጀግና ዛሬ ከእስር ተለቀቀ። ወንድሜ ከግፈኞች እስር በመለቀቅህ እጅግ በጣም ተደስቻለሁ እንኳን ከልጆችህ ከቤተሰብህ እንድሁም እንደ አይን ብሌኑ ከሚሳሳልህ ከቀቤና ህዝብ ጋር ተገናኝህ። አላህ ሁን ያለው ሁኗል አለህምዱልላ!! አለህምዱልላህ!! አለህምዱልላህ!!!ለመላው የቀቤና ህዝብ እና ለወዳጆቹ እንኳን ደስ አላቹሁ‼️‼️ ሆኖም፣ ዋናው የመከራ ቀን ከፊት ነው፣ ኦሮሙማ ወጥመዱን ጥሏል። ሊያጫርሳችሁ፣ ምድረ እርስታችሁን ሊሰለቅጥ አሰፍስፏል። https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
#ግልጽ_ትዕዘዝ_ነው_የምሰጠው‼️ በሁሉም የአማራ አካባቢዎች እርስ-በእርስ ሳይቀር የሚያገናኙ መንገዶችን ጥርንፍ/ቅርድድ አድርጋችሁ ዝጉልን! ሁሉም ዓይነት መሥመርና መንገድ ከማንኛውም ተሽከርካሪ የጸዳ ይሁንልን! ይህን የፋኖን ትዕዛዝ ጥሶ በተጠረነፉና በተቀረደዱ መንገዶች ሲያሽከረክር የተገኘ አሽከርካሪ፥ ወደ ጊዜአዊ ማረፊያ ይሸኝና ሲያሽከረክር የነበረው ተሸከርካሪ እስከ ጫነው ጭነት አብሮ ባስቸኳይ የእሣት ሲሳይ ይደረግ! መለማመጥ፣ ማስጠንቀቅ፣ ማሳሰብና ማሳወቅ ከዚህ በኋላ ዋጋ የለውም! መለመን ከዚህ በኋላ ፋይዳ የለውም! መጠየቅ ከዚህ በኋላ ሚና የለውም! መልዕክት ከዚህ በኋላ ክብር የለውም! ባጠቃላይ ማዘጋጀት ከዚህ በኋላ ዕምነትም የለውም!!! [የምክክር ኮሚሽን] በሚል ተውኔት ደግሞ ለመተወንና ለመሣተፍ አስቦ፣ ተልኮ፣ ተገዶ፣ ፈልጎ፣ ተነሳስቶ... በሚመጣ ማንኛውም ግለሰብ ላይ ቀጥታ #የሞት_እርምጃ የሚወሰድ መሆኑ ታውቆ፣ እንዲህ ባለ #የለገጣ_ተልዕኮና ተውኔት ለመሳተፍ ላሰባችሁ/ለተዘጋጃችሁ/ምንገድ ለጀመራችሁ ሁሉ፣ ይህን ግልጽ ''የአርፋችሁ ተቀመጡና የይቅርባችሁ'' ማስጠንቀቂያዬን አስተላልፌአለሁ። ነገር ግን ይህን ግልጽ ማሳሰቢያዬንና ይህን ግልጽ ማስጠንቀቂያዬን ተላልፋችሁ በምትገኙ በማንኛችሁም አካላት ላይ፣ ለሚወሰድባችሁ መራር እርምጃ ኃላፊነቱን ራሳችሁ የምትወስዱ መሆኑን አውቃችሁ፥ እንድትመጡ በድጋሚ አሳታውሳችኋለሁ! ከዚህ በኋላ ማስጠንቀቂያዎቻችን መጥፊያችሁ እንጅ፣ በፍጹም ለመጠንቀቂያ አይሆኑላችሁም!  አ   ለ    ቀ ! 🚦 የአማራ ሕዝብ #ለምክክር ጊዜ የለውም! አቅሎስ_ጥበቡ_ፍቃዱ | #ሉሊት_አጎናፍር_መኩሪያ የወለደችው (በአማራ ፋኖ የጎንደር ፋኖ ዕዝ ጊዜአዊ አስተባባሪ) ግንቦት 30/2016 ዓ.ም. | [JUNE 7/2024] ሰሜን ጎንደር - ኢትዮጵያ። https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

በአማራ ክልል ሸዋ አንፆኪያ ገምዛ ወረዳ መኮይ ከተማና በተረፍ መካከል ዛሬ ጠዋት ጀምሮ በመከላከያ ሰራዊትና በፋኖ ሀይሎች መካከል ከባድ ውጊያ መቀስቀሱን ነዋሪዎቹ ገልፀውልኛል። በመኮይ ከተማ ዛሬ የገበያ ቀን እንደነበር ገልፀው በውጊያው ምክንያት ገበያ የለም ብለዋል። ከዚህ በተጨማሪ ውጊያውን ተገን በማድረግ ከአርጡማ ፉርሲ ወረዳ የተነሱ ታጣቂዎች በአንፆኪያ ገምዛ ስር በሚገኙ 08 እና 09 ቀበሌ የተዘራን ሰብል በሚያሳዝን መልኩ እያወደሙት ነው ሲሉ ገልፀውልኛል። አሳዛኝ ነው። አዩዘሀበሻ https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

Photo unavailableShow in Telegram
ወያኔ፣ ለኦሮሙማ ይፋዊ ገረድነት ፈርማ ፣በም/ቤቱም ፀድቆላታል‼️ ከፕሪቶሪያው የጓሮ "#ኦሮ ትግሬ" ውል ለጥቆ… አሮጊቷ ወያኔ ከቀፈቀፈቻቸው  የአምሓራ ጠላት ልጆቿ ጋር ሰልፍ ይዛ በህቡዕ ስትወጋን መባጀቷ በውለታ ተቆጥሮላት በአደባባይ ወደ ቀደመ ህልውናዋ ጥርሷን ሞርዳ፣ ታድሳ እና ተሰናድታ አምሓራን እንድትነክስ ለኦሮሞ ኃይሎች በነካሽ አምሓራነት ምድብ በቅጥረኛነት  በቀጥታ በም/ቤቱ በኩል ፈርማለች። ሰንዳ በል አምሓሬ፣ ገጥመን መስሎኝ? የበርሊን የቅኝ ገዥዎች ውል እና ሴራ ያልበገረህ፣ አንተ ፅኑ እና ግርመኛ ህዝብ ይበልጥ ምረር!!! "#ሟቾች" እየመከሩብህ ነው። (እዚያ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ተጣራ እዚህ ማዶ ሆኖ፣ ክፉ ሰው ወይ አለው ጎበዝ ተነሱማ፣ ይህ ነገር ለእኛ ነው። ) ይህ፣ ነገር ለእኛ፣ ስለ እኛ ነው… የሚሸረበው፣ የሚመከረው… ተነስ፣አምሓራዊ!!! ጠላቶቻችንን ቀብረን፣ የራሳችንን ገድል በደም ቀለም እንፅፋለን! ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
ወያኔ፣ ለኦሮሙማ ገረድነት ፈርማ ፣በም/ቤትፀድቆላታል‼️ ከፕሪቶሪያው የጓሮ "#ኦሮ ትግሬ" ውል ለጥቆ… አሮጊቷ ወያኔ ከቀፈቀፈቻቸው የአምሓራ ጠላት ልጆቿ ጋር ሰልፍ ይዛ በህቡዕ ስትወጋን መባጀቷ በውለታ ተቆጥሮላት በአደባባይ ወደ ቀደመ ህልውናዋ ጥርሷን ሞርዳ፣ ታድሳ እና ተሰናድታ አምሓራን እንድትነክስ ለኦሮሞ ኃይሎች በነካሽ አምሓራነት ምድብ በቅጥረኛነት በቀጥታ በም/ቤቱ በኩል ፈርማለች። ሰንዳ በል አምሓሬ፣ ገጥመን መስሎኝ? የበርሊን የቅኝ ገዥዎች ውል እና ሴራ ያልበገረህ፣ አንተ ፅኑ እና ግርመኛ ህዝብ ይበልጥ ምረር!!! "#ሟቾች" እየመከሩብህ ነው። (እዚያ ማዶ ሆኖ ክፉ ሰው ተጣራ እዚህ ማዶ ሆኖ፣ ክፉ ሰው ወይ አለው ጎበዝ ተነሱማ፣ ይህ ነገር ለእኛ ነው። ) ይህ፣ ነገር ለእኛ፣ ስለ እኛ ነው… የሚሸረበው፣ የሚመከረው… ተነስ፣አምሓራዊ!!! ጠላቶቻችንን ቀብረን፣ የራሳችንን ገድል በደም ቀለም እንፅፋለን! ድል፣ ለመላው አምሓራ ፋኖ! https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

የአምሓራ ተወላጅ  የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት በአዲስ አበባ ሰቆቃዊ ህይወት መግፋታቸውን ቀጥለዋል። በመጀመሪያ ትጥቅ አስፈቷቸው፣ ቀጥለው ከስራ አገዷቸው። በመጨረሻም እያሳደዱ ማሰር እና ማፈን ቀጥለዋል። ለምሳሌ በአንድ ሳምንት ውስጥ ብቻ…ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 14 ሰፈራ  ግራር ፖሊስ ጣቢያ 5 የአማራ ተወላጆች ብቻ በአምሓራ ማንነታቸው ተመርጠው 6ኛ የሲቢል ፖሊስ ኃላፊዉን ጨምሮ በቀጭን የኦሮሞ አለቃቸው ትዕዛዝ ከስራ ገበታቸዉ ታግደዋል። የታገዱት የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ አባላት ሁሉም (አምስቱም) የአማራ  ብሄርተወላጆች ናቸው። እነዚህም፦ 1ኛ ዋ/ሳጅን መኩሪያ ጥላሁን 2 ዋ/ ሳጅን ምስጋናዉ አለባቸዉ 3 ረ / ሳጅን አስናቀ ክፍሌ 4 ዋ/ ሳጅን ሄኖክ ዱባለ 5 ኛ ኮን/ል ብርሀኑ 6ኛ. ኮማንደር ኤፍሬም ናቸው። ቀጣይ እጣ ፋንታቸው ታፍነው፣ ወደ ፋሽስታዊ ካምፑ ኦሽትዊዝ አዋሽ ይጋዛሉ፣ ይገደላሉ፣ አሊያም በግፍ ይሰቃያሉ። በጊዜ የወንዶቹን ምርጫ ያልያዘ፣ የሌላው ወንድሙ ቁስል የማይታየው ራስ ወዳድ አምሓራ መጨረሻው ይሄው ነው። አሁንም፣ አልረፈደም፣ ወንድሞቻችሁ እየተጣሩ ነው። https://t.me/Moamediamoresh
Hammasini ko'rsatish...
ሞዐ ሚዲያ- Moaa Media…✍

የቤተ-አምሓራ ነፃ ህዝብ የትግል ልሳን፣ ይከተሉን!

👍 1