The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus - EECMY
Kanalga Telegram’da o‘tish
The Ethiopian Evangelical Church Mekane Yesus (EECMY) is a national Lutheran church with more than 10 million members.
Ko'proq ko'rsatish3 325
Obunachilar
+324 soatlar
+247 kunlar
+9630 kunlar
Postlar arxiv
+7
25th Anniversary opening ceremony
#ariseandshine #ka'iiibsi #biftubolecongregation
+7
#Christmas_Highlight
#From_Legs_Tafo_Congregation
Share with us your congregation Christmas photos....
የጌታ ልደት መታሰቢያ በዓል በማህበረ ምዕመኖ እንዴት አከበሩ?
ሊንኩን በአስተያየት መስጫ አልያ በውስጥ የመልዕክ ሳስጥ ይላኩልን ፤🎄🎇🎄
Put the links below on the message section or inbox us: 🎄🎇🎄
#የአይምሮ እድገት ውስንነት ካለባቸው ልጆች ጋር ልዩ የበአል ቆይታ...
https://youtube.com/watch?v=icLeNkBT56Q&si=B9rAsYeQwiauORb7
የጌታችን እና የመድኃኒታችን የክርስቶስ ልደት በዓል በቤተክርስቲያኒቱ ማ/ም የፎቶ ምልከታ
* * * * * * * * *
Christmas celebration photo highlight from different Congregation of the Church
የጌታችን እና የመድኃኒታችን የክርስቶስ ልደት በዓል በቤተክርስቲያኒቱ ማ/ም የፎቶ ምልከታ
* * * * * * * * *
Christmas celebration photo highlight from different Congregation of the Church
ለቃሉ እና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት ለ25 አገልጋዮች በኢሉባቡር ቤቴል ሲኖዶስ የቅስና ሹመት ተሰጥቷል
* * * * * * *
የቅስና ሹመቱን የቤተክርስቲያኒቱ ፕሬዚዳንት ቄስ ዶ/ር ዮናስ ይገዙ የሰጡ ሲሆን የቤተክርስቲያኒቱ እና የሲኖዶሱ መሪዎች ለአዳዲስት ቀሳውስት እጅ በመጫን ፀልየዋል።
ሲኖዶሱ በአሁኑ ሰዓት ከ600ሺ በላይ ምእመናን ያለው ሲሆን የቀሳውስቱ ወደ አገልግሎት መሠማራት የሲኖዶሱን የቃሉ እና ቅዱሳት ሚስጥራት አገልግሎት እንደሚደግፍ ይታመናል።
ለመከሩ አገልግሎት አገልጋዮችን የሰጠን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!
- - - - - -
For the service of the Word and Sacrament, 25 ministers were ordained in Ilubabor Betel Synod
* * * * * * *
President of Church, Rev. Dr. Yonas Yigezu gave the ministers their priesthood appointment, and leaders of the Church and the synod prayed, laying hands.
The synod currently holds more than 600,000 members, and this ordination is believed to help grow the Word and Sacrament services within the syond.
Blessed be to name of Lord for the sending servants to His filed.
Endi mavjud! Telegram Tadqiqoti 2025 — yilning asosiy insaytlari 
