uz
Feedback
5killo Jem'a official Channel

5killo Jem'a official Channel

Kanalga Telegram’da o‘tish

This is the official channel of AAiT jem'a where we provide info abt 👉Jem'a Tutors 👉Trainings and Da'ewa programs 👉Weekly lunches and halaqas(circles) 👉qira'ts (Qur'an and other Kitabs) 👉Weekly Q&A sessions Group: https://t.me/+cw97UaRUF1YzMTg0

Ko'proq ko'rsatish
1 159
Obunachilar
-124 soatlar
-37 kun
+230 kun
Postlar arxiv
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረትን የYoutube እና Instagram ገፆች Follow ያላደረጋችሁ አሁኑ Follow አድርጉ። ለሌሎችም በማሰራጨት የሙስሊም ተማሪዎች ድምፅ የሆነውን
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሙስሊም ተማሪዎች ሕብረትን የYoutube እና Instagram ገፆች Follow ያላደረጋችሁ አሁኑ Follow አድርጉ። ለሌሎችም በማሰራጨት የሙስሊም ተማሪዎች ድምፅ የሆነውን ገፅ እናሳድግ። ኢንስታግራም https://www.instagram.com/p/DbNlBxcjCRG/?igsh=aHlwN3B0azFva2E3 ነው። የYoutube ደግሞ https://youtube.com/shorts/zyZxLAY3k1c?si=GyYdW3CzDke-QbI2 ነው። Subscribe ማድረግ እኖዳይዘነጋ። ይህ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው! ወደ ተግባር!! @aaumsu

🚨 ቀኑ ዛሬ ነው! ​በየቦታውና በማኅበራዊ ሚዲያ በሚነሱ የሐሳብ ፍሰቶች ሳይነዱ ስለ «Feminism» በሚዛናዊው የእስልምና ዕይታ ላይ የተመሰረተ ጥልቅ ግንዛቤ የምንጨብጥበት የሁለት ቀናት ልዩ ስልጠና ዛሬ ምሽት ይጀምራል! 📝  ​ርዕስ፦ Feminism — ታሪካዊ አመጣጡ፣ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች እና ሚዛናዊው የእስልምና ዕይታ 👤 ​አሰልጣኝ፦ ጋዜጠኛ አብዱረህማን አሚን ⏰ ​ ​ሰዓት፦ ዛሬ ማታ 3:00 ሰዓት ጀምሮ 📍 ​ቦታ፦ በዚሁ በ6 ኪሎ ጀመዓ ዋና የ ቴሌግራም ቻናል ©AAU6kilojemea @fivekjemaa

በፈረንሳይ ሀገር ሙስሊም ተማሪዎች ወደ ት/ቤት ሲገቡ ሒጃባቸውን ጥለው እንዲገቡ ይገደዳሉ። ልክ በአክሱም እንደተደረገው፤ በጉንችሬ እንደተደረገው፤ በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሊደረግ መመሪያ እንደወጣለት ማለት ነው። የሀይማኖት ነፃነት መብት የት ነው? የመማር ነፃነት የት ነው? ሰብዓዊ መብት የት ነው? ዛሬ ኒቃብን ካስወለቁ ነገ ፀጉር ግለጡ ማለታቸው አይቀርም። ሆኖም ግን ፈፅሞ አይሆንም!!! ቻሌንጅ ለሁላችን፦   መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት እናድርግ። ሊንኩ https://vt.tiktok.com/ZSXcA1HkJ/ ነው። ይህ በዚህ መንገድ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው ! ወደ ተግባር !! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

🎙ከሰለፎች አንደበት! ኢማሙ ኢብኑልቀዪም (ረሂመሁላህ) እንዲህ ይላሉ፦ ﴿خير أيام العبد على الإطلاق وأفضلها، يوم توبته إلى الله﴾ “ለአንድ ባሪያ ፍፁም ከሁሉ የተሻለውና ምርጥ ቀን የሚባለው፤ ወደ አላህ የተመለሰበት (ተውበት ያደረገበት) ቀን ነው።” 📚 ዛዱል‐መዓድ፡ 3/512

"የሀይማኖት ጉዳዮች በሀገራዊ ምክክሩ ላይ አጀንዳ ይሆን ዘንድ ሕዝበ ሙስሊሙ ታግሏል። ሙስሊም ተማሪዎችም ዘርፈብዙ የሆነ ንቅናቄ አድርገዋል። ሀገራዊ ምክክሩ እንደተቋጨ የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄዎች ዘላቂ፣ ፍትሐዊ እና ተፈፃሚ ምላሽ ሊያገኙ ይገባል።" - ሙሐመድአሚን ካሳው ቻሌንጅ ለሁላችን፦ መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ በቲክቶክ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት እናድርግ። ሊንኩ https://vt.tiktok.com/ZSX7DFQ2R/ ነው። ይህ በዚህ መንገድ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው ! ወደ ተግባር !! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

ረሱል 🤎 እንዲህ ብለዋል፦ ﴿مَنِ اغْتَسَلَ يَوْمَ الْجُمُعَةِ وَتَطَهَّرَ بِمَا اسْتَطَاعَ مِنْ طُهْرٍ، ثُمَّ ادَّهَنَ أَوْ مَسَّ مِنْ طِيبٍ، ثُمَّ رَاحَ فَلَمْ يُفَرِّقْ بَيْنَ اثْنَيْنِ، فَصَلَّى مَا كُتِبَ لَهُ، ثُمَّ إِذَا خَرَجَ الْإِمَامُ أَنْصَتَ غُفِرَ لَهُ مَا بَيْنَهُ وَبَيْنَ الْجُمُعَةِ الْأُخْرَى﴾ “በእለተ ጁምዓ ታጥቦ፣ ከመፀዳዳትም የቻለውንም ተፀዳድቶ፣ ከሚቀባባ ነገርም ተቀባብቶ፣ ቤቱ ውስጥ ከሚገኝ ሽቶ ተቀብቶ፣ ከዚያም ከቤቱ ወጥቶ በሁለት ሰዎች መካከል ሳይለያይ፣ ከዚያም የተፃፈለትን ከሰገደ፣ ከዚያም ኢማሙ በተናገረ ጊዜ ዝም ካለ፣ በዚያች ጁምዓ እና በቀጣዩዋ ጁምዓ መካከል ያለውን ወንጀል ይቅር ይባላል።” 📚ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 910

"ፍትሕ ለሙስሊም ተማሪዎች፤ ፍትሕ ፍትሕን ለተራቡ ሁሉ!" - በሱሉልታ የኡመር መህዲ ተማሪዎች የቁርዓን ምርቃት ላይ የተላለፈ መልዕክት   የሙስሊም ተማሪዎች የመብት ጥያቄ ስለፍትሕ የሚቆም ሰው ሁሉ ጥያቄ ነው። ከመድረሳ ተማሪዎች ጀምሮ ሁሉም አካል ይመለከተዋል። ፍትሐዊ መልስ መጥቶ የሙስሊም ተማሪዎች ነፃነት ተከብሮ በእኩልነት መማር እስኪጀምሩ ድረስ መጠየቅ ግድ ነው። መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ በቲክቶክ https://vt.tiktok.com/ZSXnsYgVr/ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ። ወደ ተግባር! ይህ ትንሹ ሀላፊነት ነው!! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! @aaumsu

Chemical Stream.MP35.53 MB

🛠️ Thinking of Choosing Chemical Engineering? The Unfiltered Truth 🇪🇹 💡 3 Ground-Level Realities 👉 It’s no longer just "working in a laboratory": The era of treating Chemical Engineering as purely bench chemistry in Addis is over. Modern ChemE in Ethiopia revolves around continuous mega-plant operations, heat exchanger networks, fluid flow simulation, and industrial process automation. 👉 The Import-Substitution & Fertilizer Boom: Ethiopia’s chemical industrialization is hyper-focused on raw resource processing. Massive industrial investments like the multi-billion-dollar Dangote Fertilizer complex in Gode and the high-automation Lemi National Cement plant are reshaping the sector. You are being trained to design mass-transfer systems that replace multi-million-dollar chemical imports with local limestone, natural gas, and agricultural inputs. 👉 The Energy & Natural Resource Transition: The local chemical landscape is shifting heavily toward domestic energy recovery and heavy process efficiency. As a chemical engineer here, you aren't just mixing batch chemicals; you are managing large-scale bio-processing, local agro-chemical plants, and optimizing waste-heat recovery systems in industrial corridors like Kilinto and Dire Dawa Free Trade Zone. All of the above means the potential for impact is huge—but only if you view process scale-up as a discipline of precision, safety, and system-level thinking. The Transition: You will move from basic freshman chemistry and calculus into intense thermodynamics, mass transfer, and transport phenomena. The real challenge is shifting from "mixing reagents in beaker experiments" to calculating mass balances across massive industrial heat exchangers and reactors. If you cannot spend six hours solving differential heat transfer equations or troubleshooting a fluid flow simulation without getting frustrated, this field will drain you quickly. Join our resource sharing group for Chemical department here: https://t.me/+QZE_9Wdk28Q1ZTJk ✍Academic Sector

Chemical Stream.MP35.53 MB

አሰላሙዓለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካትሁ ​📢 በ6 ኪሎ ጀመዓ ዋና ቻናል የሚካሄድ ታላቅና ልዩ የሁለት ቀናት የኦንላይን ስልጠና ! ​በዘመናችን በፍጥነት እየተስፋፉ ያሉ የሐሳብ ፍሰቶች፣ የአስተሳሰብ አቅጣጫዎች እና ማኅበራዊ ግፊቶች በተለይ በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ጥልቅ ተፅዕኖ እያሳደሩ ይገኛሉ። ዛሬ ተማሪዎች ከትምህርታቸው ሥነ-ምህዳር በተጨማሪ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በተለያዩ የውይይት መድረኮች እና በውጭ የሐሳብ ግፊቶች መካከል በብዙ አቅጣጫዎች ተጋጥመው ይገኛሉ። ይህም እምነታቸውን፣ አቋማቸውን እና የአኗኗር መርሃቸውን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ግልጽ አቋም እንዳይኖራቸው እና ለተለያዩ ግራ መጋባቶች እንዲዳረጉ ምክንያት ይሆናል። በተለይም በቅርብ ዓመታት በጀመዓችን ግሩፖች፣ በተለያዩ መድረኮች እና በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተደጋጋሚ እየተነሱ በሚገኙ ጉዳዮች መካከል የ ፌምኒዝም አጀንዳ በቀዳሚነት የሚጠቀስ ነው! ​ አብዛኛውን ጊዜ ፌምኒዝም በትክክል ሳይገለጽ ወይም ከእስልምና እይታ ጋር ያለው ግንኙነት በበቂ ሁኔታ ሳይታይ፤ በስሜት ወይም በተሳሳተ መረጃ ላይ ተመሥርቶ ውይይት ሲደረግ ይስተዋላል። ይህ ደግሞ ስለ ሴት መብት፣ ስለ ፍትሕ፣ ስለ ቤተሰብ አወቃቀር ፣ እስልምና ለሴቶች ስላለው ክብር እና እውነተኛ ዕይታ የተዛባ ግንዛቤ እንዲፈጠር አድርጓል። ​ስለሆነም ተማሪዎች በቂ የመረጃ መሠረት ሳይኖራቸው ወደ አላስፈላጊ ክርክር ከመግባት እንዲቆጠቡና በእውቀት ላይ የተመሠረተ ሚዛናዊ አቋም እንዲኖራቸው ለማስቻል የ6 ኪሎ ጀመዓ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ሴክተር በመጪው ቅዳሜ እና እሁድ (ሐምሌ 18 እና 19) ልዩ ስልጠና አዘጋጅቶላችኋል! ​📌 የመርሃ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ፦ 📝 ርዕስ ፦Feminism — ታሪካዊ አመጣጡ፣ የሚያነሳቸው ጥያቄዎች እና ሚዛናዊው የእስልምና ዕይታ 👤 ​አሰልጣኝ ፦ባለፈው ሳምንት በ«Critical Thinking» ርዕስ ዙሪያ ስልጠና የሰጠን በጋዜጠኝነትና በዘመናዊ አስተሳሰቦች (Ideologies) ዙሪያ ሰፊ ልምድ ያለው ወንድማችን ጋዜጠኛ አብዱረህማን አሚን 🗓 ​ዕለት ፦መጪው ቅዳሜ እና እሁድ (ሐምሌ 18 እና 19) ⏰ ​ሰዓት፦በሀገር ውስጥ ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ 📍 ​ቦታ ፦በ6 ኪሎ ጀመዓ ዋና ቴሌግራም ቻናል ላይ ( @AAU6KiloJemea ) ይህ ስልጠና ሁሉም አካል አእምሮውን ከተዛቡ አመለካከቶች ለመጠበቅና በእውቀት ላይ የተመሰረተ አቋም ለመያዝ የግድ ሊወስደው የሚገባ እጅግ አስፈላጊና ወሳኝ ስልጠና ነው! ​ስለሆነም በርካታ ተማሪዎች የዚህ ወርቃማ እድል ተካፋይ እንዲሆኑና ከግርግር የፀዳ እውነተኛ ግንዛቤ እንዲጨብጡ ​ይህንን ማስታወቂያ በቴሌግራም ስቶሪ ላይ በመለቀቅ፣ ​ለቅርብ ጓደኞቻችሁ እና በምትገኙባቸው የተለያዩ ግሩፕ ወይም ቻናል ሁሉ ሼር በማድረግ እንዲሁም ​ሌሎችም ሰዎች እንዲከታተሉ በመጋበዝ የበኩላችሁን እንድትወጡ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን!

🎙️ከሰለፎች አንደበት! ኢማሙ ኢብኑልቀዪም (🤎) እንዲህ ይላሉ፦ ﴿وغض البصر عن النساء يورث في قلبك القوة والشجاعة والفراسة ويورثك انشراح في الصدر﴾ “እይታን ከተከለከሉ ሴቶች መስበር በልብህ ውስጥ ጥንካሬን፣ ጀግንነትን እና ጥልቅ ማስተዋልን (የልብ ብልህነትን) ያሳድጋል። በደረትህም (በውስጣዊ ማንነትህ) ውስጥ የልብ ሰላምንና እፎይታን ያወርሳል።” 📚 ረውደቱል ሙሒቢን፡ 101

"በምርቃት ቀናቸው በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከእስር ቤት እንዲውሉ የተደረጉ ሙስሊም ተማሪዎች ነበሩ። ምክንያታቸው ደግሞ የለበሳችሁት ሪቫን ላይ ጥቁር ነገር አለው፤ አረብኛ ፅሁፍ አለው፤ የዩኒቨርስቲው ሎጎ የለውም ምናምን የሚሉ ነበሩ። ይህንን ብለው ሙስሊም ተማሪዎችን በደስታ ቀናቸው ከእስር ቤት አዋሏቸው። ይህ ፍፁም ስህተት ነው። ፍትሕ ያስፈልጋል።" በተማሪዎቹ ላይ የተፈፀመው ነገር መብታቸውን የጣሰ፤ የደስታ ቀናቸውን ያደፈረሰ ብሎም መጥፎ አርዓያነት ያሳረፈ ውንብድና ነበር። እስካሁን ድረስ በዚህ ዙሪያ ከዩኒቨርስቲው ምንም አይነት ማብራሪያ አልተሰጠም። ምንም ሆነ ምን ግን ፍትሕ እስኪመጣ፤ እስኪሰፈን መጠየቃችንን እንቀጥላለን። መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSXXrgMTD/ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት እናድርግ። ወደ ተግባር! ይህ በመንገዱ ውስጥ ትንሹ ሀላፊነታችን ነው!! ጥያቄ አለን _ ፍትሐዊ መልስ እስኪመጣ ! ! ! @aaumsu

"እኔ ሙስሊም ነኝ፤ ሶላት መስገድ ግዴታዬ ነው። ልጄ ሙስሊማ ነች፤ ሒጃብ መልበስ ጎዴታዋ ነው። ማን ነው የሚከለክለው?!" - አልዩ ሰዒድ (በፌደራል መጅሊስ የትምህርት ክፍል ዳይሬክተር) ሐቅ ነው። ሴኩላር የሚሆነው በክፍል ውስጥ የሚማሩት ትምህርት እንጂ ተማሪው አይደለም። መልዕክቱ ለሁሉም ይደርስ ዘንድ https://vt.tiktok.com/ZSXQGbk4A/ በመግባት ኮፒሊንክ ሪፖስት አድርጉ። ወደ ተግባር! ይህ ትንሹ ሀላፊነት ነው!! @aaumsu

#ጣፋጭ #ሀዲስ ረሱል ሰ.ዐ.ወ ከሶሃቦቻቸው ጋር ቁጭ ብለው በዱኒያ ላይ በጣም  ስለሚዎዷቸው ነገሮች አየተጨዋወቱ እያሉ ነብዩ አቡበክርን "ያ አባ በከር አንተ በዱኒያ ላይ በጣም የምትወደው ነገር ምንድነው?" ብለው ጠየቁት። አቡበክርም "3 ነገሮችን እወዳለሁ:- 1.ከአንተ ጋር መቀመጥ፣ 2.አንተን ማየት፣ 3.አንተ ባዘዝካቸው ነገሮች ላይ በሙሉ ገንዘቤን መለገስ" ብሎ መለሰ። ° ዑመርን በተራው ጠየቁት "አንተስ ያዑመር ?" "በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ 1.በድብቅ እንኳን ቢሆን በመልካም ነገር ማዘዝ፣ 2.በግልጽ እንኳን ቢሆን ከመጥፎ ነገር መከልከል፣ 3 መራራ እንኳን ቢሆን እውነትን መናገር።" ብሎ መለሰ። ° ዑስማንን ጠየቁት "አንተስ ያዑስማን? በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ:- 1.ሰዎችን ማብላት፣ 2.ሰላምታን ማብዛት፣ 3.ሰዎች በተኙ ጊዜ ሶላትን ማብዛት፣ ° አልይን በተራው ጠየቁት "አንተስ ያአልይ ?" "በዱኒያ ላይ 3ነገሮችን እወዳለሁ:- 1.እንግዳን ማክበር፣ 2.በሙቀት ወቅት ፆምን መፆም፣ 3.ጠላቴን በሰይፍ መቅላት፣ ° አባ ዘርን በተራው ጠየቁት "አንተስ ያአባ ዘር?" "በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ :- 1.እርሃብን እወዳለሁ፣ 2.በሽታን እወዳለሁ፣ 3.ሞትን እወዳለሁ፣ ነብዩም "ያ አባ ዘር ለምን እነዚህን ወደድክ?" አቡዘር መለሰ "ረሃብን ወደድኩት ቀልቤን ፈሪ ሊያደርግልኝ ዘንድ፣ በሽታን ወደድኩት ወንጀሌን ሊያቀልልኝ ዘንድ፣ ሞትን ወደድኩት ከጌታየ ጋር ሊያገናኜኝ ዘንድ።" ብሎ መለሰ። ° ነብዩ ሰለላሁ አለየሂ ወሰለም🥰 " እኔም በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ:- 1.ሽቶን እወዳለሁ፣ 2.ሚስቶቼን እወዳለሁ፣ 3.የአይኔ ማረፊያ ሶላቴን እወዳለሁ፣ በዚህ መካከል ድንገት ጅብሪል ዱብ አለ ሰላምታ ካወረደ በኋላ እንዲህ አለ "አንቱ የአላህ መልዕክተኛ በዱኒያ ላይ እኔም 3 ነገሮችን እወዳለሁ ነብዩም ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም "ምንድናቸው ያ ጀብሪል?" ብለው ጠየቁት። 1.መልዕክትን ማድረስ፣ 2. አማናን አደራን መጠበቅ፣ 3.ሚስኪኖችን መውደድ፣ ጅብሪል ተመልሶ ወደ ሰማይ ከወጣ በኋላ ረሱልና ሱሃቦቻቸው ከመቀመጫቸው ሳይነሱ ተመልሶ ወደ መሬት ዱብ አለ አሁንም ሰላምታውን አቅርቦ:- "አላህም ሰላም ብሏችኋል ካለ በኋላ አላህም እንዲህ ብሏል:- በዱኒያ ላይ 3 ነገሮችን እወዳለሁ:- 1.አላህን አውሺ የሆነችን ምላስ፣ 2.አላህን ፈሪ የሆነችን ቀልብ፣ 3.መከራ የበዛበት ታጋሽ የሆነችን ጀሰድ። አላህ ታጋሾች አድርጎ ነብዩና ሱሃቦች የወደዱትን ያስወድደን! ©

🛠️ Thinking of Choosing Biomedical Engineering? The Unfiltered Truth 🇪🇹 💡 3 Ground-Level Realities 👉 It’s no longer just "fixing broken hospital gear": The era of being a glorified repair technician in Addis is over. The local healthcare market has matured. Modern BME in Ethiopia is heavily focused on hospital network architecture, medical IoT data pipelines, telemedicine infrastructure, and the calibration of advanced diagnostic arrays like high-field MRI, CT scanners, and automated molecular labs. 👉 The Tender, Procurement & Regulatory Boom: Ethiopia is aggressively upgrading its healthcare infrastructure. If you want to make an impact here today, you aren't just handling hardware; you are navigating EFDA (Ethiopian Food and Drug Authority) compliance, analyzing multi-million dollar international medical tenders, and designing specialized hospital environments (radiation shielding, clean rooms, isolated power grids) for public and private healthcare giants. 👉 The Global Standard vs. Local Resource Deficit: The local medical tech landscape is bottlenecked by foreign currency shortages and customs delays. This means as an Ethiopian biomedical engineer, you aren't just running manufacturer manuals; you are pushed to safely innovate, reverse-engineer, and maintain life-saving tech under severe resource constraints. Your training must match global safety standards because a miscalibration directly impacts human life. All of the above means the ceiling is incredibly high—but only if you treat healthcare technology as a high-stakes responsibility, not just a major. The Transition: You will move from basic freshman physics and mathematics into intense multi-disciplinary thinking. The real challenge is shifting from "memorizing anatomy" to complex troubleshooting. If you cannot spend six hours diagnosing a ghost signal on an EEG board, tracking down a calibration error, or studying international ISO codes without losing your patience, this field will drain you quickly. 🔗Join our resource sharing group for Biomedical department here: https://t.me/+Syg1aAUjtOZhYzFk ✍Academic Sector

Biomedical Stream.MP312.55 MB

🛠️ Thinking of Choosing Software Engineering? The Unfiltered Truth 🇪🇹 💡 3 Ground-Level Realities 👉 It’s no longer just "writing HTML websites": The era of getting paid well just for building basic WordPress sites or landing pages in Addis is over. The local market has matured. Modern SE in Ethiopia is heavily focused on secure system architecture, cloud DevOps, data pipelines, and building complex integrations for massive platforms like Ethio Telecom’s Telebirr, CBE Birr, and the Commercial Bank of Ethiopia. 👉 The "Fayda" & Fintech Infrastructure Boom: Ethiopia is aggressively building its Digital Public Infrastructure (DPI). If you want to build high-impact software here today, you aren’t coding in a vacuum; you are writing OAuth 2.0 or OpenID Connect integrations to hook into Fayda (the National Digital ID) APIs, or syncing customer account data for banks. The engineering demand is shifting from isolated apps to massive, interconnected national systems. 👉 The Silicon Valley Bridge vs. Local Brain Drain: The local tech landscape is heavily shaped by competitive elite pipelines like A2SV (Africa to Silicon Valley). This means as an Ethiopian software engineering student, you aren't just competing with the person sitting next to you in class; you are being pushed to train at a standard that lands graduates directly at global tech giants like Google, Amazon, and Bloomberg in Europe and the US. All of the above means the ceiling is incredibly high—but only if you treat coding as a competitive sport, not just a major. The Transition: You will move from basic freshman calculus into intense abstract thinking. The real challenge is shifting from "memorizing code" to problem-solving. If you cannot sit in front of a laptop for six hours trying to find a single missing semicolon or broken API endpoint without throwing your computer, this field will drain you quickly. Join our resource sharing group for Software department here: https://t.me/+bUv8Yyj8bvVhMDRk ✍Academic Sector