cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

መንሀጂ ሰለፍያ منهجي اسلفية ሀድስ ቁረአን📖📖

#ቁረአን ሀድስ# ኽይረኩም ሚንተአለመል ቁረአን ወአለመ #ቁረአን የአላህ ቃልነው የልብ መርጊያነው የልብ ብረሀነው # ‏ وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን አለ ?

Ko'proq ko'rsatish
Reklama postlari
575
Obunachilar
+124 soatlar
+87 kunlar
-1230 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

31. أنها سبب البركة في ذات المصلي وعمله وعمره وأسباب مصالحه . 31, ሰለዋት በሚያደርገው ሰውየ ላይ በአካሉ በእውቀቱ በእድሜውና የመስተካከያ ምክኒያቶቹ ላይ *በረካህ* በረከት እንዲኖረው ሰበብ ናት 32. أنها سبب لنيل رحمة الله تعالى له . 32,የአላህን እዝነት የሚያገኝበት ሰበብ ናት 33. أنها سبب لدوام محبته للرسول صلى الله عليه وسلم وزيادتها وتضاعفها . 33, ለመለክተኛው صلى الله عليه وسلم ያለውን ፍቅር እንዲዘወትር ፣እንዲጨምርና እጥፍ ድርብ እንዲሆን ሰበብ ናት 34. أنها سبب لمحبة الرسول صلى الله عليه وسلم للمصلي عليه . 34,ሰለዋት የሚያወርደውን ሰው መልክተኛው صلى الله عليه وسلم እንዲወዱት ሰበብ ይሆናል። 35. أنها سبب لهداية العبد وحياة قلبه . 35, ለባሪያው መመራትና ለቀልቡ ህይወት ሰበብ ትሆናለች 36. أنها سبب لعرض اسم المصلي على النبي صلى الله عليه وسلم وذكره عنده . 36, ሰለዋት የሚያደርገው ሰውየ ስም ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ዘንድ ስሙ እንዲቀርብና እንዲወሳ ያደርግለታል። 37. أنها سبب لتثبيت القدم على الصراط والجواز عليه . 37,በሲራጥ ላይ እግር እንዲፀና ብሎም ከሲራጥ በሰላም እንዲያልፍ ሰበብ ትሆናለች 38 . أن الصلاة عليه أداء لأقل القليل من حقه صلى الله عليه وسلم 38, ሰለዋት ማውረድ ማለት ነብዩ صلى الله عليه وسلم በእኛ ላይ ካላቸው መብት እጅግ በጣም ትንሹን መፈፀም ነው 39. أنها متضمنة لذكر الله تعالى وشكره، ومعرفة إنعامه على عباده بإرساله صلى الله عليه وسلم . 39, ሰለዋት የአላህን ዚክርና ምስጋና አቅፎ የያዘ ነው፤አላህ ነብዩን صلى الله عليه وسلم በመላኩ የዋለልንን ውለታ ማመን መናዘዝ ነው። 40. أنها دعاء، بحيث يسأل العبد ربه تبارك وتعالى أن يثني على خليله وحبيبه محمد صلى الله عليه وسلم، ويزيد في تشريفه وتكريمه وإيثار ذكره ورفعه . 40, ባሪያው አላህ በወዳጁ በሙሀመድ صلى الله عليه وسلم ላይ ውዳሴን እንዲያደርግ፣በልቅናው በክብሩ፣ መወሳቱን በማብዛትና ከፍ በማድረግ ላይ ጌታውን የሚማፀንበት ዱዓእ ናት አላህ ሆይ ሰላምና እዝነትህን በሙሀመድ በቤተሰባቸው ላይ አድርግ፤ለእኛም የሰለዋትን ጥቅሞች የምናገኝ አድርገን። አሚን https://t.me/UMu_AMIRE_SELFEYA
Hammasini ko'rsatish...
መንሀጂ ሰለፍያ منهجي اسلفية ሀድስ ቁረአን📖📖

#ቁረአን ሀድስ# ኽይረኩም ሚንተአለመል ቁረአን ወአለመ #ቁረአን የአላህ ቃልነው የልብ መርጊያነው የልብ ብረሀነው # ‏ وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን አለ ?

📌| በነብያችን ሙሐመድ ላይ ሶለዋት ማውረድ የሚያስገኛቸው 40 ጥቅሞች 40 فائدة للصلاة على النبي محمد صلى الله عليه وسلم ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ ذكر ابن القيم رحمه الله تعالى في كتابه : «جلاء الأفهام في فضل الصلاة والسلام على خير الأنام» أربعون فائدة للصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم وهي : ፨ኢብኑል ቀይም - رحمه الله - ጀላኡል አፍሃም በተሰኘው ኪታባቸው ለሶለዋት 40 ጥቅሞችን ዘርዝረዋል።እነሱም፦ 1. امتثال أمر الله سبحانه وتعالى . 1,የአላህን سبحانه وتعالى ትዕዛዝ ማክበር 2. موافقة الله سبحانه وتعالى في الصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم وإن اختلفت الصلاتان، فصلاتنا عليه دعاء وسؤال، وصلاة الله تعالى عليه ثناء وتشريف 2, ምንም እንኳን የኛና የአላህ ሶለዋት የተለያየ ይዘት ቢኖረውም ሰለዋት በማውረድ ግን ተግባራችን ከአላህ ጋር መግጠሙ {ትልቅ ክብር} ነው። የኛ ሰለዋት ልመናና ጥያቄ ነው።የአላህ ሰለዋት ደግሞ ውዳሴና ማላቅ ነው። 3. موافقة الملائكة فيها . 3,በሶለዋት ከመላኢካዎች ጋር መግጠማችን 4. الحصول على عشر صلوات من الله تعالى، المصلي مرة واحدة . 4, አንድ ግዜ ሰለዋት በማውረዳችን ከአላህ ዘንድ አስር ሰለዋት ማግኘት 5. أن يرفع العبد بها عشر درجات . 5, ባሪያው በዚህ ምክኒያት አስር ደረጃዎችን ከፍ ይደረግለታል 6. أنه يكتب له بها عشر حسنات . 6, በዚህም አስር *ሀሰናት*መልካም ስራዎች ይፃፉለታል። 7. أنه يمحى عنه بها عشر سيئات . 7, አስር ወንጀሎች ይማርለታል 8. أنه يرجى إجابة دعائه إذا قدمها أمامه . 8, ከሰለዋት ጋር ዱዐ ካደረገ ተቀባይነት ያገኛል ተብሎ ተስፋ ይደረጋል 9. أنها سبب لشفاعة النبي صلى الله عليه وسلم . 9, የነብዩ صلى الله عليه وسلم *ሸፈዐህ* ምልጃ ለማግኘት ሰበብ ይሆናል። 10. أنها سبب لغفران الذنوب . 10, ወንጀሉ እንዲማርለት ሰበብ ይሆነዋል። 11. أنها سبب لكفاية الله سبحانه وتعالى العبد ما أهمه . 11, ባሪያው ያሳሰበውን ነገር አላህ እንዲበቃው{እንዲፈፅምለት} ምክኒያት ይሆናል 12. أنها سبب لقرب العبد من النبي صلى الله عليه وسلم يوم القيامة . 12, ባሪያው የቂያማ እለት ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ቅርብ እንዲሆን ሰበብ ይሆናል። 13. أنها تقوم مقام الصدقة لذي العسرة . 13, ለተቸገሩ ሰዎች የመሰደቃን ቦታ ትተካለች {ሰደቃ እንደሰጠ ይቆጠርለታል} 14. أنها سبب لقضاء الحوائج . 14, *ሀጃዎች* ጉዳዮች እንዲፈፀሙልን ሰበብ ይሆናል 15. أنها سبب لصلاة الله على المصلي وصلاة ملائكته عليه . 15, ሰለዋት ለሚያወርደው ሰው አላህና መላኢካዎች ሰላትዋት እንዲያወርዱለት ሰበብ ይሆናል 16. أنها زكاة للمصلي وطهارة له . 16, ሰለዋት ለሚያደርገው ሰው ዘካህና {ከመጥፎ ነገር ሁሉ} የምታፀዳ ናት 17. أنها سبب لتبشير العبد بالجنة قبل موته . 17, ባሪያው ከመሞቱ በፊት በጀነት እንዲበሰር ሰበብ ትሆናለች 18. أنها سبب للنجاة من أهوال يوم القيامة . 18,ከቂያማ እለት ድንጋጤ ሰላም*ነጃ* ለመውጣት ሰበብ ትሆናለች 19. أنها سبب لتذكر العبد ما نسيه . 19, ሰውየው የረሳውን ነገር እንዲያስታውስ ትረዳዋለች{ሰበብ ትሆናለች} 20. أنها سبب لرد النبي صلى الله عليه وسلم على المصلي والمسلم عليه. 20, ሰላዋት ለሚያወርድ ሰው ነብዩ صلى الله عليه وسلم ሰላምታውን እንዲመልሱለት ሰበብ ትሆናለች። 《አስቡት ነብዩ صلى الله عليه وسلم በስማችን ጠርተው ለኛ ሰላምታችን ሲመልሱ እንዴት ደስ ይላል!》 21. أنها سبب لطيب المجلس فلا يعود حسرة على أهله يوم القيامة . 21, *መጅሊስን* መቀማመጥን ለማስዋብ ሰበብ ትሆናለች።በሰዎቹም ላይ በቂያማ እለት በፀፀት አይመለሱም። 《የተቀማመጡበት ቦታ ሰለዋት አውርደን ከሆነ በዚህ መቀማመጣችን በቂያማ እለት የማንፀፀትበት መጅሊስ ይሆንልናል ማለት ነው። ሰለዋት የሌለው ከሆነ ግን…》 22. أنها سبب لنفي الفقر . 22, ድህነትን ለማስወገድ ሰበብ ትሆናለች 23. أنها تنفي عن العبد اسم البخل إذا صلى عليه عند ذكره . 23, ነብዩ صلى الله عليه وسلم ሲወሱ ሰለዋት ያወረደ ሰው ከእርሱ ላይ የንፉግነት ስያሜ ይነሳለታል 《ምክኒያቱም እሳቸው ተወስተው ሰለዋት ያላወረደ ንፉግ ስስታም ስለተባለ》 24. أنها سبب للنجاة من الدعاء عليه برغم الأنف . 24, በአፍንጫው አፈር ላይ ይደፋ {ውርደት በእርሱ ላይ ይሁን} ከሚለው እርግማን *ነጃ* ሰላም መውጫ ሰበብ ናት 《ምክኒያቱም ነብዩ صلى الله عليه وسلم ተወስተው ሰለዋት ያላወረደ አፍንጫው አፍር ላይ ይደፋ{ውርደት በሱ ላይ ይሁን} ተብሎ በአላህና በመላኢካው ተረገረሟል።እሳቸውም አሚን ብለዋል》 25. أنها سبب لسلوك طريق الجنة؛ لأنها ترمي بصاحبها على طريق الجنة، وتخطئ بتاركها عن طريقها . 25, የጀነትን መንገድ መግቢያ ሰበብ ናት፤ምክኒያቱም ሰለዋት ሰውየውን ወደ ጀነት መንገድ ትጥለዋለች{ታስገባዋለች} ፤ ሰለዋትን የተወን ሰው ደግሞ{የጀነት መንገድ} ትስተዋለች{ትተወዋለች} 26. أنها تنجي من نتن المجلس الذي لا يذكر فيه الله ورسوله صلى الله عليه وسلم . 26, አላህና መልክተኛው صلى الله عليه وسلم ያልተወሱበት መቀማመጥ*መጅሊስ* ከሚያመጣው መጥፎ ጠረን ታድናለች 27. سبب لتمام الكلام الذي ابتدئ بحمد الله والصلاة على رسوله . 27,አላህን በማመስገንና በመልክተኛው ላይ ሰለዋት በማውረድ የተጀመረን ንግግር መሙያ{መደምደሚያ} ሰበብ ትሆናለች 28. أنها سبب لوفرة «كثرة» نور العبد على الصراط . 28, ለሰውየው በሲራጥ ላይ ብርሃን እንዲበዛለና እንዲሞላለት ሰበብ ትሆናለች 29. أنه يخرج بها العبد عن الجفاء . 29, ባሪያውን ከ*ጀፋእ*{በነብዩ መብት ከማጓደል}ታስወጣዋለች 30. أنها سبب لإبقاء الله سبحانه وتعالى الثناء الحسن للمصلي عليه بين أهل السماء والأرض . 30, ሰለዋት ለሚያወርደው ሰው በሰማይና በምድር ሰዎች መካከል በመልካም መወሳቱን አላህ سبحانه وتعالى እንዲያዘወትርለት ሰበብ ትሆናለች
Hammasini ko'rsatish...
መንሀጂ ሰለፍያ منهجي اسلفية ሀድስ ቁረአን📖📖

#ቁረአን ሀድስ# ኽይረኩም ሚንተአለመል ቁረአን ወአለመ #ቁረአን የአላህ ቃልነው የልብ መርጊያነው የልብ ብረሀነው # ‏ وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን አለ ?

00:28
Video unavailableShow in Telegram
☑️ የምሽት ጣፋጭ ቲላዋ =https://t.me/SalihatBintJamali https://t.me/UMu_AMIRE_SELFEYA አድ🍇 አድድ🍇 አድድድ🍇 አድድድድ🍇 አድድድድድ🍇 አድድድድድድ🍇 አድድድድድድድ🍇 አድድድድድድድድ🍇 አድድድድድድድድድ🍇
Hammasini ko'rsatish...
00:28
Video unavailableShow in Telegram
☑️ የምሽት ጣፋጭ ቲላዋ =
Hammasini ko'rsatish...
አላህን መፍራት መጨረሻው~📈 ▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬ 🔖:አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት ነቢዩ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል➘ ▮“አንድ ሰው ራሱን በኃጢአት ክፉኛ በደለ፤ ሞትም በመጣበት ጊዜ ልጆቹን “ስሞት (ሬሳዬን) አቃጥሉት፤ ከዚያም ድቅቅ አድርጉኝና (አመዱን) ባሕር ውስት በትኑት፤ በአላህ እምላለሁ! ጌታዬ የሚያገኘኝ ከሆነ፣ ሌላን ሰው ቀጥቶ በማያውቀው ሁኔታ ይቀጣኛልና” በማለት አዘዛቸው፡፡ እነሱም የታዘዙትን አደረጉ፡፡ ከዚያም (አላህ) መሬትን “የወሰድሽውን ትፊ” አላት፡፡ (ሬሳው) ወጣ።አላህም “የሠራኸውን ለማድረግ ምን ገፋፋህ?” አለው፡፡ እሱም “አንተን በመፍራቴ ነው ጌታዬ ሆይ!” አለ፡፡ በዚያም ምክንያት (አላህ) ይቅር አለው፡፡”▮ ➠ቡኻሪ ፣ ሙስሊም እና ነሳኢይ ዘግበውታል~
Hammasini ko'rsatish...
አላህን መፍራት መጨረሻው~📈 ▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬▭▬ 🔖:አቡ ሁረይራ [رضي الله عنه‌‎ ] እንዳስተላለፉት ነቢዩ [صلى الله عليه وسلم] እንዲህ ብለዋል➘ ▮“አንድ ሰው ራሱን በኃጢአት ክፉኛ በደለ፤ ሞትም በመጣበት ጊዜ ልጆቹን “ስሞት (ሬሳዬን) አቃጥሉት፤ ከዚያም ድቅቅ አድርጉኝና (አመዱን) ባሕር ውስት በትኑት፤ በአላህ እምላለሁ! ጌታዬ የሚያገኘኝ ከሆነ፣ ሌላን ሰው ቀጥቶ በማያውቀው ሁኔታ ይቀጣኛልና” በማለት አዘዛቸው፡፡ እነሱም የታዘዙትን አደረጉ፡፡ ከዚያም (አላህ) መሬትን “የወሰድሽውን ትፊ” አላት፡፡ (ሬሳው) ወጣ።አላህም “የሠራኸውን ለማድረግ ምን ገፋፋህ?” አለው፡፡ እሱም “አንተን በመፍራቴ ነው ጌታዬ ሆይ!” አለ፡፡ በዚያም ምክንያት (አላህ) ይቅር አለው፡፡”▮ ➠ቡኻሪ ፣ ሙስሊም እና ነሳኢይ ዘግበውታል~
Hammasini ko'rsatish...
እስቲግፋር እና ተውባህ قَالَ رَسُوْلُ الله -صلى الله عليه وسلم-: « وَاللهِ إِنِّيْ لأَسْتَغْفِرُ اللهَ وَأَتُوْبُ إِلَيْهِ فِي الْيَوْمِ أَكْثَرُ مِنْ سَبْعِيْنَ مَرَّةً » የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ሲሉ ተናግረዋል፡- ‹‹በአላህ ይሁንብኝ! እኔ በየቀኑ ከሰባ ጊዜ በላይ አላህን ምህረት እማፀናለሁ፡፡ ወደርሱም ተውባ አደርጋለሁ፡፡››. وَقَالَ -صلى الله وسلم-: « يَا أَيُّهَا النَّاسُ تُوْبُوْا إِلَى اللهِ فَإِنِّيْ أَتُوْبُ فِي الْيَوْمِ إِلَيْهِ مِائَةَ مَرَّةٍ » ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹እናንተ ሰዎች ሆይ! ወደ አላህ በፀፀት ተመለሱ፡፡ እኔ በየቀኑ ከመቶ ጊዜ ያላነሰ ተውበት አደርጋለሁ፡፡’ وقال صلى الله عليه وسلم : « من قال أَسْتَغْفِرُ اللهَ الْعَظِيْمَ الَّذِيْ لاَ إِلَـهَ إِلاَّ هُوَ الْحَيُّ الْقَيُّوْمُ وَأَتُوْبُ إِلَيْهِ , غفر الله له وإن كان فر من الزحف » ‘">አስተግፍሩላህ አልዐዚም አለዚላኢላህ ኢላ ሑወል ሐዩል ቀዩም ወአቱቡ ኢለይህ<<ከርሱ ውጭ ሌላ አምላክ የሌለ ህያውና ራሱን ቻይ የሆነውን አላህን ምህረት እለምነዋለሁ፤ ወደር ሱም ተውበት አደርጋለሁ›› ያለ÷ ወንጀሉን ይምርለታል - ከውጊያ መሐል የመሸሸት (ጥፋት) ቢፈፅም እንኳ.’ .’ وَقَالَ -صلى الله وسلم-: « أَقْرَبُ مَا يَكُوْنُ الرَّبُّ مِنَ الْعَبْدِ فِيْ جَوْفِ اللَّيْلِ اْلآخِرِ فَإِنِ اسْتَطَعْتَ أَنْ تَكُوْنَ مِمَّنْ يَذْكُرُ اللهَ فِيْ تِلْكَ السَّاعَةِ فَكُنْ » ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹አላህ ለባሪያው ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ከመጨረሻው የሌሊቱ ክፍል ላይ ነው፡፡ በዚያ ወቅት አላህን ከሚያወሱት ለመሆን ከቻልክ ሁን፡.’ وَقَالَ -صلى الله وسلم-: « أَقْرَبُ مَا يَكُوْنُ الْعَبْدُ مِنْ رَبِّهِ وَهُوَ سَاجِدٌ فَأَكْثِرُوا الدُّعَاءَ » የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ብለዋል፡- ‹‹ሰውየው ለአላህ ይበልጥ ቅርብ የሚሆነው ሱጁድ ላይ ነው፡፡ (ሱጁድ ላይ) ዱዓ አብዙ፡፡›› ’ وَقَالَ -صلى الله وسلم-: ((إِنَّهُ لَيُغَانُ عَلَى قَلْبِيْ وَإِنِّيْ لأَسْتَغْفِرُ اللهَ فِي الْيَوْمِ مِائَةَ مَرَّةٍ) ነቢዩ (ሶ.ዐ.ወ) እንዲህ ስሉ ተናግረዋል፡- ‹‹በቀን መቶ ጊዜ አላህን ምህረት የመለመን ፍላጎት ልቦናዬ ውስጥ ያድራል፡፡›› https://t.me/UMu_AMIRE_SELFEYA
Hammasini ko'rsatish...
መንሀጂ ሰለፍያ منهجي اسلفية ሀድስ ቁረአን📖📖

#ቁረአን ሀድስ# ኽይረኩም ሚንተአለመል ቁረአን ወአለመ #ቁረአን የአላህ ቃልነው የልብ መርጊያነው የልብ ብረሀነው # ‏ وَمَنْ أَحْسَنُ قَوْلًا مِّمَّن دَعَا إِلَى اللَّهِ وَعَمِلَ صَالِحًا وَقَالَ إِنَّنِي مِنَ الْمُسْلِمِينَ ወደ አላህ ከጠራና መልካምንም ከሠራ፣ «እኔ ከሙስሊሞች ነኝ» ካለም ሰው ይበልጥ ቃሉ ያማረ ማን አለ ?

00:32
Video unavailableShow in Telegram
🌹ማራኪ ዉብ የሆነ ምርጥ ቲላዋ 🌹 🌹ተ🛍 🌹ጋ🛍 🌹በ🛍 🌹ዙ🛍 🌹ል🛍 🌹ኝ🛍 መልካም ቀን https://t.me/SalihatBintJamali https://t.me/UMu_AMIRE_SELFEYA
Hammasini ko'rsatish...
👍 1
00:40
Video unavailableShow in Telegram
ተጋበዙ 👁🌹🌹 القرآن الكريم راحة نفسية
Hammasini ko'rsatish...
👍 1