📌| በነብያችን ሙሐመድ ላይ ሶለዋት ማውረድ የሚያስገኛቸው 40 ጥቅሞች
40 فائدة للصلاة على النبي محمد صلى الله عليه وسلم
➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖
ذكر ابن القيم رحمه الله تعالى في كتابه : «جلاء الأفهام في فضل الصلاة والسلام على خير الأنام» أربعون فائدة للصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم وهي :
፨ኢብኑል ቀይም - رحمه الله - ጀላኡል አፍሃም በተሰኘው ኪታባቸው ለሶለዋት 40 ጥቅሞችን ዘርዝረዋል።እነሱም፦
1. امتثال أمر الله سبحانه وتعالى .
1,የአላህን سبحانه وتعالى ትዕዛዝ ማክበር
2. موافقة الله سبحانه وتعالى في الصلاة على النبي صلى الله عليه وسلم وإن اختلفت الصلاتان، فصلاتنا عليه دعاء وسؤال، وصلاة الله تعالى عليه ثناء وتشريف 2, ምንም እንኳን የኛና የአላህ ሶለዋት የተለያየ ይዘት ቢኖረውም ሰለዋት በማውረድ ግን ተግባራችን ከአላህ ጋር መግጠሙ {ትልቅ ክብር} ነው።
የኛ ሰለዋት ልመናና ጥያቄ ነው።የአላህ ሰለዋት ደግሞ ውዳሴና ማላቅ ነው።
3. موافقة الملائكة فيها .
3,በሶለዋት ከመላኢካዎች ጋር መግጠማችን
4. الحصول على عشر صلوات من الله تعالى، المصلي مرة واحدة .
4, አንድ ግዜ ሰለዋት በማውረዳችን ከአላህ ዘንድ አስር ሰለዋት ማግኘት
5. أن يرفع العبد بها عشر درجات .
5, ባሪያው በዚህ ምክኒያት አስር ደረጃዎችን ከፍ ይደረግለታል
6. أنه يكتب له بها عشر حسنات .
6, በዚህም አስር *ሀሰናት*መልካም ስራዎች ይፃፉለታል።
7. أنه يمحى عنه بها عشر سيئات .
7, አስር ወንጀሎች ይማርለታል
8. أنه يرجى إجابة دعائه إذا قدمها أمامه .
8, ከሰለዋት ጋር ዱዐ ካደረገ ተቀባይነት ያገኛል ተብሎ ተስፋ ይደረጋል
9. أنها سبب لشفاعة النبي صلى الله عليه وسلم .
9, የነብዩ صلى الله عليه وسلم *ሸፈዐህ* ምልጃ ለማግኘት ሰበብ ይሆናል።
10. أنها سبب لغفران الذنوب .
10, ወንጀሉ እንዲማርለት ሰበብ ይሆነዋል።
11. أنها سبب لكفاية الله سبحانه وتعالى العبد ما أهمه .
11, ባሪያው ያሳሰበውን ነገር አላህ እንዲበቃው{እንዲፈፅምለት} ምክኒያት ይሆናል
12. أنها سبب لقرب العبد من النبي صلى الله عليه وسلم يوم القيامة .
12, ባሪያው የቂያማ እለት ከነብዩ صلى الله عليه وسلم ቅርብ እንዲሆን ሰበብ ይሆናል።
13. أنها تقوم مقام الصدقة لذي العسرة .
13, ለተቸገሩ ሰዎች የመሰደቃን ቦታ ትተካለች {ሰደቃ እንደሰጠ ይቆጠርለታል}
14. أنها سبب لقضاء الحوائج .
14, *ሀጃዎች* ጉዳዮች እንዲፈፀሙልን ሰበብ ይሆናል
15. أنها سبب لصلاة الله على المصلي وصلاة ملائكته عليه .
15, ሰለዋት ለሚያወርደው ሰው አላህና መላኢካዎች ሰላትዋት እንዲያወርዱለት ሰበብ ይሆናል
16. أنها زكاة للمصلي وطهارة له .
16, ሰለዋት ለሚያደርገው ሰው ዘካህና {ከመጥፎ ነገር ሁሉ} የምታፀዳ ናት
17. أنها سبب لتبشير العبد بالجنة قبل موته .
17, ባሪያው ከመሞቱ በፊት በጀነት እንዲበሰር ሰበብ ትሆናለች
18. أنها سبب للنجاة من أهوال يوم القيامة .
18,ከቂያማ እለት ድንጋጤ ሰላም*ነጃ* ለመውጣት ሰበብ ትሆናለች
19. أنها سبب لتذكر العبد ما نسيه .
19, ሰውየው የረሳውን ነገር እንዲያስታውስ
ትረዳዋለች{ሰበብ ትሆናለች}
20. أنها سبب لرد النبي صلى الله عليه وسلم على المصلي والمسلم عليه.
20, ሰላዋት ለሚያወርድ ሰው ነብዩ صلى الله عليه وسلم ሰላምታውን እንዲመልሱለት ሰበብ ትሆናለች።
《አስቡት ነብዩ صلى الله عليه وسلم በስማችን ጠርተው ለኛ ሰላምታችን ሲመልሱ እንዴት ደስ ይላል!》
21. أنها سبب لطيب المجلس فلا يعود حسرة على أهله يوم القيامة .
21, *መጅሊስን* መቀማመጥን ለማስዋብ ሰበብ ትሆናለች።በሰዎቹም ላይ በቂያማ እለት በፀፀት አይመለሱም።
《የተቀማመጡበት ቦታ ሰለዋት አውርደን ከሆነ በዚህ መቀማመጣችን በቂያማ እለት የማንፀፀትበት መጅሊስ ይሆንልናል ማለት ነው። ሰለዋት የሌለው ከሆነ ግን…》
22. أنها سبب لنفي الفقر .
22, ድህነትን ለማስወገድ ሰበብ ትሆናለች
23. أنها تنفي عن العبد اسم البخل إذا صلى عليه عند ذكره .
23, ነብዩ صلى الله عليه وسلم ሲወሱ ሰለዋት ያወረደ ሰው ከእርሱ ላይ የንፉግነት ስያሜ ይነሳለታል
《ምክኒያቱም እሳቸው ተወስተው ሰለዋት ያላወረደ ንፉግ ስስታም ስለተባለ》
24. أنها سبب للنجاة من الدعاء عليه برغم الأنف .
24, በአፍንጫው አፈር ላይ ይደፋ {ውርደት በእርሱ ላይ ይሁን} ከሚለው እርግማን *ነጃ* ሰላም መውጫ ሰበብ ናት
《ምክኒያቱም ነብዩ صلى الله عليه وسلم ተወስተው ሰለዋት ያላወረደ አፍንጫው አፍር ላይ ይደፋ{ውርደት በሱ ላይ ይሁን} ተብሎ በአላህና በመላኢካው ተረገረሟል።እሳቸውም አሚን ብለዋል》
25. أنها سبب لسلوك طريق الجنة؛ لأنها ترمي بصاحبها على طريق الجنة، وتخطئ بتاركها عن طريقها .
25, የጀነትን መንገድ መግቢያ ሰበብ ናት፤ምክኒያቱም ሰለዋት ሰውየውን ወደ ጀነት መንገድ ትጥለዋለች{ታስገባዋለች} ፤ ሰለዋትን የተወን ሰው ደግሞ{የጀነት መንገድ} ትስተዋለች{ትተወዋለች}
26. أنها تنجي من نتن المجلس الذي لا يذكر فيه الله ورسوله صلى الله عليه وسلم .
26, አላህና መልክተኛው صلى الله عليه وسلم ያልተወሱበት መቀማመጥ*መጅሊስ* ከሚያመጣው መጥፎ ጠረን ታድናለች
27. سبب لتمام الكلام الذي ابتدئ بحمد الله والصلاة على رسوله .
27,አላህን በማመስገንና በመልክተኛው ላይ ሰለዋት በማውረድ የተጀመረን ንግግር መሙያ{መደምደሚያ} ሰበብ ትሆናለች
28. أنها سبب لوفرة «كثرة» نور العبد على الصراط .
28, ለሰውየው በሲራጥ ላይ ብርሃን እንዲበዛለና እንዲሞላለት ሰበብ ትሆናለች
29. أنه يخرج بها العبد عن الجفاء .
29, ባሪያውን ከ*ጀፋእ*{በነብዩ መብት ከማጓደል}ታስወጣዋለች
30. أنها سبب لإبقاء الله سبحانه وتعالى الثناء الحسن للمصلي عليه بين أهل السماء والأرض .
30, ሰለዋት ለሚያወርደው ሰው በሰማይና በምድር ሰዎች መካከል በመልካም መወሳቱን አላህ سبحانه وتعالى እንዲያዘወትርለት ሰበብ ትሆናለች