uz
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Kanalga Telegram’da o‘tish

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Ko'proq ko'rsatish
1 771
Obunachilar
+524 soatlar
+297 kunlar
+9330 kunlar
Postlar arxiv
መመዝገቢያ Link http://admission.aau.edu.et/login

አዲስአበባ ዩኒቨርስቲ (AAU) አዲስ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የማመልከቻ (Registration) ጊዜ ነገ ያበቃል።

#Update አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ አመልካቾች የ2025/26 ትምህርት ዘመን የማመልከቻ እና የምዝገባ ጊዜ ማስተካከያ፦ ⏩ አዲስ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦ መስከረም 09/2018 ዓ.ም ⏩ የ Presidential Scholarship Program የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦ መስከረም 09/2018 ዓ.ም ⏩ የመምህራን ትምህርት ነጻ የትምህርት ዕድል ፕሮግራም የማመልከቻ ጊዜ የሚያበቃው፦ መስከረም 09/2018 ዓ.ም ⏩ የቅድመ ምረቃ ቅበላ መግቢያ ፈተና (UAT) የፈተና ማዕከላት የሚገለፁት፦ መስከረም 10/2018 ዓ.ም ⏩ የቅድመ ምረቃ ቅበላ መግቢያ ፈተና (UAT) የሚሰጥበት፦ መስከረም 12-14/2018 ዓ.ም ⏩ የቅድመ ምረቃ ቅበላ መግቢያ ፈተና (UAT) ውጤት የሚገለፅበት፦ መስከረም 16/2018 ዓ.ም ⏩ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የመደበኛ እና የማታ ተማሪዎች የምደባ ውጤት የሚለቀቅበት፦ መስከረም 19/2018 ዓ.ም ⏩ የአዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም መደበኛ ተማሪዎች ምዝገባ፦ መስከረም 22-23/2018 ዓ.ም ⏩ የአዲስ ገቢ የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የማታ ተማሪዎች ምዝገባ፦ መስከረም 24/2018 ዓ.ም ⏩ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምርበት፦ መስከረም 26/2018 ዓ.ም

#AASTU #ASTU የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐግብር ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅ
+1
#AASTU #ASTU የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በ2018 ትምህርት ዘመን በመጀመሪያ ዲግሪ መርሐግብር ተማሪዎችን ተቀብለው ለማስተማር ዝግጅት አጠናቀዋል። ሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች በጋራ ባዘጋጁት የቅበላ ፈተና ተማሪዎችን አወዳድረው እንደሚቀበሉ ገልፀዋል፡፡ የመግቢያ ፈተናው ከሂሳብ፣ እንግሊዘኛ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ እና ባዮሎጂ የትምህርት ዓይነቶች በእኩል የተውጣጡ ጥያቄዎችን የያዘ እንደሚሆን ተገልጿል፡፡ በኦንላይን የመመዝገቢያ አድራሻ፣ የምዝገባ ቀን፣ ፈተና የሚሰጥበት ቀን፣ የመፈተኛ ጣቢያዎች እና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች በቀጣይ ቀናት ይገለጻል ተብሏል፡፡ (በሁለቱ ዩኒቨርሲቲዎች የሚሰጡ የመጀመሪያ ዲግሪ መርሐግብር የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከላይ ተያይዟል፡፡)

For ASTU 1st and 2nd year students
For ASTU 1st and 2nd year students

#በEntrance Exam ዉጤት ከዚህ ልጅ በላይ ደስተኛ ይኖራል ብላችሁ ታስባላችሁ???
#በEntrance Exam ዉጤት ከዚህ ልጅ በላይ ደስተኛ ይኖራል ብላችሁ ታስባላችሁ???

" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይን
" የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ውጤት ችግር አለበት " - ተማሪዎች እና ወላጆቻቸው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤት ዛሬ ይፋ ሆኖ ተማሪዎች ውጤታቸውን ሲያዩ ውለዋል። ነገር ግን ከተፈጥሮ ሳይንስ የሁለተኛው ዙር የፊዚክስ ፈተና ጋር በተያያዘ ችግር እንዳለ ተማሪዎቹ እና ወላጆቻቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል። " ከ60 የታረመው ውጤት ወደ 100 ስኬል ተቀይሮ አልተሰራም። እንዳለ ነው የተቀመጠው። በዚህም የሁለተኛ ዙር ተፈታኞች የፊዚክስ ትምህርት ፈተና ውጤት ዝቅተኛ ሆኖ ተመዝግቧል። የበርካታ ተማሪዎች ውጤት ወርዷል። የሚመለከተው አካል ይይልን፣ ይስተካከል " ሲሉ ጠይቀዋል። ተማሪዎቹ ስላነሱት ጉዳይ የሚመለከታቸው የትምህርት ተቋማትን  የጠየቅን ሲሆን፤ ሁለት የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሪዎቹ ጥያቄ በነሱ ተፈታኞች ላይ ያጋጠመ እንደሆም አመልክተዋል። የፊዚክስ ፈተና ጉዳይን በተመለከተ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ጥያቄውን ያቀረበ ሲሆን ምላሽ ሲሰጥ እናቀርባለን።

አሁን በደንብ እየሰራ ነው Check it!

Ke postu commentu 😂😂😂
Ke postu commentu 😂😂😂

#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ :: ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!

#ውጤት በቀን ተለቆ ከ550,000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጊዜ ለማየት ይሞክራሉ:: ይሄም ከፍተኛ የሆነ የ server መጨናነቅን ይፈጥራል ። ለዚህም ነበር እስካሁን በሌሊት የሚገለፀው። ያም ሆነ ይህ መስራቱ አይቀርም:: እራሳችሁንም አታጨናንቁ ባይሆን ምሳችሁን ብሉ እራሳችሁን ዘና አድርጉ። በተወሰነ ደቂቃ ልዩነት እየገባችሁ ቼክ አድርጉ :: ለሁላችሁም መልካም ዕድል!!!

🤣🤣🤣🤣 Please admission number ነው ምታስገቡት 🙏 #share #share
🤣🤣🤣🤣 Please admission number ነው ምታስገቡት 🙏 #share #share

📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላ
📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ?? #share #share

📈#Entrance_Exam ➡️ 2014 ዓ.ም- 2017 ዓ.ም 🔗 3,011,607 ተፈትነዋል:: 🔗 142,514 አልፈዋል:: 🔗 2,869,093 ወድቀዋል:: ➡️ ስለ ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ምን ትላላችሁ?? #share #share

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል ! የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎችም ይፋ ተደርጓል፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ
የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ይፋ ሆኗል ! የ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች የሚያገኙበት አድራሻዎችም  ይፋ ተደርጓል፡፡ ዌብ ሳይትና ቴሌግራም አድራሻ የሚጠቀሙ ተፈታኞች ጊዜያዊ ሰርቲፊኬታቸውን ወዲያውኑ አውርደው (download አድርገው) መውሰድና መጠቀም ይችላሉ፡፡ ተብሏል:: ውጤት ለመመልከት አድራሻዎች:- 1. በዌብ ሳይት፡ https://result.eaes.et 2. በቴሌገራም፡ https://t.me/EAESbot 3.  በአጭር የጽሑፍ መልዕክት (SMS)፡  6284 ላይ ተማሪዎች ውጤታቸውን ማየት እንደሚችሉ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ አድርጓል።

#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ በዚህም የሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ም
+1
#ASTU አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ለነባር መደበኛ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል፡፡ በዚህም የሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ መደበኛ የቅድመ ምረቃ እና የድኅረ ምረቃ ተማሪዎች የ2018 ዓ.ም ምዝገባ መስከረም 21 እና 22/2018 ዓ.ም እንደሚከናወን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡ ትምህርት መስከረም 23/2018 ዓ.ም ይጀምራል የተባለ ሲሆን፤ በቅጣት የመመዝገቢያ ጊዜ መስከረም 23-24/2018 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ (የተቋሙ ሙሉ መልዕክት ከላይ ተያይዟል፡፡)

Adama Science and Technology University (ASTU) የመረጣችሁ Contact me:- @yosef_2580

Kalid Bashir From DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600
Kalid Bashir From DODOLA IFA BORU SPECIAL BOARDING SECONDARY SCHOOL 591/600