es
Feedback
Joseph Math Tutor

Joseph Math Tutor

Ir al canal en Telegram

Hello, welcome to Joseph Math Tutor channel! https://youtu.be/D8K0MVqynVA?si=y_uFeHG7awC1oX9Y Subscribe our youtube channel On tiktok : josephmathtutor Owner: Yosef Adefris @yosef_2580

Mostrar más
1 857
Suscriptores
Sin datos24 horas
+57 días
+2130 días
Archivo de publicaciones
#URGENT_Notice በAASTU (Addis Ababa Science and Technology University) እና በASTU (Adama Science and Technology University) በአፕላ
#URGENT_Notice በAASTU (Addis Ababa Science and Technology University) እና በASTU (Adama Science and Technology University) በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ ትምህርት ዘርፍ ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ከፈተናው ጋር እንድትተዋወቁ ለማድረግ የDemo Exam ስለተዘጋጀላችሁ ስትሞሉ በመረጣችሁት መፈተኛ ጣቢያ በመሄድ ዛሬ መስከረም 19 ከ9:00 ሰዓት ጀምሮ መፈተን የምትችሉ መሆኑን ዩኒቨርስቲዎቹ ገልጸዋል። 📌AASTU ወይም ASTU ለመግባት      ላሰቡ ተማሪዎች share አድርጉ::

photo content

Repost from Joseph Math Tutor
ያልተሰራ የምትፈልጉት ጥያቄ ካለ @yosef_2580

Repost from Joseph Math Tutor
Further on trigonometric function.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Integration questions solutions from 2004-2011.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Application of Derivative solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Differential Calculus solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Limit and continuity Solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Sequence and series solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Vector & Transformation of the plane solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Complex number solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Matrices solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Relation & function solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
Statistics and probability solutions.pdf

Repost from Joseph Math Tutor
coordinate Geometry solutions from 2004-2011.pdf

entrance(4).pdf1.87 MB

#Entrance ዉጤት ተስተካክሏል:: እየገባችሁ ቼክ አድርጉ:: JOIN: @Joseph_maths_tutorial

እንኳን አደረሳችሁ ዛሬ እንደሚታወቀው የመስቀል በዓልን እያከበርን ነው። እናም ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁንና ሁላችንም በቤታችን እያከበርን ነው ኖረንም አልኖረንም ተሰባስበን እያከበርን ነው። ነገር ግን
እንኳን አደረሳችሁ      ዛሬ እንደሚታወቀው የመስቀል በዓልን እያከበርን ነው። እናም ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁንና ሁላችንም በቤታችን እያከበርን ነው ኖረንም አልኖረንም ተሰባስበን እያከበርን ነው። ነገር ግን በዚህ ሰዓት ምንም ደጋፊ የሌላቸው ወገኖቻችን አሉ ምን በላችሁ? ምን ጠጣችሁ? ምን ለበሳችሁ? ብሎ የሚጠይቃቸው ወገን የሌላቸው አሉ እናም ሰሞኑን ያቋቋምነው #Charity ለዚህ ጊዜ የሚሆን ነው። እኛ ካለን ብር አሰባስበን ወስደን ስናግዛቸው የሚሰማቸው ደስታ እና ተስፋ ለካስ ሰው አለኝ የሚል ስሜት አስቡት እስቲ?!       በዚህ ዓመት ከመስከረም 30 ጀምሮ በየወሩ እየሰበሰብን አቅመ ደካማዎችን ልንረዳ ዝግጅታችንን ጨርሰናል እስካሁንም ከ40 በላይ ሰው ተመዝግቧል።     የምንረዳው  ለሁሉም ነው እምነት ዘር ቀለም ሳንለይ Charity ውስጥም ሁሉም ሰው መሳተፍ ይችላል።       ለመመዝገብ የሚያስፈልገው ቅን ልብ ብቻ ነው። እኔ መቼ ራሴን ቻልኩና፤ መቼ ከቤተሰብ ተላቀኩና ፤ ከየት አምጥቼ ነው የምረዳው የሚሉ የሰነፍ ሰው ሀሳቦችን አስወግዱ ለመርዳት ከታሰበ ቀላል ነው ደግሞም የሚረዳው በገንዘብ ብቻ ሳይሆን በሀሳብም ነው።     "ለችግረኛ የሚያስብ ብጹዕ ነው"                        መዝ 40÷1               መልካም  በዓል

#ASTU/AASTU በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፣ በ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ  እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገብታችሁ በአፕላይድ ሳይንስና በኢንጂነሪንግ የትምህርት ዘርፎች ለመማር ለተመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና የሚሰጠዉ ማክሰኞ መስከረም 20/2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ፡- ➫ ተፈታኞች ለፈተናው መመዝገባችሁን የሚገልፅ ከሲስተም ላይ በማወረድ ፕሪንት አድርጋችሁ መያዝ ያስፈልጋል፡፡ ➫ ተፈታኞች ማንነታችሁን የሚገልጽ መታወቂያና የአድሚሽን ካርዳችሁን በመያዝ በምዝገባ ወቅት በመረጣችሁት የፈተና ማዕከል ከተጠቀሰው ሰዓት ቀደም ብላችሁ መገኘት አለባችው፡፡ ➫ ተፈታኞች ሞባይል ስልክ እና ስማርት ሰዓት ይዞ ወደ ፈተና ማዕከል መምጣት የተከለከለ ነው፡፡ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ  እና የአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ

Repost from Joseph Math Tutor
G-12 last model examJMT.pdf7.95 KB