647
Obunachilar
-224 soatlar
-167 kunlar
-3830 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from Biblical questions
ከሚከተሉት የመፅሐፍ ቅዱስ መፅሐፍት መካከል የእግዚአብሔር ስም በብዛት የተጠቀሰበት መፅሐፍ የቱ ነው ?Anonymous voting
- ትንቢተ ህዝቅኤል
- ትንቢተ ኢሳያስ
- ኦሪት ዘፍጥረት
- ትንቢተ ኤርሚያስ
Repost from Biblical questions
በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ ከተጠቀሱ የእግዚአብሔር ስሞች መካከል ቃሉ በመፅሀፍ ቅዱስ ውስጥ የማይገኝ የእግዚአብሔር መጠሪያ የትኛው ነው ?Anonymous voting
- ኤልሻዳይ
- አዶናይ
- ቃል
- ኤሎሄ
Repost from Biblical questions
ያዕቆብ ከአባቱ ቤት ወጥቶ ወደ ላባ ቤት በሚሄድበት ጊዜ መንገድ ላይ ድንጋይ ተንተርሶበት የነበረው ከተማ ምን ይባል ነበር ?Anonymous voting
- ጵንኤል
- ቤተል
- ሎዛ
- ኤልሮኢ
Repost from Biblical questions
ኢትዮጵያ የሚለው ቃል በመፅሐፍ ቅዱስ ውስጥ ስንት ጊዜ ተጠቅሷል ?Anonymous voting
- 32
- 43
- 50
- 46
🔴ዘ-ተዋሕዶ _picture🔴
on telegram
እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሳችሁ በዓሉ የሰላም ይሁንላችሁ ።
Repost from ያሬዳውያን
🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹
ሥርዓተ ማኅሌት አመ ፲ ለመስከረም ጼዴንያ
🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺🌺
ሥርዓተ ነግስ፦
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፤በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፤ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፤ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፤ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፤ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፤ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፤በአሐቲ ቃል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥላሴ
ሰላም ለኲልያቲክሙ እለ ዕሩያን በአካል፤ዓለመክሙ ሥላሴ አመ ሐወጸ ለሣሕል፤እምኔክሙ አሐዱ እግዚአብሔር ቃል፤ተፈጸመ ተስፋ አበው በማርያም ድንግል፤ወበቀራንዮ ተተክለ መድኃኒት መስቀል።
@EOTCmahlet
ዚቅ:-
ኦሪት ትዜኑ እምጥንታ መስቀሎ ለማርያም ትርሲታ።
@EOTCmahlet
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤መሠረተ ህይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወሀለወት አሐቲ ድንግል ብርህት ከመ ፀሐይ እንተ ታስተርኢ እምአርዕስተ አድባር ወትትመረጎዝ በትእምርተ መስቀል።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
ኦ ርኅርኅተ ሕሊና አፍቅሮተ ሰብእ ልማዳ፤ሰአሊተ ምሕረት ይእቲ ሐፁረ መስቀል ዘየዐውዳ፤ንትቀበላ ንዑ ለወለተ ዳዊት ዘይሁዳ፤መጽአት ነያ ኅቡረ ምስለ ወልዳ፤ናንፈርዕጽ ቅድመ ሥዕላ እንዘ ንሁብ ጋዳ፤ለለጌሠሙ ትመስል እንግዳ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ለኢየሩሳሌም ሐፁር የዓውዳ በኃይለ መስቀሉ ጸንዓ ማኅፈዳ ዕዝራኒ ርእያ ወፈርሐ ቀሪቦታ ዐቢይ ኃይል ተገብረ በውስቴታ ደብተራ እንተ እግዚአብሔር ተከላ መልአክ ተናገራ ወማኅደሮ ረሰያ።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
ሰላም ለስእልኪ ሐፈ ማኅየዌ፤በጼዴንያ ወግብጽ ዘአውኃዘት በኢሕሳዌ፤ለመጸብሐዊ ማቴዎስ ማርያም እንተ ረሰይኪዮ ወንጌላዌ፤ይኩነኒ ዘልፈ ጸሎትኪ እምዘመነ ኲሉ ምንሳዌ፤ዐቃቤ ዘመዓልት ወዘሌሊት ሐላዌ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወላህያ ከመ ጽጌረዳ ከመ ፍህም ቀይሕ ከናፍሪሃ እስመ ወለደት ለነ መና ኅቡዓ ዘውእቱ ኅብስተ ሕይወት መፍትሔ ሕማማት።
@EOTCmahlet
መልክአ ሥዕል
በኢትዮጵያ ወግብፅ ወሶርያ በአንጾኪያ ወሮም፤ለሥዕላትኪ ዘሀለዋ ማርያም ሰላም፤ምስለ ኤጲስ ቆጶስ ያዕቆብ ዘኢየሩሳሌም፤ይምጽኡ ኀቤነ ዘእምኀቤኪ ለባርኮትነ ዮም፤ማርቆስ ዘአንበሳ ወሉቃስ ዘላሕም።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ደብረ መቅደሱ ለእግዚአብሔር ማርያም ሰላም ጼዴንያ ሰላም ዘአኅጉር እም ለስእላትኪ ሰላም ሰላም ለላህይኪ አዳም።
@EOTCmahlet
መልክአ ማርያም
ሰላም ለእመታትኪ እለ ጸንዓ ይፍትላ፤ሜላተ ወወርቀ በናዝሬት ወበገሊላ፤ማርያም ድንግል ለዮዲት ጥበበ ቃላ፤ብጽሒ በሠረገላ ንትመሐል መሐላ፤ከመ ታኅድርኒ በብሔር ዘተድላ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ቀዳሜ ጥበብ ፈሪሃ እግዚአብሔር ዮዲት ሠናይት ሃይማኖት ርትዕት አልቦ ዘይመስላ ለጥበብ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት ኢወርቅ ሤጡ ወኢብሩር ተውላጡ ክቡራት ዕንቊ መሠረታ ሐፁር የዓውዳ ማርያም ተዓቢ እምብዙኃት አንስት።
@EOTCmahlet
ዓዲ ዚቅ
እስመ እምንእሳ ደመ መንግሥተ እስራኤላዊት ዮዲት ቅድስት በምግባራ ሠናይት ወበቃላ ጥዕምት ወረሰት መንግሥተ ሰማያተ።
@EOTCmahlet
ምልጣን፦
ዓይ ይእቲ ዛቲ መድኃኒት እንተ ኃሠሥዋ ወዖድዋ ነቢያት ወይቤሎ ለኖኅ አመ አይኅ ግበር ታቦተ በዘትድኅን እትአመን ባቲ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ።
አመላለስ፦
አክሊለ ተቀጺላ/፪/
አክሊለ ተቀጺላ ታንሶሱ/፬/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም፦
ክቡራት ዕንቍ መሠረታ ግብተ በርሐ ገጻ እምፀሐይ በትእምርተ መስቀል ክቡራት ዕንቍ መሠረታ ሐፁር የዓውዳ ወጽጌረዳ እንተ በላዕሌየ ተመርዐወ ቃል እንተ በላዕሌሃ ተሰርገወ ቃል ወበላዕሌሃ አይሕዓ ልዑል።
@EOTCmahlet
ዓዲ እስመ ለዓለም፦
በትረ አሮን እንተ ሠረፀት ወባቲ ይገብሩ ተአምረ በውስተ አሕዛብ እስመ አርአያ መስቀል ይእቲ
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
🌼@EOTCmahlet 🌼
🌼@EOTCmahlet 🌼
🌼@EOTCmahlet 🌼
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
❤ 2👍 1
🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼
ሥርዓተ ማኅሌት ዘዓውደ ዓመት
🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊🕊
ስርዓተ ነግሥ
ስምዓኒ እግዚኦ ጸሎትየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወይብጻሕ ቅድሜከ ገአርየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ወኢትሚጥ ገጸከ እምኔየ፡ በዕለተ ምንዳቤየ አጽምእ እዝነከ ኀቤየ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ አመ ዕለተ እጼውአከ ፍጡነ ስምዓኒ፡ ሃሌ ሉያ ሃሌ ሉያ፡ ለዓለም ወለዓለመ ዓለም፡ ሃሌ ሉያ ዘውእቱ ብሂል፡ ንወድሶ ለዘሃሎ እግዚአብሔር ልዑል፡ ስቡሕ ወውዱስ ዘሣረረ ኲሎ ዓለመ፡ በአሐቲ ቃል
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዐ ሥላሴ
ሰላም ለገበዋቲክሙ እለ ዕሩቃን እምልብሰ ወርቅ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሥርግዋነ መፍርህ መብረቅ፤ መንገለ(ኀበ) ፍኖቱ ምጽዋት ለቆርነሌዎስ ጻድቅ፤ ይምርሐኒ ወንጌልክሙ እግዚአ ፍኖት ረቂቅ፤ ዘጸያሔሁ ዮሐንስ መጥምቅ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ፤ እስመ ተሐውር ቅድመ እግዚአብሔር ከመ ትጺሕ ፍኖቶ።
@EOTCmahlet
ዓዲ
ወንጌል ቅዱስ ዘሰበከ ዮሐንስ፤ ቃለ ወልደ እግዚአብሔር።
@EOTCmahlet
ዘጣዕሙ
ሰላም ለዝክረ ስምኪ ዘመንክር ጣዕሙ፤ ለወልድኪ አምሳለ ደሙ፤ መሠረተ ሕይወት ማርያም ወጥንተ መድኃኒት ዘእምቀዲሙ፤ ኪያኪ ሠናይተ ዘፈጠረ ለቤዛ ዓለሙ፤ እግዚአብሔር ይትባረክ ወይትአኮት ስሙ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ምንተ እንከ እብል በእንተ ማርያም መሠረተ ጽድቅ ኃደረ ላዕሌሃ፤ ወአዘዘ ደመና በላዕሉ።
@EOTCmahlet
ነግሥ
ምስለ ራጉኤል ስዑል በነበልባል ወዮሐንስ ድንግል፤ ወበርተሎሜዎስ ሐዋርያ ሰባኬ ወንጌል፤ ወኢዮብ ዓዲ ተወካፌ ቊስል፤ ዓውደ ዓመት ለባርኮ እምጽርሐ አርያም ጌልጌል፤ ማርያም ንዒ ለምሕረት ወሣህል።
@EOTCmahlet
ወረብ
ዓውደ ዓመት ለባርኮ ባርኮ ዓውደ ዓመት/፪/
ንዒ ማርያም ለምሕረት ወሣህል/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
ንዒ ኀቤየ ኦ ድንግል ምስለ ወልድኪ ፍቁርኪ ዮሐንስ ከመ ትባርኪ ላዕሌነ።
@EOTCmahlet
ዓዲ
በምድረ ጽዮን ኢይኩን ሐከክ፤ ወበገራኅታ ኢይብቊል ሦክ፤ ጸሊ ኀበ አምላክ ራጉኤል መልአከ፤ ዓውደ ዓመት ከመ ይትባረክ።
@EOTCmahlet
መልክዐ ዮሐንስ
በስመ እግዚአብሔር እሳት በሐቅለ ኅሊና ነዳዲ፤ ወበስመ ማርያም ድንግል መጥበቢተ ዓለም አባዲ፤ ማኅቶተ ጸዳል ዮሐንስ ጽልመተ አበሳ ሰዳዲ፤ ከመ እዜኑ ኂሩተከ እደ ኃጣውእየ ይፍዲ፤ በአየረ ሰማይ ይጸርሕ ቃልከ ዓዋዲ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
እገኒ ለከ እግዚኦ በኲሉ ልብየ፤ ወእዜኑ ኂሩተ ዚአከ፤ እትፌሣሕ ወእትሐሠይ በአድኅኖትከ።
@EOTCmahlet
ወረብ
እገኒ ለከ እግዚኦ በኲሉ ልብየ/፪/
እትፌሣሕ ወእትሐሠይ በአድኅኖትከ/፪/
@EOTCmahlet
ዓዲ
ሃሌ ሃሌ ሉያ፤ ማኅቶተ ጥበብ ውስተ አልባቢነ አኅቱ፤ ኀበ አዘዝከነ ኑፈር ወንዕቱ።
@EOTCmahlet
@EOTCmahlet
መልክዐ ዮሐንስ
ሰላም ለሥዕረተ ርእስከ እንተ ደለዎ እኳቴ፤ ወለርእስከ ሰላም ዘተመትረ ከመ ናቡቴ፤ ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ፤ መብልዕ ዜና ፍቅርከ ወነገረ ጽድቅከ ስቴ፤ ያስተፌሥሕ መላእክተ ወሰብአ መዋቴ።
@EOTCmahlet
ወረብ
"ርእሰ ዓውደ ዓመት ዮሐንስ"/፪/ ወላዴ መጥቅዕ/፪/
ወላዴ መጥቅዕ ወአበቅቴ ወላዴ መጥቅዕ/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
ውስተ ርእሰ ዓውደ ዓመት ተጽሕፈ ተዝካርከ፤ ባርከኒ እንሣእ በረከተከ።
@EOTCmahlet
መልክዐ ዮሐንስ
ሰላም ለአዕይንቲከ እለ ሠኑየ ይትኌለቁ፤ ወለአእዛኒከ ሰላም እለ ይትላጸቁ፤ ዮሐንስ ከማከ ሶበ ፈተዉ ወጽሕቁ፤ እሳተ ነዳዴ ኢተክህሎሙ ያጥምቁ፤ ራጉኤል በትጋሁ ወኢዮብ በጽድቁ።
@EOTCmahlet
ወረብ
"እሳተ ነዳዴ" ኢተክህሎሙ ያጥምቁ/፪/
ዮሐንስ ከማከ ሶበ ፈተዉ ወጽሕቁ/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
ሰላማዊ ብእሲሁ፤ ቅዱሳት እደዊሁ እለ አጥመቃሁ፤ ለመድኃኔዓለም።
@EOTCmahlet
መልክዐ ዮሐንስ
ሰላም ለአማዑቲከ እግዚአብሔር ዘገብሮ፤ ወለንዋየ ውስጥከ ሰላም መንጦላዕተ ሥጋከ እንተ ሰወሮ፤ ዮሐንስ ልብው መዝገበ ጥበብ ወአእምሮ፤ እፎ ኢያጽራከ ለሀቅለ ገዳማት ፃዕሮ፤ ፍጹመ መኒነከ አብያተ ዘውቅሮ።
@EOTCmahlet
ወረብ
"አብያተ ዘውቅሮ"/፪/ መኒነከ/፪/
ፍጹመ መኒነከ ዮሐንስ ልብው/፪/
@EOTCmahlet
ዚቅ
አብያተ ዘውቅሮ መኒነከ፤ በተዘከሮ ማኅደር ዘበሰማያት፤ ፀጒረ ገመል ረሰይከ ዓራዘከ።
@EOTCmahlet
መልክዐ ዮሐንስ
አምኃ ስብሐት አቅረብኩ ለመልክዕከ በጽዋዔ፤ እንዘ አስተዋድድ ቃለ መጠነ ራብዕ ሱባኤ፤ ተወክፈኒ ዮሐንስ ምስለ በርተሎሜዎስ ቀርነ ጉባኤ፤ ከመ ተወክፈ እግዚእከ ቅድመ ወንጌላዊት ትንሣኤ፤ እምደ አሐቲ ብእሲት ጸራይቀ ክልዔ።
@EOTCmahlet
ዚቅ
ዮሐንስ እዴከ መጥወኒ፤ ወበርተሎሜዎስ አቡየ ለባርኮ ቅረበኒ።
@EOTCmahlet
ወረብ
ዮሐንስ እዴከ መጥወኒ/፪/
ወበርተሎሜዎስ አቡየ ለባርኮ ቅረበኒ/፪/
@EOTCmahlet
አንገርጋሪ
ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ፤ ዓርኩ ለመርዓዊ ትሰመይ፤ ወአዝማዱ በሥጋ ትሰመይ፤ ተፈኖከ ታርኁ አናቅጸ ጽድቅ።
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
ተፈኖከ ታርኁ/፪/
ታርኁ አናቅጸ ጽድቅ/፬/
@EOTCmahlet
ወረብ
ወአንተኒ ሕፃን ነቢየ ልዑል ትሰመይ ነቢየ ልዑል/፪/
ዓርኩ ለመርዓዊ ትሰመይ ነቢየ ልዑል/፪/
@EOTCmahlet
እስመ ለዓለም፦
በመንፈስ የሐውር ወበኃይለ ኤልያስ፤ አልቦ፤ዘየዓብዮ ለዮሐንስ
@EOTCmahlet
አመላለስ፦
አልቦ ዘየዓብዮ/፪/
አልቦ ዘየዓብዮ ለዮሐንስ/፬/
እስመ ለዓለም ዘመጥምቁ ዮሐንስ:-
ነአምን ክርስቶስሃ መድኅነ፤ዘዮሐንስ አጥመቆ በዮርዳኖስ ተጠምቀ፤ነአምን ክርስቶስሃ መድኅነ፤ይቤሎ ኢየሱስ ለዮሐንስ፤አጥምቀኒ በማይ ከመ ይትቀደስ ማይ፤ወይኩን መድኃኒተ ለውሉደ ሰብእ፤ነአምን ክርስቶስሃ መድኅነ፤አበዮ ዮሐንስ ወይቤሎ፤ባዕደ ሶበ አጠምቅ በስምከ አጠምቅ፤ወኪያከ ሶበ አጠምቅ እግዚኦ ምንተ እብል፤ነአምን ክርስቶስሃ መድኅነ፤ወልዱ ለቡሩክ ከሣቴ ብርሃን፤ወልደ እግዚአብሔር ተሠሃለኒ በል፤ነአምን ክርስቶስሃ መድኅነ፤አጥመቆ ዮሐንስ ለኢየሱስ፤በፈለገ ዮርዳኖስ።
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
🌼https://t.me/tewahedopic🌼
🌼 https://t.me/tewahedopic🌼
🌼 https://t.me/tewahedopic🌼
🇪🇹🌼🌼🌼🌼🌼🌼🇪🇹
✨መልካም አዲስ ዓመት✨
@EOTCmahlet
#ይቀላቀሉ & #ለወዳጅዎ_ሼር_ያርጉ
Boshqa reja tanlang
Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.