ፈተናና መለያየት ሲበዛ ...
*🔹ﻓﺘﻦ*
*📩اﻟﺴﺆاﻝ اﻷﻭﻝ ﻣﻦ اﻟﻔﺘﻮﻯ ﺭﻗﻢ (7703) :*
ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁
*❪📜❫ السُّــــ☟ـــؤَال :*
*✍س:ﻫﻞ ﻫﺬا اﻟﺰﻣﺎﻥ ﻫﻮ اﻟﻤﻘﺼﻮﺩ ﻣﻦ ﻗﻮﻝ اﻟﺮﺳﻮﻝ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻋﻨﺪﻣﺎ ﺳﺄﻟﻪ ﺻﺤﺎﺑﻲ: ﻣﺎﺫا ﺃﻓﻌﻞ ﻋﻨﺪﻣﺎ ﺗﻜﺜﺮ اﻟﻔﺘﻦ ﻭاﻟﻔﺮﻗﺔ؟ ﻓﻘﺎﻝ ﻟﻪ ﺭﺩا ﻋﻠﻰ ﺳﺆاﻟﻪ: "اﻋﺘﺰﻝ اﻟﻨﺎﺱ ﻭاﺟﻠﺲ ﻓﻲ ﺑﻴﺘﻚ"؟ ﻭﻓﻲ اﻟﺼﺤﻴﺢ ﻓﻲ ﻛﺘﺎﺏ اﻟﻔﺘﻦ: ﺑﺎﺏ ﻛﻴﻒ اﻟﺤﺎﻝ ﺇﺫ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﺧﻠﻴﻔﺔ اﻟﺤﺪﻳﺚ ﻓﻴﻤﺎ ﻣﺎ ﻣﻌﻨﺎﻩ: ﺃﻧﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﺃﻣﺮﻫﻢ ﻋﻨﺪ ﻧﺰﻭﻝ اﻟﻨﻮاﺯﻝ ﺑﺎﻻﻋﺘﺰاﻝ ﻭﻗﺎﻝ: "ﻟﻮ ﺃﻥ ﺗﻌﺾ ﻋﻠﻰ ﺃﺻﻞ ﺷﺠﺮﺓ" ﻧﺮﺟﻮ ﺗﻮﺿﻴﺢ ﻫﺬا اﻟﺤﺪﻳﺚ ﻭﺃﻗﻮاﻝ اﻟﻌﻠﻤﺎء ﻓﻴﻪ.*
ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁
ጥያቄ ፦
ሰሓቢዩ የጠየቃቸው ጊዜ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ከተናገሩት ንግግር የተፈለገበት ዘመን ይህ ይሆን ?
(ሰሓቢዩም) እንዲህ
አላቸው ፦
👉 « ፈተናና መለያየት የበዛ ጊዜ ማድረግ ያለብኝ ምንድነው ? »
(እሳቸውም) ለጥያቄውም መልስ የሚሰጡት ሲሆኑ እንዲህ አሉ ፦
👉 « ሰዎችን ሁሉ ተገለልና ቤትክ ተቀመጥ !!! »
« " ሰሒሕ « ኪታብ አል-ፊተን » " "ባብ" " ምዕራፍ " ተተኪ መሪ የሌለ ጊዜ ያለው ሁኔታ እንዴት ነው ? ...» (በሚለው ስር ተጠቅሷል) ትርጉሙ ምንድነው ?
👉 እንዲሁም ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ድንገተኛ ፈተናዎችና መከራ በሰፈረ ጊዜ ሰሓባዎችን ገለል በማለት ላይም አዘዋቸዋል።
እንዲህም አሉ ፦ « የዛፍን ስር የነከስክ ሆነ በዚያ ሁኔታ ሞት እስኪመጣክ (ትጠባበቃለክ !!! )
እኛም የዚህን ሐዲስ ትርጉምና የዑለማዎችን ንግግር ግልፅ በማድረግ እንድታብራሩልን እንፈልጋለን !!!
*❪📜❫ الجَـــ☟ـــوَاب :*
*✍ج:ﻓﻲ اﻟﺼﺤﻴﺤﻴﻦ ﻭﻏﻴﺮﻫﻤﺎ ﻭاﻟﻠﻔﻆ ﻟﻠﺒﺨﺎﺭﻱ ﻋﻦ ﺃﺑﻲ ﺇﺩﺭﻳﺲ اﻟﺨﻮﻻﻧﻲ ﺃﻧﻪ ﺳﻤﻊ ﺣﺬﻳﻔﺔ ﺑﻦ اﻟﻴﻤﺎﻥ ﻳﻘﻮﻝ: «ﻛﺎﻥ اﻟﻨﺎﺱ ﻳﺴﺄﻟﻮﻥ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ ﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻴﻪ ﻭﺳﻠﻢ ﻋﻦ اﻟﺨﻴﺮ ﻭﻛﻨﺖ ﺃﺳﺄﻟﻪ ﻋﻦ اﻟﺸﺮ ﻣﺨﺎﻓﺔ ﺃﻥ ﻳﺪﺭﻛﻨﻲ، ﻓﻘﻠﺖ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ، ﺇﻧﺎ ﻛﻨﺎ ﻓﻲ ﺟﺎﻫﻠﻴﺔ ﻭﺷﺮ ﻓﺠﺎءﻧﺎ اﻟﻠﻪ ﺑﻬﺬا اﻟﺨﻴﺮ، ﻓﻬﻞ ﺑﻌﺪ ﻫﺬا اﻟﺨﻴﺮ ﻣﻦ ﺷﺮ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻧﻌﻢ" ﻗﻠﺖ: ﻭﻫﻞ ﺑﻌﺪ ﺫﻟﻚ اﻟﺸﺮ ﻣﻦ ﺧﻴﺮ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻧﻌﻢ، ﻭﻓﻴﻪ ﺩﺧﻦ" ﻗﻠﺖ: ﻭﻣﺎ ﺩﺧﻨﻪ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻗﻮﻡ ﻳﻬﺪﻭﻥ ﺑﻐﻴﺮ ﻫﺪﻳﻲ ﺗﻌﺮﻑ ﻣﻨﻬﻢ ﻭﺗﻨﻜﺮ" ﻗﻠﺖ: ﻓﻬﻞ ﺑﻌﺪ ﺫﻟﻚ اﻟﺨﻴﺮ ﻣﻦ ﺷﺮ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻧﻌﻢ، ﺩﻋﺎﺓ ﻋﻠﻰ ﺃﺑﻮاﺏ ﺟﻬﻨﻢ ﻣﻦ ﺃﺟﺎﺑﻬﻢ ﺇﻟﻴﻬﺎ ﻗﺬﻓﻮﻩ ﻓﻴﻬﺎ" ﻗﻠﺖ: ﻳﺎ ﺭﺳﻮﻝ اﻟﻠﻪ، ﺻﻔﻬﻢ ﻟﻨﺎ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻫﻢ ﻣﻦ ﺟﻠﺪﺗﻨﺎ، ﻭﻳﺘﻜﻠﻤﻮﻥ ﺑﺄﻟﺴﻨﺘﻨﺎ" ﻗﻠﺖ: ﻓﻤﺎ ﺗﺄﻣﺮﻧﻲ ﺇﻥ ﺃﺩﺭﻛﻨﻲ ﺫﻟﻚ؟ ﻗﺎﻝ: "ﺗﻠﺰﻡ ﺟﻤﺎﻋﺔ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﻭﺇﻣﺎﻣﻬﻢ" ﻗﻠﺖ: ﻓﺈﻥ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻬﻢ ﺟﻤﺎﻋﺔ ﻭﻻ ﺇﻣﺎﻡ؟ ﻗﺎﻝ: "ﻓﺎﻋﺘﺰﻝ ﺗﻠﻚ اﻟﻔﺮﻕ ﻛﻠﻬﺎ، ﻭﻟﻮ ﺃﻥ ﺗﻌﺾ ﺑﺄﺻﻞ ﺷﺠﺮﺓ ﺣﺘﻰ ﻳﺪﺭﻛﻚ اﻟﻤﻮﺕ ﻭﺃﻧﺖ ﻋﻠﻰ ﺫﻟﻚ »
ﻭاﻟﺰﻣﺎﻥ ﻟﻴﺲ ﺧﺎﺻﺎ ﺑﻬﺬا اﻟﺰﻣﺎﻥ ﻭﺇﻧﻤﺎ ﻫﻮ ﻋﺎﻡ ﻓﻲ ﻛﻞ ﺯﻣﺎﻥ ﻭﻣﻜﺎﻥ، ﻣﻦ ﻋﻬﺪ اﻟﺼﺤﺎﺑﺔ ﺭﺿﻲ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻬﻢ ﺯﻣﻦ اﻟﻔﺘﻨﺔ ﻭاﻟﺨﺮﻭﺝ ﻋﻠﻰ ﻋﺜﻤﺎﻥ ﺭﺿﻲ اﻟﻠﻪ ﻋﻨﻪ.*
*ﻭاﻟﻤﺮاﺩ ﻣﻦ اﻋﺘﺰاﻝ اﻟﻨﺎﺱ ﺯﻣﻦ اﻟﻔﺮﻗﺔ: ﻣﺎ ﺫﻛﺮﻩ اﻟﺤﺎﻓﻆ اﺑﻦ ﺣﺠﺮ ﺭﺣﻤﻪ اﻟﻠﻪ ﻓﻲ* *[ اﻟﻔﺘﺢ]*
*ﻋﻦ اﻟﻄﺒﺮﻱ ﺃﻧﻪ ﻗﺎﻝ: (ﻣﺘﻰ ﻟﻢ ﻳﻜﻦ ﻟﻠﻨﺎﺱ ﺇﻣﺎﻡ ﻓﺎﻓﺘﺮﻕ اﻟﻨﺎﺱ ﺃﺣﺰاﺑﺎ ﻓﻼ ﻳﺘﺒﻊ ﺃﺣﺪا ﻓﻲ اﻟﻔﺮﻗﺔ، ﻭﻳﻌﺘﺰﻝ اﻟﺠﻤﻴﻊ ﺇﻥ اﺳﺘﻄﺎﻉ ﺫﻟﻚ، ﺧﺸﻴﺔ ﻣﻦ اﻟﻮﻗﻮﻉ ﻓﻲ اﻟﺸﺮ) . ﻭﻣﺘﻰ ﻭﺟﺪ ﺟﻤﺎﻋﺔ ﻣﺴﺘﻘﻴﻤﺔ ﻋﻠﻰ اﻟﺤﻖ ﻟﺰﻣﻪ اﻻﻧﻀﻤﺎﻡ ﺇﻟﻴﻬﺎ، ﻭﺗﻜﺜﻴﺮ ﺳﻮاﺩﻫﺎ، ﻭاﻟﺘﻌﺎﻭﻥ ﻣﻌﻬﺎ ﻋﻠﻰ اﻟﺤﻖ؛ ﻷﻧﻬﺎ ﻭاﻟﺤﺎﻝ ﻣﺎ ﺫﻛﺮ ﻫﻲ ﺟﻤﺎﻋﺔ اﻟﻤﺴﻠﻤﻴﻦ ﺑﺎﻟﻨﺴﺒﺔ ﺇﻟﻰ ﺫﻟﻚ اﻟﺮﺟﻞ ﻭﺫﻟﻚ اﻟﻤﻜﺎﻥ .*
*ﻭﺑﺎﻟﻠﻪ اﻟﺘﻮﻓﻴﻖ ﻭﺻﻠﻰ اﻟﻠﻪ ﻋﻠﻰ ﻧﺒﻴﻨﺎ ﻣﺤﻤﺪ ﻭﺁﻟﻪ ﻭﺻﺤﺒﻪ ﻭﺳﻠﻢ.*
*🖋️اﻟﻠﺠﻨﺔ اﻟﺪاﺋﻤﺔ ﻟﻠﺒﺤﻮﺙ اﻟﻌﻠﻤﻴﺔ ﻭاﻹﻓﺘﺎء*
*#فتاوى_التفسير*
ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁ـ❁
መልስ ፦
🌺 ይህ የቃላት አጠቃቀም የ"ቡኻሪ" ሆኖ ሳለ "ሰሒሓይን"ና ሌሎችም ጋር እንደተዘገበው... " ኢማሙ ቡኻሪ አቢ ኢድሪስ አል-ኸውላኒ ... ሑዘይፈተ ኢብኑል የማን" ሲናገር ሰምቷል በማለት እንዲህ
አለ ፦
👉 " ... ሑዘይፈተ ኢብኑ አል-የማን (ረዲየላሁ ዓንሁ) እንዲህ አለ ፦
(( " ሰዎች ረሱል (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለምን) ስለ ጥሩ ነገር የሚጠይቁ ነበሩ ፤ እኔ ግን ክፉ ነገር እንዳይደርስብኝ በመስጋት ስለ መጥፎ ነገር የምጠይቅ ነበርኩኝ ።
(እናም) እንዲህ አልኩኝ ፦
« የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! እኛ በድንቁርናና በክፉ ሁኔታ ላይ ነበርን ፤ አላህ ይህንን መልካም ነገር (እስልምናን) አመጣልን ፤ (ታዲያ) ከዚህ መልካም ነገር በኋላ መጥፎ ነገር አለን❓»
ነብዩም እንዲህ አሉ ፦
አዎ !
እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦
ከዚህስ መጥፎ ነገር በኋላስ መልካም ነገር አለን❓
እሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
አዎ ! በውስጡ ግን "ደኸን" አለው ፤ እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦ ምንድነው እሱ ደኸኑ❓
እርሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
" እዝቦች ናቸው ! ከኔ "ሱና" ውጪ "ሱና" አርገው የሚይዙ እንዲሁም እዝቦች ናቸው ! ከኔ ምራቻ ውጪ የሚመሩ የሆኑ ፤ እነርሱን ታውቃቸዋለህም ታወግዛቸዋለህም።
እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦
(እሺ) ከዚህ መልካም ነገር በኋላ መጥፎ ነገር አለን❓
እርሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
አዎ ! ተጣሪዎች ናቸው ! በጀሃነብ በር ላይ የሆኑ ፤ እሺ ብሎ የተቀበላቸውን "በጀሃነም እሳት" ውስጥ ይከቱታል።
እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦
አንቱ የአላህ መልዕክተኛ ሆይ ! እነኚን አካሎች
ግለፅልን ፦
እርሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
እነኚህ ከኛው ዓይነት የሆኑ ሰው ናቸው ፤ በኛው ዓይነት ምላስም ይናገራሉ።
እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦
ይህ ነገር ከደረሰብኝ (ከገጠመኝ) ምን እንዳደርግ ያዙኛል❓
እርሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
የሙስሊሞችን ጀምዓና ኢማማቸውን (መሪያቸውን) ትጠጋለ።
እኔም እንዲህ አልኳቸው ፦
ለነሱ (ለሙስሊሞች) ጀምዓና ኢማም (መሪ) ከሌላቸውስ❓
እርሳቸውም እንዲህ አሉ ፦
የዛፍን ስር የነከስክ ስትሆንና አንተ በዚያን ሁኔታ ላይ ሆነክ ሞት እስኪደርስብክ (እስኪመጣብክ) ድረስ እነዚያን ሁሉ ቡድኖች
ራቅ ! " ))
[ ቡኻሪ ዘግቦታል ]
✅ (ይህ ነገር የሚከሰትበት) ጊዜ ሲባል በዚህ ዘመን ብቻ የተለየ አይደለም !!!
የሰሓባዎች (ረዲየላሁ ዐንሁም) የፈተና ዘመን ፥ (አመፀኛዎች) በኡስማን (ረዲየላሁ ዐንሁ) ላይ መውጣታቸውን (ጨምሮ) ሁሉንም ዘመንና ቦታ የሚያካትት ነው።
" በመለያየት ጊዜ ከሰዎች መገለል" ከሚለው ንግግር የተፈለገበት ፦
ሐፊዝ ኢብን ሐጀር (አላህ ይዘንለትና) "ፈትሑ አል-ባሪ" ውስጥ ከኢማሙ ጠበራኒ በመያዝ እንዳወሳው ነው።