Theophilus Terefe (Tony)
#Fore_more_info: contact with @Lover_of_God t.me/Theophilus_Terefe
Ko'proq ko'rsatishMamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
67
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar
- Kanalning o'sishi
- Post qamrovi
- ER - jalb qilish nisbati
Ma'lumot yuklanmoqda...
Obunachilar o'sish tezligi
Ma'lumot yuklanmoqda...
Repost from ስውር ቁልፎች
Photo unavailableShow in Telegram
ጠላት የምንለው ከነጠቀን፣ ከገደለው ይልቅ ወንድም ወንድሙ ላይ ሰይፍ መዞ፣ ጠመንጃ አንግቦ የተገዳደልነው ታሪክ ሁል ግዜ ያሳፍረኛል፤ ከዚህ ካልጠቀመን የጥላቻ ጉዞ በፍቅር ተሳስረን፣ የላቀውን ነገ ተመልክተን ይቅር ለሰላም ብለን የተሻለ ነገን ለትውልድ እንገንባ።
ምንተስኖት መኩሪያ በደቡብ TV በምሳሌ መሰናዶ ከነበረው ቆይታ የተወሰደ በቀን 25/07/2014 ዓ.ም እለተ እሁድ
በደቡብ Tv ምሽት 02:30 በምሳሌ መሰናዶ!
Repost from ስውር ቁልፎች
ጋዜጠኛ አማዞን ደቦጭ፣ ወጣት ያብስራ ፍሬው፣ ወጣት ቢፍታ እና ምንተስኖት መኩሪያ ስለ አስተሳሰብ ካወጉት የተወሰደ!!
በደቡብ Fm 100.9
MLAD270514.MP35.33 MB
Repost from Arada style
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በfm አዲስ 97.1 ይጠብቁን !
ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 20 /2014 ከምሽቱ ከ2-3 በfm አዲስ 97.1 አሼ ታለንት ፕሮፋይልን ያድምጡ ።
ለአሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት ታማኝ አጋሮች እና አድማጮች በሙሉ ?
አሁን በቀጥታ የምንገኘው በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ ነዉ ።
ከዚህ ቀደም ከ8 ዓመት በላይ በከፍተኛ ሞራል እና ተደማጭነት በደቡብ fm አየር ላይ የነበረው አሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት አሁን ደግሞ በልዩ አቀራረብ እና ከ13 ዓመት በላይ ጠንካራ ልምዶቹ ዳግም ታንጾ በቀጥታ ስርጭት በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ በጥራት ይደመጣል ።
ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ !
ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት አሊያም ፈታ ማለት ዛሬም
በአራዳ style ይቻላል ።
አጋሮቻችን እና አድማጮቻችን እባክዎትን ይሄን መረጃ ሼር በማድረግ ይተባበሩን ።
Photo unavailableShow in Telegram
በአስተውሎት ውሳኔን መስጠት በፆታ ላይ መሰረት አያደርግም።
©ቴዎፍሎስ ተረፈ
#COC
#EU
@Theophilus_Terefe
@Theophilus_Terefe
@Theophilus_Terefe
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:-
“ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።”
— ሐዋርያት 1፥21-22
ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው።
በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው
ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው።
ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏
✍️ብንያም ብርሃኑ
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:-
“ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።”
— ሐዋርያት 1፥21-22
ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው።
በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው
ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው።
ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏
✍️ብንያም ብርሃኑ
ክርስቶስ ሁሉ በሁሉ ነው! ለእርሱ ህልውና ቅድመ መስፈርቶች የሚሆኑ ምንም ነገር የሉም!
ማናችንም እና ምንም ሳይኖር ብቻውን የነበረ ነው! ስጋን ተዋህዶ ሲመጣም በነገር ሁሉ እኛኑ ለመምሰል ሲል በሰው በኩል ተወለደ እንጂ የግድ ሰው ለመሆን እናቱ ታስፈልገው ነበር አንልም ክርስትያኖች። ነገር ግን በነገር ሁሉ #እንደ ሰው ለመሆን ከእናት መወለድ ተገብቶታል!
ስለ ክርስቶስ የሰበኩልን ሐዋሪያትም ቅዱስ ወንጌሉን በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው አሰፈሩልን። የሚገርመውኮ ክርስቶስ ዋናውን የመጣበትን አላማ በሚፈፅምበት ወቅት ከእናቱ ይልቅ ከሐዋሪያቱ ጋር ነው የሚያሳልፈው። ለምን ቢባል ወንጌሉን ይፅፉ ዘንድ ከእርሱ ጋር መቆየት ግድ ስለሆነባቸው ነው። ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ስለ እሱ ያውቃሉ!እንዴት ያለ ድንቅ ነገር ነው ?
አያችሁ ከማንም በላይ እናታችን ስለ እኛ ታውቅ ይሆናል ነገር ግን ስለ ጌታችን ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ያውቃሉ።
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:-
“ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።”
— ሐዋርያት 1፥21-22
ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው።
በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው
ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው።
ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏
✍️ብንያም ብርሃኑ
Boshqa reja tanlang
Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.