cookie

Sizning foydalanuvchi tajribangizni yaxshilash uchun cookie-lardan foydalanamiz. Barchasini qabul qiling», bosing, cookie-lardan foydalanilishiga rozilik bildirishingiz talab qilinadi.

avatar

Theophilus Terefe (Tony)

#Fore_more_info: contact with @Lover_of_God t.me/Theophilus_Terefe

Ko'proq ko'rsatish
Mamlakat belgilanmaganTil belgilanmaganToif belgilanmagan
Reklama postlari
67
Obunachilar
Ma'lumot yo'q24 soatlar
Ma'lumot yo'q7 kunlar
Ma'lumot yo'q30 kunlar

Ma'lumot yuklanmoqda...

Obunachilar o'sish tezligi

Ma'lumot yuklanmoqda...

Photo unavailableShow in Telegram
ጠላት የምንለው ከነጠቀን፣ ከገደለው ይልቅ ወንድም ወንድሙ ላይ ሰይፍ መዞ፣ ጠመንጃ አንግቦ የተገዳደልነው ታሪክ ሁል ግዜ ያሳፍረኛል፤ ከዚህ ካልጠቀመን የጥላቻ ጉዞ በፍቅር ተሳስረን፣ የላቀውን ነገ ተመልክተን ይቅር ለሰላም ብለን የተሻለ ነገን ለትውልድ እንገንባ። ምንተስኖት መኩሪያ በደቡብ TV በምሳሌ መሰናዶ ከነበረው ቆይታ የተወሰደ በቀን 25/07/2014 ዓ.ም እለተ እሁድ በደቡብ Tv ምሽት 02:30 በምሳሌ መሰናዶ!
Hammasini ko'rsatish...
ጋዜጠኛ አማዞን ደቦጭ፣ ወጣት ያብስራ ፍሬው፣ ወጣት ቢፍታ እና ምንተስኖት መኩሪያ ስለ አስተሳሰብ ካወጉት የተወሰደ!! በደቡብ Fm 100.9
Hammasini ko'rsatish...
MLAD270514.MP35.33 MB
Repost from Arada style
Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ማክሰኞ ምሽት በfm አዲስ 97.1 ይጠብቁን ! ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት 20 /2014 ከምሽቱ ከ2-3 በfm አዲስ 97.1 አሼ ታለንት ፕሮፋይልን ያድምጡ ። ለአሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት ታማኝ አጋሮች እና አድማጮች በሙሉ ? አሁን በቀጥታ የምንገኘው በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ ነዉ ። ከዚህ ቀደም ከ8 ዓመት በላይ በከፍተኛ ሞራል እና ተደማጭነት በደቡብ fm አየር ላይ የነበረው አሼ ታለንት የሬዲዮ ዝግጅት አሁን ደግሞ በልዩ አቀራረብ እና ከ13 ዓመት በላይ ጠንካራ ልምዶቹ ዳግም ታንጾ በቀጥታ ስርጭት በአንጋፋው fm አዲስ 97.1 ላይ በጥራት ይደመጣል ። ዘመኑ ከልብ የመግባባት ነዉ ! ሳይቅሙ መንቃት : ሳይጠጡ /ሳያቦኑ መዝናናት አሊያም ፈታ ማለት ዛሬም በአራዳ style ይቻላል ። አጋሮቻችን እና አድማጮቻችን እባክዎትን ይሄን መረጃ ሼር በማድረግ ይተባበሩን ።
Hammasini ko'rsatish...
Photo unavailableShow in Telegram
በአስተውሎት ውሳኔን መስጠት በፆታ ላይ መሰረት አያደርግም። ©ቴዎፍሎስ ተረፈ #COC #EU @Theophilus_Terefe @Theophilus_Terefe @Theophilus_Terefe
Hammasini ko'rsatish...
IMG_8055.MP43.55 MB
IMG_8042.MP41.37 MB
IMG_8041.MP41.29 MB
ከ15 ደቂቃ በኋላ ይጀምራል።
Hammasini ko'rsatish...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Hammasini ko'rsatish...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Hammasini ko'rsatish...
ክርስቶስ ሁሉ በሁሉ ነው! ለእርሱ ህልውና ቅድመ መስፈርቶች የሚሆኑ ምንም ነገር የሉም! ማናችንም እና ምንም ሳይኖር ብቻውን የነበረ ነው! ስጋን ተዋህዶ ሲመጣም በነገር ሁሉ እኛኑ ለመምሰል ሲል በሰው በኩል ተወለደ እንጂ የግድ ሰው ለመሆን እናቱ ታስፈልገው ነበር አንልም ክርስትያኖች። ነገር ግን በነገር ሁሉ #እንደ ሰው ለመሆን ከእናት መወለድ ተገብቶታል! ስለ ክርስቶስ የሰበኩልን ሐዋሪያትም ቅዱስ ወንጌሉን በመንፈስ ቅዱስ ተመርተው አሰፈሩልን። የሚገርመውኮ ክርስቶስ ዋናውን የመጣበትን አላማ በሚፈፅምበት ወቅት ከእናቱ ይልቅ ከሐዋሪያቱ ጋር ነው የሚያሳልፈው። ለምን ቢባል ወንጌሉን ይፅፉ ዘንድ ከእርሱ ጋር መቆየት ግድ ስለሆነባቸው ነው። ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ስለ እሱ ያውቃሉ!እንዴት ያለ ድንቅ ነገር ነው ? አያችሁ ከማንም በላይ እናታችን ስለ እኛ ታውቅ ይሆናል ነገር ግን ስለ ጌታችን ከእናቱ ይልቅ ሐዋሪያቱ ያውቃሉ።
Hammasini ko'rsatish...
ከሐዋሪያቱ ጋር የነበረው የአስቆሮቱ ይሁዳ በመሞቱ ምክንያት ሐዋሪያቱ ተሰብስበው ሟቹን ሊተካ የሚችል ሰው ሲመርጡ የግድ ከጌታቸው ጋር በቆይታው የዘለቀ መሆን ያለበት መሆኑን እንደመስፈርት ያስቀመጡት ቆይታ ግድ ስለሆነ ነው። እኔ የምላችሁ ግን ለምን ቅድስት ድንግል ማርያምን አልመረጡም? ብዙ መልሶች ቢኖሩም ከመልሶቹ ውስጥ ተጠቃሽ የሆነው ጌታ ባከናው ነገር ሁሉ አብሮት የነበረ ሰው ስላስፈለገ ነው። መልሴ መፅሐፍ ቅዱሳዊ ነው። እስኪ ይህን ክፍል እዩት:- “ስለዚህ ከዮሐንስ ጥምቀት ጀምሮ ከእኛ ዘንድ እስካረገበት ቀን ድረስ፥ ጌታ ኢየሱስ በእኛ መካከል በገባበትና በወጣበት ዘመን ሁሉ ከእኛ ጋር አብረው ከነበሩት ሰዎች፥ ከእነዚህ አንዱ ከእኛ ጋር የትንሣኤው ምስክር ይሆን ዘንድ ይገባል።” — ሐዋርያት 1፥21-22 ስለዚህ ከእናቱ ይልቅ ምስክር ሊሆን የሚችል ሌላ ነው ማለት ነው። በአጠቃላይ ምን ልላችሁ ፈልጌ ነው ድንግል ማርያም እናቱ ስለሆነች ብቻ "እርሷ ወንጌልን ብትፅፍልን ኖር መለኮትን ምንኛ ባወቅነው ነበር" የሚል መፅሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነና የመፅሐፍ ቅዱስን መስፈርቶች ታሳቢ ያላደረገ ግምት መጠቀም የቃሉ ጠላቶች ያደርገናልና ከዚህ ጌታ ይሰውረን በቃሉም እውቀት እንሞላ ለማለት ነው። ለሚመለከታቸው ሁሉ አድርሱልኝ አደራ🙏 ✍️ብንያም ብርሃኑ
Hammasini ko'rsatish...
Boshqa reja tanlang

Joriy rejangiz faqat 5 ta kanal uchun analitika imkoniyatini beradi. Ko'proq olish uchun, iltimos, boshqa reja tanlang.