Hawassa university
This Channel is created for Education Purpose only. Freshman students will get information. Hence, we will share each and every important informations through this channel.
Ko'proq ko'rsatishMa'lumot yuklanmoqda...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Postlar | Ko'rishlar | Ulashishlar | Ko'rish dinamikasi |
01 The Pad Collection Program was a resounding success in both the main campus and the IOT campus of Hawassa University. Merahit would like to express its heartfelt gratitude to all those who contributed to the success of this program.
We would like to extend our sincere thanks to the university clubs, staff, and volunteers who were instrumental in making this program a triumph.
In total, the Pad Collection Program generated 14,000 birr, which will be used to support the initiative.
#merahit
@merahitclub
#I_am_my_sisters_keeper | 328 | 0 | Loading... |
02 https://t.me/tapswap_mirror_2_bot?start=r_336262237 🎁 +2.5k Shares as a first-time gift | 468 | 0 | Loading... |
03 https://t.me/cexio_tap_bot?start=1716399236391555
CEXP tokens farming major upgrade! Two is better than one! Join my squad, and let's double the fun (and earnings 🤑)! CEX.IO Power Tap! 🚀 | 444 | 0 | Loading... |
04 https://t.me/hamster_kombat_Bot/start?startapp=kentId336262237 | 443 | 1 | Loading... |
05 https://t.me/hugadssachannel | 769 | 0 | Loading... |
06 የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ::
*//***
ግንቦት 22/2016 ዓም
የዘርፉ ባለሙያዎች በጋራና በትብብር እንዲሰሩ ያስችላል በሚል የተቋቋመው ማህበር የምስረታ መርሐግብር በክብር እንግዶች የህይወት ተሞክሮና የማነቃቂያ ንግግር ግንቦት 21/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል።
የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ መርሐግብሩን ባስጀመሩበት ንግግራቸው እንደገለጹት በሀገር አቀፍና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በርካታ የሙያ ማህበራት እንደሚገኙና እነኚሁ ማህበራት በቀጥታ በቀለም ትምህርት ከሚገኘው እውቀት በተጨማሪ የተለያዩ ልምዶችና ተሞክሮዎች ማግኛ መንገድ በመሆን እያገለገሉ እንደሆነ ገልፀዋል። "የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር" በራሳቸው በኮሌጁ ተማሪዎች ተነሳሽነት የተቋቋመ መሆኑን ያነሱት ዲኑ በዚሁ የሙያ ዘርፍ የሚሰሩ አካላትን በማቀራረብና የተሻለ ስራን መስራት እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ስራ ይሰራል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ለማ በመድረኩ ተገኝተው የህይወት ልምዳቸውን ባጋሩበት ወቅት እንደገለጹት ሁልጊዜም አዳዲስ ማህበራትና ተቋማት ሲመሰረቱ ፈተናዎች እንደሚገጥማቸውና በቀላሉ ሀሳቦቻቸውን የሚገዙ አባላት ለማግኘት የሚቸገሩ ቢሆንም ሰዎች ግን ለሚይዙት ሀሳብና ለሚከተለሉት አላማ ጽናትና ቁርጠኝነት ካላቸው ወደ ስኬት መድረሳቸው የማይቀር መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ታሪኩ አክለውም ሀገራችን ወጣትና አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው መሪዎችን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ እንደመገኘቷ መሰል የሙያ ማህበራት በእውቀትና በክህሎት የበቁ አመራሮችን ለማፍራት ጉልህ ድርሻ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል። | 623 | 0 | Loading... |
07 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው የኮሌጁ ተማሪዎች ይህንን የሙያ ማህበር ለማቋቋም የሄዱበት ርቀት ብበዙ የሚያስመሰግናቸው መሆኑን አንስተው ማህበሩና አባላቶቹ የተሰጡትን ስራዎች በታማኝነትና በመሰጠት ከሰሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ማህበሩ ከአካታችነት አንጻር ጠንካራ ስራዎችን መስራት እንዳለበት ያነሱት ወ/ሮ ምህረት በተለይም ሴቶችን ወደ አመራር ቦታ በማምጣትና አቅማቸውን በማሳደግ ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዚደንት ተማሪ ቶሌራ ሙሉጌታ ስለማህበሩ አጠቃላይ ያደረገ ሲሆን "ብቁ የሆነ አመራር ቀጣይነት ላለው ልማት" በሚል መሪ ቃል የሚመራና በአላማ ደረጃ የአካዳሚክ ድጋፍ ማድረግ፣ የማጠናከሪያ ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፣ ሙያዊ እድገትን ማገዝ እንዲሁም የምርምር እድሎችን ማመቻቸትና የማህበረሰባዊ ተሳትፎን ማሳደግ ላይ እንደሚሰራ ገልጽዋል። የማህበሩ ራዕይ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ደረጃ በዘርፉ ግንባር ቀደም ማህበር መሆን መሆኑን ያነሳው ተማሪ ቶሌራ ይህንን ለማሳካት የአካዳሚክ ልህቀትን በማጎልበት፣ በስነ-ምግባር የታነጸ አመራርን ማስተዋወቅና ዘላቂ ልማትን በአዲስ የምርምርና የጥብቅና ተሳትፎ መስራትን እንደ ተልዕኮ መያዙን ጨምሮ ተናግሯል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
ሊያገኙን ቢፈልጉ:-
*
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://t.me/HUCommunicationsoffice
Email: [email protected]
Telephone: +251462205168
P. O. Box: 05, Hawassa | 736 | 0 | Loading... |
08 የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ምህረት ገነነ በበኩላቸው የኮሌጁ ተማሪዎች ይህንን የሙያ ማህበር ለማቋቋም የሄዱበት ርቀት ብበዙ የሚያስመሰግናቸው መሆኑን አንስተው ማህበሩና አባላቶቹ የተሰጡትን ስራዎች በታማኝነትና በመሰጠት ከሰሩ የሚፈለገውን ለውጥ ማምጣት እንደሚችሉ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል። ማህበሩ ከአካታችነት አንጻር ጠንካራ ስራዎችን መስራት እንዳለበት ያነሱት ወ/ሮ ምህረት በተለይም ሴቶችን ወደ አመራር ቦታ በማምጣትና አቅማቸውን በማሳደግ ምሳሌ መሆን ይጠበቅበታል ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዚደንት ተማሪ ቶሌራ ሙሉጌታ ስለማህበሩ አጠቃላይ ያደረገ ሲሆን "ብቁ የሆነ አመራር ቀጣይነት ላለው ልማት" በሚል መሪ ቃል የሚመራና በአላማ ደረጃ የአካዳሚክ ድጋፍ ማድረግ፣ የማጠናከሪያ ወርክሾፖችን ማዘጋጀት፣ ሙያዊ እድገትን ማገዝ እንዲሁም የምርምር እድሎችን ማመቻቸትና የማህበረሰባዊ ተሳትፎን ማሳደግ ላይ እንደሚሰራ ገልጽዋል። የማህበሩ ራዕይ በሚቀጥሉት አምስት አመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ደረጃ በዘርፉ ግንባር ቀደም ማህበር መሆን መሆኑን ያነሳው ተማሪ ቶሌራ ይህንን ለማሳካት የአካዳሚክ ልህቀትን በማጎልበት፣ በስነ-ምግባር የታነጸ አመራርን ማስተዋወቅና ዘላቂ ልማትን በአዲስ የምርምርና የጥብቅና ተሳትፎ መስራትን እንደ ተልዕኮ መያዙን ጨምሮ ተናግሯል።
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
ሁሌም ለልህቀት!
ሊያገኙን ቢፈልጉ:-
*****
Facebook: https://www.facebook.com/Hawassa.University?mibextid=ZbWKwL
Website: https://www.hu.edu.et
Telegram: https://t.me/HUCommunicationsoffice
Email: [email protected]
Telephone: +251462205168
P. O. Box: 05, Hawassa | 534 | 0 | Loading... |
09 የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ::
***//*****
ግንቦት 22/2016 ዓም
የዘርፉ ባለሙያዎች በጋራና በትብብር እንዲሰሩ ያስችላል በሚል የተቋቋመው ማህበር የምስረታ መርሐግብር በክብር እንግዶች የህይወት ተሞክሮና የማነቃቂያ ንግግር ግንቦት 21/2016 ዓ.ም በዋናው ግቢ የአፍሪካ ህብረት አዳራሽ ተካሂዷል።
የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ዲን ዶ/ር ደብረወርቅ ደበበ መርሐግብሩን ባስጀመሩበት ንግግራቸው እንደገለጹት በሀገር አቀፍና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በርካታ የሙያ ማህበራት እንደሚገኙና እነኚሁ ማህበራት በቀጥታ በቀለም ትምህርት ከሚገኘው እውቀት በተጨማሪ የተለያዩ ልምዶችና ተሞክሮዎች ማግኛ መንገድ በመሆን እያገለገሉ እንደሆነ ገልፀዋል። "የገቨርናንስና ልማት ጥናት ተማሪዎች ማህበር" በራሳቸው በኮሌጁ ተማሪዎች ተነሳሽነት የተቋቋመ መሆኑን ያነሱት ዲኑ በዚሁ የሙያ ዘርፍ የሚሰሩ አካላትን በማቀራረብና የተሻለ ስራን መስራት እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ተጨባጭ ስራ ይሰራል ብለው እንደሚያምኑ ተናግረዋል።
የሲዳማ ልማት ኮርፖሬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ ታሪኩ ለማ በመድረኩ ተገኝተው የህይወት ልምዳቸውን ባጋሩበት ወቅት እንደገለጹት ሁልጊዜም አዳዲስ ማህበራትና ተቋማት ሲመሰረቱ ፈተናዎች እንደሚገጥማቸውና በቀላሉ ሀሳቦቻቸውን የሚገዙ አባላት ለማግኘት የሚቸገሩ ቢሆንም ሰዎች ግን ለሚይዙት ሀሳብና ለሚከተለሉት አላማ ጽናትና ቁርጠኝነት ካላቸው ወደ ስኬት መድረሳቸው የማይቀር መሆኑን ገልጸዋል። አቶ ታሪኩ አክለውም ሀገራችን ወጣትና አዳዲስ ሀሳብ ያላቸው መሪዎችን የምትፈልግበት ጊዜ ላይ እንደመገኘቷ መሰል የሙያ ማህበራት በእውቀትና በክህሎት የበቁ አመራሮችን ለማፍራት ጉልህ ድርሻ እንደሚጫወቱ ተናግረዋል። | 601 | 0 | Loading... |
10 HUGaDSSA Launching Program | 400 | 0 | Loading... |
11 We are excited to announce the launching ceremony of the Hawassa University Governance and Development Studies Students Association(HUGaDSSA)🎉🎉.
The event will take place on 21/09/2016 E.C at 7:30 in main campus Africa Union Hall.
Join us as we celebrate the establishment of this new association....being the member of this great association have important credit.
There will be _
speeches😮
performances💯
networking opportunities👍
membership registration👏
We look forward to seeing you there!🎉
👉https://t.me/hugadssachannel | 285 | 0 | Loading... |
12 HUGaDSSA Launching Program | 730 | 1 | Loading... |
13 We are excited to announce the launching ceremony of the Hawassa University Governance and Development Studies Students Association(HUGaDSSA)🎉🎉.
The event will take place on 21/09/2016 E.C at 7:30 in main campus Africa Union Hall.
Join us as we celebrate the establishment of this new association....being the member of this great association have important credit.
There will be _
speeches😮
performances💯
networking opportunities👍
membership registration👏
We look forward to seeing you there!🎉
👉https://t.me/hugadssachannel | 279 | 0 | Loading... |
🤩 Farm CEXP tokens and earn rewards! CEX.IO App makes it simple and secure to buy, exchange, and store cryptocurrencies
Just for you, we have developed an unrealistically cool application in the clicker genre, and no hamster was harmed! Perform simple tasks that take very little time and get the opportunity to earn money!
A channel that aims to connect GaDS Students of all years with a sense of unity and to exchange information. For more contact : @Tolera_Mulugeta @Yeamlaksira_Samuel @Yael_Tewodros 👉
https://t.me/hugadssagroupSee posts, photos and more on Facebook.
See posts, photos and more on Facebook.