uz
Feedback
EthioTimes

EthioTimes

Kanalga Telegram’da o‘tish

EthioTimes media ☎️ +251904475404

Ko'proq ko'rsatish
1 948
Obunachilar
-124 soatlar
-117 kunlar
-4130 kunlar
Postlar arxiv
👇ሰይፉ ፋንታሁን
👇ሰይፉ ፋንታሁን

አስቸኳይ‼️ የድረሱልን ጥሪ‼️ ++++++++++++++++ 👇👇👇 በቪዲዮዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ የአንጎቫ ጌቴሴማኒ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን ሲሆኑ የሚገኙትም በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ሰጊ ቀበሌ ነዉ። በአሁኑ ሰአት አባቶችና እናቶች የሚበሉትና የሚጠለሉበት እስከማጣት ስለደረሱ በመላዉ አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙን በማለት አባቶች ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ የገዳሙ አካዉንት 👇👇👇 ንግድ ባንክ-  1000727191597 አቢሲኒያ ባንክ- 241335836 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 32ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ስዊድንን የገጠመችው ፈረንሳይ 3 ለ 0 አሸንፋ ወደ ቀጣይ የ16ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ምድብ ተሸጋግራለች።
በ23ኛው ዓለም ዋንጫ 32ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ስዊድንን የገጠመችው ፈረንሳይ 3 ለ 0 አሸንፋ ወደ ቀጣይ የ16ቱ ሀገራት ጥሎ ማለፍ ምድብ ተሸጋግራለች።

አሳዛኝ መረጃ‼️ ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ የሚኖሩት መምህር አብርሃም ግዛው እና ባለቤታቸው መምህርት ራሄል አክሊሉ በደረሰባቸው አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው
አሳዛኝ መረጃ‼️ ​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ካፋ ዞን ቢጣ ወረዳ የሚኖሩት መምህር አብርሃም ግዛው እና ባለቤታቸው መምህርት ራሄል አክሊሉ በደረሰባቸው አሰቃቂ የትራፊክ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተሰማ። ​መምህርት ራሄል ከትናንት ወዲያ ከቦንጋ ትምህርት ኮሌጅ የተመረቀች ሲሆን ፣ ባለቤቷ መምህር አብርሃም ደስታዋን ለመካፈል በስነ-ስርዓቱ ላይ ተገኝቶ ነበር። ይሁን እንጂ ባልና ሚስቱ ከምረቃው መልስ ወደ ቤታቸው በመመለስ ላይ እያሉ በደረሰባቸው ድንገተኛ አደጋ ህይወታቸው በአንድነት ማለፉ በህዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ሀዘንን ጥሏል። ነፍስ ይማር‼️ Via- Wasu Muhammed

የድረሱልን ጥሪ‼️ ++++++++++++++++ 👇👇👇 በቪዲዮዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ የአንጎቫ ጌቴሴማኒ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን ሲሆኑ የሚገኙትም በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት ደባርቅ ወረዳ ሰጊ ቀበሌ ነዉ። በአሁኑ ሰአት አባቶችና እናቶች የሚበሉትና የሚጠለሉበት እስከማጣት ስለደረሱ በመላዉ አለም ያላችሁ ወገኖቻችን የምትችሉትን አግዙን በማለት አባቶች ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ የገዳሙ አካዉንት 👇👇👇 ንግድ ባንክ-  1000727191597 አቢሲኒያ ባንክ- 241335836 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

photo content

የጥንቃቄ መልዕክት‼️ ​የዱባይ ፖሊስ እና የኢትዮጵያ ቆንስላ ጽህፈት ቤት በጋራ ባዘጋጁት መድረክ እንደተገለጸው፣ በአረብ ኤምሬቶች የሳይበር ወንጀል ህግ መሰረት የሚከተሉት ድርጊቶች ከፍተኛ ቅጣት እንደሚያስከትሉ ተገልጿል 👇👇👇 👉 የጥላቻ ንግግር: በማህበረሰቡ መካከል መከፋፈልን፣ ጥላቻን እና ንቀትን የሚያንጸባርቁ የብሄር ፖለቲካ ቅስቀሳዎችን ሶሻል ሚዲያ ላይ መለጠፍ 👉 ​ስድብ እና ስም ማጥፋት: ግለሰቦችን ወይም ተቋማትን በቪዲዮ፣ በጽሁፍ ወይም በኮሜንት መዝለፍ እና ስም ማጥፋት በህግ እንደተከለከለ 👉 ​ያለ ፈቃድ መረጃ ማውጣት: የግለሰቦችን ግላዊነት የሚነኩ ምስሎችን፣ ቪዲዮዎችን ወይም መረጃዎችን ያለ ፈቃድ ማሰራጨት በህግ እንደሚያስቀጣ 👉 ​የገንዘብ ማሰባሰብ: ያለ መንግስት ፈቃድ በማህበራዊ ሚዲያ በኩል በስምምነት ገንዘብ ማሰባሰብ በኢምሬትስ ህግ እንደተከለከለ ተገልጿል። Via- Seleda

በግ አራጁ ከአንድ ግለሰብ ቤት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሰርቆ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ኩዊንስ ሱፐር ማርኬት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ የግል ተበዳ
በግ አራጁ ከአንድ ግለሰብ ቤት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሰርቆ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ኩዊንስ ሱፐር ማርኬት ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ የግል ተበዳይ፤ አዲና ሁሴን የተባለን በግ አራጅ በመኖሪያ ቤታቸው በግ እንዲያርድላቸው ይስማማሉ፡፡ ግለሰቡም በስምምነታቸው መሰረት በጉን ካረደ በኋላ ቤቱ ውስጥ ተቀምጦ የነበረን 80ሺህ ብር የሚያወጣ አይፎን ፕሮማክስ ስልክ ሰርቆ ይሰወራል። የስልካቸውን መሰረቅ ያረጋገጡት የግል ተበዳይም በልደታ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ለመካኒሳ አካባቢ ፖሊስ መምሪያ ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት የጠፋውን ስልክ ቴክኖሎጂን በመጠቀም ክትትል ሲያደርግ መቆየቱን ፖሊስ ገልጿል፡፡ በክትትሉም የተሰረቀው ስልክ ከአንድ የሞባይል ጥገና ቤት ውስጥ ከእነ ተቀባዩ  በቁጥጥር ስር ሊያውልም ችሏል፡፡ መሰል የወንጀል ድርጊቶች ያሉንን መልካም መስተጋብሮች የሚያጠፉ በመሆናቸው ልንከላከላቸው ይገባል ያለው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ማንም ሰው ወንጀል ፈፅሞ ማምለጥ እንደማይችል በመረዳት ከወንጀል መታቀብ እንደሚገባውም አሳስቧል፡፡ ምንጭ:- አዲስአበባ ፖሊስ

አስቸኳይ የበረከት ጥሪ‼️ በሰሜን ጎንደር ደባርቅ አካባቢ የሚገኘዉ የኪኖ ኪዳነምህረት ቤተክርስቲያን ለረዥም አመታት ግንባታ ላይ ቢሆንም በአሁኑ ሰአት በገንዘብ ችግር ቤተክርስቲያኑ ሙሉ በሙሉ ከመሰራት ቆሟል። ስለሆነም ቤተክርስቲያኑን ለማሰራት አባቶች በእግዚአብሔር ስም ጥሪ አቅርበዋልና የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን። ድጋፍ ለማድረግ 👇 ንግድ ባንክ- 1000201850021 አቢሲኒያ- 255527077 አባይ- 2361119451656012

አስቸኳይ‼️ ታላቅ የበረከት ጥሪ‼️ ይህ ቤተክርስቲያን ጃናሞራ ገጠር ዉስጥ የሚገኝ ጥንታዊ የመስቀለ እየሱስ ቤተክርስቲያን ነዉ። ቤተክርስቲያኑ ከተጀመረ 8 አመታትን አስቆጥሯል። በአሁኑ ሰአት ቤተክ
አስቸኳይ‼️ ታላቅ የበረከት ጥሪ‼️ ይህ ቤተክርስቲያን ጃናሞራ ገጠር ዉስጥ የሚገኝ ጥንታዊ የመስቀለ እየሱስ ቤተክርስቲያን ነዉ። ቤተክርስቲያኑ ከተጀመረ 8 አመታትን አስቆጥሯል። በአሁኑ ሰአት ቤተክርስቲያኑ በገንዘብ እጥረት ሙሉ በሙሉ ከመሰራት የቆመ ስለሆነ እገዛችን ስላስፈለጋቸዉ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን በእግዚአብሔር ስም ጥሪ እናቀርባለን። ድጋፍ ለማድረግ የቤተክርስቲያኑ አካዉንት 👇👇👇 ንግድ ባንክ- 1000091602311 ስልክ- 0918055897 ወይም 0957827972 ለብዙዎች እንዲዳረስ እባካችሁ ሼር አድርጉት‼️

photo content
+3

የምረቃዋ ዕለት ቤተሰብ ያልመጣላትን ተመራቂ በደስታ እንባ ያራጩት የባህርዳር ልጆች‼️ ባህርዳር ዩኒቨርስቲ ከትናንት በስቲያ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያስተማራቸውን ተማሪዎች በይፋ አስመርቋል። ከተመራቂዎቹ አንዷ በምስሉ የምትታየዉ የህግ ትምህርት ቤት ምሩቅ ነች። ምሩቋ የተመራቂዎች ቤተሰቦች ተሰባስበው በሚመጡበት ዕለት ቤተሰቦቿ አልመጡም። በዚህም በጣም የተከፋችው ተመራቂ በዶርም ስታለቅስ ቆይታ ተጣጥባ ወደ ከተማ ታመራለች። ከአንድ ካፌም ትቀመጣለች። በካፌ ተቀምጣ ባለችበት ሰአት ድንገት በቤቱ ያለ ሙዚቃ ወደ "እንኳን ደስ አላችሁ" ድባብ ሲቀየር በካፌው ምን መጣ አልኩ ትላለች። በድንገት ዞር ስትልም ታስቦ እንደተዘጋጀ ነገር ፣ 4 የባህርዳር ልጆች "እንኳን ደስ አለሽ" የሚል ፅሁፍ ያረፈበትን ኬክ ከሻማው ጋር እንድትቆርሰው ጋብዘው በእንባ አራጭተዋታል። ይህንን ያልጠበቀችው ተማሪ በብዙ እንባ ደስታዋን የገለፀች ሲሆን "እስከ ዛሬ ብቻዬን ነበርኩ። የቅርብ ጓደኛ እንኳን የለኝም። የሚከፋኝም አይመስለኝም ነበር። ነገርግን በእለቱ ከፋኝ። አለቀስኩ። ስወጣም ይህ ሆነ" ስትል ስሜቷን ገልጻለች። የመጨረሻ ቃሏ ግን "አውቃለሁ ይህም ያልፋል" ሆኗል። ምንጭ- ዶች ኤችዲ

አስቸኳይ‼️ ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️ በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል። ድጋፍ ለማድረግ 👇👇👇 ንግድ ባንክ- 1000201267114 አቢሲኒያ- 240499045 ቅድስት ድንግል ማርያም የልባችሁን መሻት ትፈፅምላችሁ‼️

“ጻድቅ ሰው ለእንስሳ ነፍስ ይራራል ፡ የሀጥአን ምህረት ግን ጨካኝ ነው።” ምሳ 12፥10 መልካም ሰኞ..መልካም የስራ ሳምንት‼️
“ጻድቅ ሰው ለእንስሳ ነፍስ ይራራል ፡ የሀጥአን ምህረት ግን ጨካኝ ነው።” ምሳ 12፥10 መልካም ሰኞ..መልካም የስራ ሳምንት‼️

አስቸኳይ‼️ አባቶች አንገታቸዉን ደፉ‼️ ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️ በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን
አስቸኳይ‼️ አባቶች አንገታቸዉን ደፉ‼️ ገዳሙ ከመበተኑ በፊት እንድረስ‼️ በወሎ የሚገኘዉ የኤፍራታ ቅድስት ልደታ ማርያም ፤ ዮሀንስ ወልደነጎድጓድ እና አቡነ ዘርአቡሩክ አንድነት ገዳም መነኮሳዉያን አባቶችና እናቶች ሚበሉት ሚጠጡት ሚለብሱት ሚጠለሉበት እስከማጣት እንዲሁም ቤተክርስቲያኑ እያፈሰሰባቸዉ በመቸገራቸዉ በመላዉ አለም ላላችሁ ደጋጎች ከታች ባለዉ አካዉንት የምንችለዉን በማገዝ የበረከቱ ተሳታፊ እንድንሆን ጥሪ መነኮሳቱ አቅርበዋል። ድጋፍ ለማድረግ 👇👇👇 ንግድ ባንክ- 1000201267114 አቢሲኒያ- 240499045 ኪዳነ ምህረት የልባችሁን መሻት ትፈፅምላችሁ‼️

ከዲላ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የተሰጠ መግለጫ‼️ 👇👇👇 ‎ ‎በዲላ ከተማ አስተዳደር አንድት ህፃን ሴት ልጅ ዶሮ ስርቃለች በማለት በታጣቂዎች አማካኝነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲፈጸም የሚያሳይ ፎቶ ተመልክተናል። ‎ ‎ጉዳዩ የተፈፀመው ሚያዝያ 17 ቀን 2018 ዓ/ም በዲላ ከተማ ሚችለ ክ/ከተማ ሀሰደላ ቀበሌ አስተዳደር ክልል ውስጥ ሲሆን ህፃን ሴት ልጅን ዶሮ ሰርቀሻል በማለት በታጣቂዎች አማካኝነት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ተፈጽሞባታል ። ‎ ‎የሰብዓዊ መብት ጥሰት ሲፈፀም ለዲላ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የተሰጠ ጥቆማ ባይኖረም ከሁለት ወር በኃላ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ/ም ጉዳዩ በማህበራዊ ሚድያ ወጥቶ ተመልክተናል በድርጊቱ የተሳተፉትን አምስት ተጠርጣሪዎች ይዘን በህግ ቁጥጥር ስር አውለናል፡ በወንጀል ምርመራ የማጣራት ስራም ይሰራል ። ‎ ‎የተፈፀመውን የስብዓዊ መብት ጥሰት በመቃወም ጥቆማ የሰጣችሁን አካል እያመሰገንን ቀጣይ የደረስንበትን ለህዝብ እንደምናሳዉቅ እንገልጻለን። ‎ ‎Via- ዲላ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ህዝብ ግኑኝነት ‎ ‎ ‎

photo content
+1

"ኖህ ኦሮሞ ነዉ።" ኦቦ ሰኚ Divine Show ላይ ቀርበዉ የተናገሩት
"ኖህ ኦሮሞ ነዉ።" ኦቦ ሰኚ Divine Show ላይ ቀርበዉ የተናገሩት

የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አደጋ ውስጥ ከገባ በኃላ ኢራን ዳግም አትኖርም የሚል ዛቻ አሰምተዋል፡፡
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የተኩስ አቁም ስምምነቱ አደጋ ውስጥ ከገባ በኃላ ኢራን ዳግም አትኖርም የሚል ዛቻ አሰምተዋል፡፡

አሳዛኝ መረጃ‼️ ወላጅ እናቱ በአሰቃቂ ሁኔታ የገ*ደለው ተያዘ‼️ ​ በደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ፣ እቴጌ ጣይቱ ክፍለ ከተማ፣ አየር ጤና ቀበሌ ውስጥ ወላጅ እናቱን በአሰ*ቃቂ ሁኔታ በመግ*ደል የተጠረጠረው ወጣት ዮሴፍ ከበደ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ። ​የክፍለ ከተማው ፖሊስ ከህብረተሰቡ በደረሰው ጥቆማ መሰረት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ሟች ወ/ሮ ፍሬህይወት ገብረሚካኤል ተከራይታ ትኖርበት የነበረውን የተቆለፈ ቤት በር ሰብሮ በመግባት ባደረገው ፍተሻ ፤ ሟች አንገቷ በቢላ ተቆር*ጦና ለብቻው በማዳበሪያ ተቋጥሮ መገኘቱን አስታውቋል። በፖሊስ የመጀመሪያ ደረጃ ማጣራት ግድ*ያው የተፈፀመው ሰኔ 08 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን ፣ የቤቱ የውጭ በርም ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ተቆልፎ ሰንብቷል። ​ፖሊስ አስከ*ሬኑን ካነሳ በኋላ ባደረገው ፈጣን ክትትል፣ ወን*ጀሉን ፈፅሞ ወደ አዲስ አበባ የሸሸው የሟች ልጅ ዮሴፍ ከበደ ፤ ተመልሶ አክስቱ ቤት ተደብቆ ሳለ ወን*ጀሉን ከፈፀመበት ቢ*ላ ጋር በቁጥጥር ስር ውሎ ምርመራ እየተደረገበት ይገኛል። የጣይቱ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ለሟች ቤተሰቦችና ወዳጅ ዘመዶች መፅናናትን እየተመኘ ፤ ይህ አሰ*ቃቂ ወን*ጀል የፍርድ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ ሌት ተቀን በትኩረት እንደሚሰራ አረጋግጧል። 👉መረጃው የደብረብርሃን ፖሊስ መምሪያ ነው።